ክፍት የሥራ ቦታ

ማስታወቂያ

National Exit Model Examination Schedule

National Exit Model Examination Schedule of Examinees assigned in Wolkite University. Students who need account activation can go to Central Library starting from tomorrow  morning

Read more ...

ማስታወቂያ

በወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ አዲስ ለተመደባቹህ የሪሜዲያል ፕሮግራም ተማሪዎች በሙሉ፣

Read more ...

በ2016 ዓ.ም በሀገር-አቀፍ ደረጃ የተሰጠውን Graduate Admission Test (GAT) የመግቢያ ፈተና ወስዳችሁ ያለፋችሁ የድህረ ምረቃ ትምህርት ፈላጊዎች በሙሉ

በ2016 ዓ.ም በሀገር-አቀፍ ደረጃ የተሰጠውን Graduate Admission Test (GAT) መግቢያ ፈተና ወስዳችሁ ትምህርት ሚኒስቴር በወሰነው መቁረጫ ነጥብ መሰረት ማለፋችሁን ያረጋገጣችሁ

Read more ...
















 

ህዝበ ድስኩሩን ያዘጋጀው የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ሲሆን በህዝበ ድስኩሩ ላይ ተገኝተው ድስኩር ያቀረቡት በኢሳት የቴሌቪዥን ጣቢያ በተንታኝነት የምናውቃቸው ዶክተር ታደሰ ብሩ ናቸው። የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ መምህራን እና የአስተዳደር ድጋፍ ሰጪ ሠራተኞች እንዲሁም ከጉራጌ ዞን ጥሪ የተደረገላቸው የተመረጡ የወጣቶች ተወካዮች በህዝበ ድስኩሩ ላይ ተሳትፈዋል፡፡

ዶክተር ታደሰ ብሩ እጅግ የሚደነቅ ስብዕና ፤ የዳበረ ሙያና የካበተ የመሪነት ልምድ ያላቸው ናቸው፡፡ የህዝበ ድስኩሩ ርዕስ “ከዩክሬን -ሩሲያ ግጭት የተማርነው እና የኢትዮጵያ ወጣቶች በሀገር ሰላምና ደህንት ዙሪያ ያላቸው ሚና “ የሚል ነበር፡፡

ህዝበ ድስኩሩን በንግግር የከፈቱት የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንት የሆኑት ዶክተር ፋሪስ ደሊል ሲሆኑ እሳቸውም በመክፈቻ ንግግራቸው ላይ እንደገለጹት ዶክተር ታደሰ ብሩ የዩኒቨርሲቲውን ጥሪ አክብረው በመገኘት በወቅታዊ ዓለማቀፋዊ ሁኔታ ከራሽያን እና የዩክሬን ጦርነትን የምንወስደው ተሞክሮ መነሻ በማድረግ የሀገራችን ወጣቶች በሰላምና ደህንነት የሚኖራቸውን ሚና ለታዳሚው ለማቅረብ ፈቃደኛ በመሆናቸው ያላቸውን ታላቅ ምስጋና አቅርበው ታዳሚውንም ጭምር ካመሰገኑ በኋላ የዶክተር ታደሰ ብሩን ልምድና ተሞክሮ በመግለጽ እጅግ ጠቃሚየሆነ መልዕክት የሚተላለፍበት መድረክ እንደሚሆን ያላቸውን ጽኑ ዕምነት ገልጸዋል፡፡

ዶክተር ታደሰ ብሩ እጅግ ሳቢና መሳጭ በሆነው ፅሁፋቸው እንደገለጹት ከዩክሬን -ሩሲያ ግጭት መማር የሚገባን መሰረታዊ ነጥብ በቂ የሆነ ትኩረት ተሰጥቶት መማር አለመቻላችን ገልጸው እየተካሄደ ያለው ጦርነት በዩክሬን -ሩሲያ መካከል ብቻ ሳይሆን መላውን ዓለም ያካተተ እንደሆነና የወታደራዊ ኃይል ሚዛኑ ላይ ያለውን የዓለማትን ትኩረት መሰረት አድርጎ የተከፋፈለ መሆኑን በመግለጽ የጦርነቱም ጎራ በጂኦ ፖለቲካና በታክቲክ ላይ አትኩሮ የዓለማትን አሰላለፍ እንደለያየው ገልጸዋል፡፡ ስለሆነም እንደ ኢትዮጵያ ያሉ ታዳጊ ሀገራት ከዚህ ጦርነት ዘርፈ ብዙ ልምድ ሊቀስሙ እንደሚገባ በዝርዝር ገልጸው ጦርነቱ በጥቅሉ ቅይጥ መሆኑን ጭምር ገልጸዋል፡፡

በመጨረሻም ግጭትን መሰረት ያደረገውን የማህበረባችንን የአኗኗር ሁኔታ ለመቀየር፤ የማህበረሰባችንን የግጭት አፈታት ስልት በማሻሻል ወደ ተሻለ ሁኔታ ለማምጣትና ህዝቡን በተለይም ወጣቱን ያሳተፈ ዴሞክራሲያዊ አሰራርን ለማስፈን ካሰብን በወጣቶች ላይ ሰፊ ስራዎችን መስራት እንደሚገባን ገልጸዋል፡፡

ዶክተር ታደሰ ብሩ ኢንተርዲሲፕሊነሪ ዶክትሬት ዲግሪ በማህበራዊ ሳይንስ፤ ማስተርስ ዲግሪ በምጣኔ ሀብት፤ ማስተርስ ዲግሪ በሰላም፣ በግጭት አፈታትና በዲፕሎማሲ ያላቸው አንጋፋ ምሁር ሲሆኑ ተጨማሪ የዶክትሬት ዲግሪያቸውን ግጭት አፈታት ከማማከር ስራቸው በተጓዳኝ በመስራት ላይ

የታላቁ የኢትዮጵያ የህዳሴ ግድብ 13ኛ ዓመት አስመልክቶ “ የዓባይ ዘመን ትውልድ “ በሚል ርዕስ የተዘጋጀ የስነ-ጽሁፍ ፕሮግራም በወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ተካሄደ

Read more ...

የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ የማኔጅመንት አባላት የዋቤ የንግድና የማማከር ስራዎች ኢንተርፕራይዝ የፈረዝየ የአቮካዶ እርሻን እና የምርምር ጣቢያ የስራ እንቅስቃሴዎችን ጎበኙ።

Read more ...

በ2016 የትምህርት ዘመን ለማማካሻ ትምህርት (Remedial) ወደ ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ የተመደቡት ተማሪዎች በዛሬው ዕለት ወደ ተቋሙ መግባት ጀምረዋል

Read more ...

Public Lecture has been held at Wolkite University

Read more ...

በ2015 ዓ.ም. በመውጫ ፈተና (Exit Exam) ከፍተኛ አፈጻጸም ላስመዘገቡ ኮሌጆችና የትምህርት ክፍሎች እንዲሁም የዩኒቨርሲቲው ባለድርሻ አካላት እውቅና ተሰጠ

Read more ...

“የባህር በር ጥያቄ የፖለቲካ ወይስ የህልውና ጥያቄ ? “ በሚል ርዕስ ላይ ያተኮረ ሴሚናር በወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ተካሄደ

Read more ...

ዩኒቨርሲቲያችን በአገር አቀፍ ደረጃ በተዘጋጀው የአቪዬሽን ኢኖቬሽን ኤክስፖ ላይ እየተሳተፈ ይገኛል

Read more ...

ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ እያከናወነ ያለውን ተስፋ ሰጪ ተግባር ይበልጥ ማጠናከር እንዳለበት የትምህርት ሚኒስቴር የሱፐርቪዢን ቡድን አሳሰበ

Read more ...

Announcement for Test Takers of National Graduate Admission Test (GAT)

Read more ...

የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ የካውንስል አባላት በዩኒቨርሲቲው የ2015 ዓ.ም ዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት ዙሪያ ተወያዩ

Read more ...

የ2015 ዓ.ም በጀት ዓመት የማህበረሰብ አገልግሎት ፕሮጀክቶች በዩኒቨርሲቲ ደረጃ በመገምገም ላይ ይገኛሉ

Read more ...

በወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ውስጥ የሚገኘው የጨቅላ ሕጻናት የእንክብካቤ ማዕከል እና የመምህራን መኖሪያ በሆነው አፓርታማ ግቢ ውስጥ የሚገኘው ሞዴል የማህበረሰብ መድሃኒት ቤት በይፋ ተመረቁ

Read more ...

በ2014 ዓ.ም የአረንጓዴ አሻራ መርሀ ግብርን ለመተግበር በዋቤ ችግኝ ጣቢያ የተዘጋጁት ችግኞችን አስመልክቶ የመስክ ጉብኝት ተካሄደ

Read more ...

ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ከጉራጌ ዞን ወጣቶች እና ስፖርት መምሪያ ጋር በመተባበር የአሰልጣኞች ስልጠና መስጠት ጀመረ፡፡

Read more ...

ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ሁለት የስፔሻሊቲ የትምህርት ፕሮግራሞችን መስጠት ጀመረ

Read more ...

We have 998 guests and no members online

Wolkite University, P.O.Box 07, Wolkite, Guragie Zone, SNNPR, Ethiopia | +251-113-220042 | pird@wku.edu.et/president@wku.edu.et

Copyright © 2024. Wolkite University. Designed by Wolkite University ICT