ክፍት የሥራ ቦታ

የቅጥር ማስታወቂያ

የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል የጤና ባለሙያተኞች  በዝውውር ለመቅጠር የወጣ ማስታወቂያ

Read more ...

ማስታወቂያ

National Exit Model Examination Schedule

National Exit Model Examination Schedule of Examinees assigned in Wolkite University. Students who need account activation can go to Central Library starting from tomorrow  morning

Read more ...

ማስታወቂያ

በወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ አዲስ ለተመደባቹህ የሪሜዲያል ፕሮግራም ተማሪዎች በሙሉ፣

Read more ...

በ2016 ዓ.ም በሀገር-አቀፍ ደረጃ የተሰጠውን Graduate Admission Test (GAT) የመግቢያ ፈተና ወስዳችሁ ያለፋችሁ የድህረ ምረቃ ትምህርት ፈላጊዎች በሙሉ

በ2016 ዓ.ም በሀገር-አቀፍ ደረጃ የተሰጠውን Graduate Admission Test (GAT) መግቢያ ፈተና ወስዳችሁ ትምህርት ሚኒስቴር በወሰነው መቁረጫ ነጥብ መሰረት ማለፋችሁን ያረጋገጣችሁ

Read more ...
















 የምክክር መድረኩን ያስጀመሩት በዩኒቨርሲቲው የመማር ማስተማር ጉዳዮች ጽ/ቤት ሃላፊ የሆኑት ረዳት ፕሮፌሰር ካሳሁን አቤ መድረኩ የግብርናን አስፈላጊነት በጥልቅ ያስገነዝባል ብለዋል፡፡ በሃገሪቱ ዛሬ ላይ የሚታየው የበጋ መስኖ እርሻ ስራ ጥሩ ተስፋ እንደሆነ የተናገሩት ረዳት ፕሮፌሰር ካስሁን ሀገራችን ያላትን እምቅ የተፈጥሮ ሃብት ከመጠቀም አንጻር ግን ክፍተቶች እንዳሉ ጠቅሰው ይህንን ለመሙላትም በዘርፉ ያሉ ምሁራን ጥናትና ምርምሮችን በመስራት መፍትሔ ሊያመጡ እና የነገይቱን ኢትዮጵያ ሊገነቡ እንደሚገባ አሳስበዋል፡፡

የግብርና እና ተፈጥሮ ሃብት ኮሌጅ ዲን ረዳት ፕሮፌሰር መቅደስ ደሴ እንደገለጹት የመድረኩ አላማ በሃገር አቀፍ ደረጃ የትኩረት አቅጣጫ ተደርጎ እየተሰራበት ያለው የግብርና ስራ ተገቢውን ትኩረት እንዲያገኝ ግንዛቤ ለመፍጠር ነው ሲሉ ዩኒቨርሲቲው እንደ ሃገር የተጣለበትን ሃላፊነት ለመወጣት ከፍተኛ ጥረት እያደረገ መሆኑን ገልጸዋል ፡፡ ረዳት ፕሮፌሰር መቅደስ አያይዘውም ኮሌጁ የማህበረሰቡን ችግር ለመፍታት በግብርናው ዘርፍ የተለያዩ የምርምር ስራዎችን በመስራት ላይ ሲሆን የተለያዩ የምርምር ውጤቶችንም ለማህበረሰቡ አበርክቷል ብለዋል፡፡

በእለቱም ለውይይቱ መነሻ ሃሳብ እንዲሆን የአየር ንብረት ለውጥን፣ ቴክኖሎጂን እና በአሁን ሰዓት ግብርናው ኢኮኖሚው ላይ ያለውን ተጽእኖ የተመለከቱ ርዕሰ ጉዳዮች ላይ ያተኮሩ ጽሁፎች በኮሌጁ መምህራን የቀረቡ ሲሆን ሰፊ ምክክርም ተካሂዶባቸዋል፡፡

ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ በጉብርዬ ክፍለ ከተማ ያስገነባው ሞዴል የማህበረሰብ ትምህርት ቤት ተመረቀ

Read more ...

ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ በጉብርዬ ክፍለ ከተማ ያስገነባውን ሞዴል የማህበረሰብ ትምህርት ቤት (ከ1ኛ-8ኛ) ጥር 27/2017 ዓ.ም. በይፋ ያስመርቃል፡፡

Read more ...

የ2017 በጀት ዓመት ለመደበኛ እና ለካፒታል የፀደቀ ጠቅላላ በጀት

Read more ...

19ኛው የኢትዮጵያ ብሄር ብሄረሰቦችና ህዝቦች ቀን በዓል በወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ በደማቅ ስነስርዓት ተከበረ

Read more ...

‘‘ለአካል ጉዳተኞች ምቹ ሁኔታ ካልተፈጠረ በቀር የዓለምን ለውጥ ማረጋገጥ አይቻልም’’ ዶክተር ፋሪስ ደሊል የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንት

Read more ...

በ2017 የትምህርት ዘመን በትምህርት ሚኒስቴር በኩል ወደ ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ የተመደቡ ተማሪዎች ከዛሬ ጀምሮ በመግባት ላይ ናቸው፡፡

Read more ...

የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ የስራ አመራር ቦርድ መደበኛ ስብሰባውን አካሄደ

Read more ...

Wolkite University Senate, on its meeting held on July 2nd 2024, (Sene 25/2016 E.C.) discussed on the following two agendas

Read more ...

ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ የ2016 ዓ.ም የክረምት ችግኝ ተከላ መረሀ-ግብር በጉራጌ ዞን እንደጋኝ ወረዳ ጀመረ

Read more ...

ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ከተለያዩ የኢንደስትሪ ተቋማት ጋር በጋራ ለመስራት የሚያስችል የመግባቢያ ስምምነት ሰነድ ተፈራረመ

Read more ...

የ2015 ዓ.ም በጀት ዓመት የማህበረሰብ አገልግሎት ፕሮጀክቶች በዩኒቨርሲቲ ደረጃ በመገምገም ላይ ይገኛሉ

Read more ...

በወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ውስጥ የሚገኘው የጨቅላ ሕጻናት የእንክብካቤ ማዕከል እና የመምህራን መኖሪያ በሆነው አፓርታማ ግቢ ውስጥ የሚገኘው ሞዴል የማህበረሰብ መድሃኒት ቤት በይፋ ተመረቁ

Read more ...

በ2014 ዓ.ም የአረንጓዴ አሻራ መርሀ ግብርን ለመተግበር በዋቤ ችግኝ ጣቢያ የተዘጋጁት ችግኞችን አስመልክቶ የመስክ ጉብኝት ተካሄደ

Read more ...

ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ከጉራጌ ዞን ወጣቶች እና ስፖርት መምሪያ ጋር በመተባበር የአሰልጣኞች ስልጠና መስጠት ጀመረ፡፡

Read more ...

ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ሁለት የስፔሻሊቲ የትምህርት ፕሮግራሞችን መስጠት ጀመረ

Read more ...

We have 327 guests and no members online

Wolkite University, P.O.Box 07, Wolkite, Guragie Zone, SNNPR, Ethiopia | +251-113-220042 | pird@wku.edu.et/president@wku.edu.et

Copyright © 2025. Wolkite University. Designed by Wolkite University ICT