ክፍት የሥራ ቦታ

ማስታወቂያ

በ2016 ዓ.ም በሀገር-አቀፍ ደረጃ የተሰጠውን Graduate Admission Test (GAT) የመግቢያ ፈተና ወስዳችሁ ያለፋችሁ የድህረ ምረቃ ትምህርት ፈላጊዎች በሙሉ

በ2016 ዓ.ም በሀገር-አቀፍ ደረጃ የተሰጠውን Graduate Admission Test (GAT) መግቢያ ፈተና ወስዳችሁ ትምህርት ሚኒስቴር በወሰነው መቁረጫ ነጥብ መሰረት ማለፋችሁን ያረጋገጣችሁ

Read more ...

የተማሪዎች ጥሪ ማስታወቂያ

በ2015 ዓ.ም  የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ወስዳችሁ የማለፊያ ውጤት በማምጣት ወደ ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ የተመደባችሁ ተማሪዎች

Read more ...

ለሁለተኛ ዙር GAT(Graduate Admission Test) አመልካቾች

የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ  ከትምህርት ሚኒስቴር ጋር በመተባበር ለሁለተኛ ጊዜ የብሔራዊ  የድህረ ምረቃ መግቢያ ፈተና (GAT) በሚከተሉት መርሃ-ግብሮች ለመስጠት ቀጠሮ መያዙን አስታውቋል።

Read more ...

 የምክክር መድረኩን ያስጀመሩት በዩኒቨርሲቲው የመማር ማስተማር ጉዳዮች ጽ/ቤት ሃላፊ የሆኑት ረዳት ፕሮፌሰር ካሳሁን አቤ መድረኩ የግብርናን አስፈላጊነት በጥልቅ ያስገነዝባል ብለዋል፡፡ በሃገሪቱ ዛሬ ላይ የሚታየው የበጋ መስኖ እርሻ ስራ ጥሩ ተስፋ እንደሆነ የተናገሩት ረዳት ፕሮፌሰር ካስሁን ሀገራችን ያላትን እምቅ የተፈጥሮ ሃብት ከመጠቀም አንጻር ግን ክፍተቶች እንዳሉ ጠቅሰው ይህንን ለመሙላትም በዘርፉ ያሉ ምሁራን ጥናትና ምርምሮችን በመስራት መፍትሔ ሊያመጡ እና የነገይቱን ኢትዮጵያ ሊገነቡ እንደሚገባ አሳስበዋል፡፡

የግብርና እና ተፈጥሮ ሃብት ኮሌጅ ዲን ረዳት ፕሮፌሰር መቅደስ ደሴ እንደገለጹት የመድረኩ አላማ በሃገር አቀፍ ደረጃ የትኩረት አቅጣጫ ተደርጎ እየተሰራበት ያለው የግብርና ስራ ተገቢውን ትኩረት እንዲያገኝ ግንዛቤ ለመፍጠር ነው ሲሉ ዩኒቨርሲቲው እንደ ሃገር የተጣለበትን ሃላፊነት ለመወጣት ከፍተኛ ጥረት እያደረገ መሆኑን ገልጸዋል ፡፡ ረዳት ፕሮፌሰር መቅደስ አያይዘውም ኮሌጁ የማህበረሰቡን ችግር ለመፍታት በግብርናው ዘርፍ የተለያዩ የምርምር ስራዎችን በመስራት ላይ ሲሆን የተለያዩ የምርምር ውጤቶችንም ለማህበረሰቡ አበርክቷል ብለዋል፡፡

በእለቱም ለውይይቱ መነሻ ሃሳብ እንዲሆን የአየር ንብረት ለውጥን፣ ቴክኖሎጂን እና በአሁን ሰዓት ግብርናው ኢኮኖሚው ላይ ያለውን ተጽእኖ የተመለከቱ ርዕሰ ጉዳዮች ላይ ያተኮሩ ጽሁፎች በኮሌጁ መምህራን የቀረቡ ሲሆን ሰፊ ምክክርም ተካሂዶባቸዋል፡፡

የ2015 ዓ.ም በጀት ዓመት የማህበረሰብ አገልግሎት ፕሮጀክቶች በዩኒቨርሲቲ ደረጃ በመገምገም ላይ ይገኛሉ

Read more ...

በወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ውስጥ የሚገኘው የጨቅላ ሕጻናት የእንክብካቤ ማዕከል እና የመምህራን መኖሪያ በሆነው አፓርታማ ግቢ ውስጥ የሚገኘው ሞዴል የማህበረሰብ መድሃኒት ቤት በይፋ ተመረቁ

Read more ...

በ2014 ዓ.ም የአረንጓዴ አሻራ መርሀ ግብርን ለመተግበር በዋቤ ችግኝ ጣቢያ የተዘጋጁት ችግኞችን አስመልክቶ የመስክ ጉብኝት ተካሄደ

Read more ...

ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ከጉራጌ ዞን ወጣቶች እና ስፖርት መምሪያ ጋር በመተባበር የአሰልጣኞች ስልጠና መስጠት ጀመረ፡፡

Read more ...

ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ሁለት የስፔሻሊቲ የትምህርት ፕሮግራሞችን መስጠት ጀመረ

Read more ...

We have 201 guests and no members online

Wolkite University, P.O.Box 07, Wolkite, Guragie Zone, SNNPR, Ethiopia | +251-113-220042 | pird@wku.edu.et/president@wku.edu.et

Copyright © 2023. Wolkite University. Designed by Wolkite University ICT