ክፍት የሥራ ቦታ

ማስታወቂያ

ለድህረ -ምረቃ ትምህርት ፈላጊዎች በሙሉ

የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ በ2016 ዓ.ም የትምህርት ዘመን በድህረ ምርቃ ፕሮግራም በመደበኛውና በተከታታይ መርሃ ግብሮች ባሉት ፕሮግራሞች አመልካቾችን አወዳድሮ ተቀብሎ ማስተማር ይፈልጋል፡፡

Read more ...

ለነባር የክረምት ትምህርት ተማሪዎች በሙሉ

በወልቂጤ ዩኒቨርስቲ በክረምት መርሀ-ግብር ትምህርታችሁን ለምትከታተሉ ነባር

Read more ...

 

የ2015 ዓ.ም ዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት በፕሮግራም በጀትና ዕቅድ ዳይሬክቶሬት ተዘጋጅቶ የቀረበ ሲሆን በቀረበው ሪፖርት ዙሪያ ከዩኒቨርሲቲው ካውንስል አባላት ልዩ ልዩ ጥያቄዎችና አስተያየቶች ቀርበው የሚመለከታቸው ዳይሬክተሮች እና ምክትል ፕሬዝዳንቶች ምላሽ እና ማብራሪያ ሰጥተውበታል፡፡

ከሪፖርቱ ጎን ለጎን ዶክተር ፋሪስ ደሊል እንደገለጹት በ2015 ዓ.ም ተመራቂ ተማሪዎች ለመጀመሪያ ጊዜ በሁሉም የቅድመ-ምረቃ ፕሮግራሞች የመውጫ ፈተና ተፈትነው በተሰጠው የመውጫ ፈተና ዩኒቨርሲቲው ካስፈተናቸው ተማሪዎች ውስጥ 79.76% ማሳለፍ የቻልንበት እንደተቋም የስኬት ዓመት እንደነበር አስታውሰው ለዚህም ውጤት መመዝገብ የዩኒቨርሲቲው ማህበረሰብ የጋራ ርብርብ ውጤት መሆኑን በመግለጽ ለተመዘገበው አመርቂ ውጤት ዶክተር ፋሪስ ደሊል የዩኒቨርሲቲውን ማህበረሰብ በሙሉ አመስግነዋል፡፡

በመጨረሻም የማጠቃለያ ሃሳብ በዩኒቨርሲቲው ፕሬዝዳንት በዶክተር ፋሪስ ደሊል አማካይነት ለዩኒቨርሲቲው የካውንስል አባላት ቀርቧል፡፡

ለጥበብ እንተጋለን!

We Strive for Wisdom!

የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ የህዝብና አለም አቀፍ ግንኙነት ዳይሬክቶሬት

የ2015 ዓ.ም በጀት ዓመት የማህበረሰብ አገልግሎት ፕሮጀክቶች በዩኒቨርሲቲ ደረጃ በመገምገም ላይ ይገኛሉ

Read more ...

በወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ውስጥ የሚገኘው የጨቅላ ሕጻናት የእንክብካቤ ማዕከል እና የመምህራን መኖሪያ በሆነው አፓርታማ ግቢ ውስጥ የሚገኘው ሞዴል የማህበረሰብ መድሃኒት ቤት በይፋ ተመረቁ

Read more ...

በ2014 ዓ.ም የአረንጓዴ አሻራ መርሀ ግብርን ለመተግበር በዋቤ ችግኝ ጣቢያ የተዘጋጁት ችግኞችን አስመልክቶ የመስክ ጉብኝት ተካሄደ

Read more ...

ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ከጉራጌ ዞን ወጣቶች እና ስፖርት መምሪያ ጋር በመተባበር የአሰልጣኞች ስልጠና መስጠት ጀመረ፡፡

Read more ...

ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ሁለት የስፔሻሊቲ የትምህርት ፕሮግራሞችን መስጠት ጀመረ

Read more ...

We have 163 guests and no members online

Wolkite University, P.O.Box 07, Wolkite, Guragie Zone, SNNPR, Ethiopia | +251-113-220042 | pird@wku.edu.et/president@wku.edu.et

Copyright © 2023. Wolkite University. Designed by Wolkite University ICT