ክፍት የሥራ ቦታ

ማስታወቂያ

National Exit Model Examination Schedule

National Exit Model Examination Schedule of Examinees assigned in Wolkite University. Students who need account activation can go to Central Library starting from tomorrow  morning

Read more ...

ማስታወቂያ

በወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ አዲስ ለተመደባቹህ የሪሜዲያል ፕሮግራም ተማሪዎች በሙሉ፣

Read more ...

በ2016 ዓ.ም በሀገር-አቀፍ ደረጃ የተሰጠውን Graduate Admission Test (GAT) የመግቢያ ፈተና ወስዳችሁ ያለፋችሁ የድህረ ምረቃ ትምህርት ፈላጊዎች በሙሉ

በ2016 ዓ.ም በሀገር-አቀፍ ደረጃ የተሰጠውን Graduate Admission Test (GAT) መግቢያ ፈተና ወስዳችሁ ትምህርት ሚኒስቴር በወሰነው መቁረጫ ነጥብ መሰረት ማለፋችሁን ያረጋገጣችሁ

Read more ...
















 

የዩኒቨርሲቲው የማህበረሰብ አገልግሎት ዳይሬክቶሬት ባዘጋጀው የመስክ ጉብኝት ላይ የተገኙት የዩኒቨርሲቲው የአፈርና ውሀ ጥበቃ ተመራማሪ የሆኑት መምህር አስራት ፍቅሬና የደንና አየር ንብረት ለውጥ ተመራማሪ የሆኑት መምህር ሰለሞን አብርደው ስለ ችግኞች ኣዘገጃጀት በተመለከተ ሰፋ ያለ ማብራሪያ የሰጡ ሲሆን በተደረገው የመስክ ጉብኝት በችግ|ኝ ጣቢያው 12 አይነት ዝርያ ያላቸው ብዛታቸው ከ105000 (አንድ መቶ አምስት ሺህ ) በላይ የሆኑ ችግኞች መዘጋጀታቸውን ገልጸው እነዚህም ችግኞች በሶስት አይነት ደረጃ ተከፋፍለው መዘጋጀታቸውን አብራርተዋል ፡፡ አንደኛው የአካባቢ ውበትና ስነ ምህዳር ለመቀየር፣ ሁለተኛው በተፈጥሮ ክስተት የተጎዱ አፈርና ውሀ እንዲያገግሙ ለማድረግ እና ሶስተኛው ለመድሀኒትነት የሚውሉ ችግኞች መሆናቸውን ገልጸዋል፡፡ በተጨማሪም በዚህ አመት ለመትከል የተዘጋጁ ችግኞች ከሌላ ጊዜ በተለየ መልኩ ጥራታቸው የተጠበቀና በፖት የተዘጋጁ መሆናቸውን ተመራማሪዎቹ ገልፀዋል፡፡

በመጨረሻም ችግኞቹን ለመትከል በቂ ዝግጅት የተደረገ መሆኑን በመግለፅ ችግኞቹም በወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ዋናው ግቢ ፣በስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ዙሪያ እና በዞኑ በሚገኙ የከተማ መስተዳድሮች ለመትከል መታቀዱን ተመራማሪዎቹ ገልፀዋል፡፡ በተጨማሪም በኦሞ ግቤ ተፋሰስ 15000 በስምጥ ሸለቆ ተፋሰስ 5000 እንዲሁም በተለያዩ የዕምነት ተቋማት ጭምር እንደሚተከልም ተመራማሪዎቹ ገልጸዋል፡፡

የታላቁ የኢትዮጵያ የህዳሴ ግድብ 13ኛ ዓመት አስመልክቶ “ የዓባይ ዘመን ትውልድ “ በሚል ርዕስ የተዘጋጀ የስነ-ጽሁፍ ፕሮግራም በወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ተካሄደ

Read more ...

የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ የማኔጅመንት አባላት የዋቤ የንግድና የማማከር ስራዎች ኢንተርፕራይዝ የፈረዝየ የአቮካዶ እርሻን እና የምርምር ጣቢያ የስራ እንቅስቃሴዎችን ጎበኙ።

Read more ...

በ2016 የትምህርት ዘመን ለማማካሻ ትምህርት (Remedial) ወደ ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ የተመደቡት ተማሪዎች በዛሬው ዕለት ወደ ተቋሙ መግባት ጀምረዋል

Read more ...

Public Lecture has been held at Wolkite University

Read more ...

በ2015 ዓ.ም. በመውጫ ፈተና (Exit Exam) ከፍተኛ አፈጻጸም ላስመዘገቡ ኮሌጆችና የትምህርት ክፍሎች እንዲሁም የዩኒቨርሲቲው ባለድርሻ አካላት እውቅና ተሰጠ

Read more ...

“የባህር በር ጥያቄ የፖለቲካ ወይስ የህልውና ጥያቄ ? “ በሚል ርዕስ ላይ ያተኮረ ሴሚናር በወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ተካሄደ

Read more ...

ዩኒቨርሲቲያችን በአገር አቀፍ ደረጃ በተዘጋጀው የአቪዬሽን ኢኖቬሽን ኤክስፖ ላይ እየተሳተፈ ይገኛል

Read more ...

ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ እያከናወነ ያለውን ተስፋ ሰጪ ተግባር ይበልጥ ማጠናከር እንዳለበት የትምህርት ሚኒስቴር የሱፐርቪዢን ቡድን አሳሰበ

Read more ...

Announcement for Test Takers of National Graduate Admission Test (GAT)

Read more ...

የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ የካውንስል አባላት በዩኒቨርሲቲው የ2015 ዓ.ም ዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት ዙሪያ ተወያዩ

Read more ...

የ2015 ዓ.ም በጀት ዓመት የማህበረሰብ አገልግሎት ፕሮጀክቶች በዩኒቨርሲቲ ደረጃ በመገምገም ላይ ይገኛሉ

Read more ...

በወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ውስጥ የሚገኘው የጨቅላ ሕጻናት የእንክብካቤ ማዕከል እና የመምህራን መኖሪያ በሆነው አፓርታማ ግቢ ውስጥ የሚገኘው ሞዴል የማህበረሰብ መድሃኒት ቤት በይፋ ተመረቁ

Read more ...

በ2014 ዓ.ም የአረንጓዴ አሻራ መርሀ ግብርን ለመተግበር በዋቤ ችግኝ ጣቢያ የተዘጋጁት ችግኞችን አስመልክቶ የመስክ ጉብኝት ተካሄደ

Read more ...

ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ከጉራጌ ዞን ወጣቶች እና ስፖርት መምሪያ ጋር በመተባበር የአሰልጣኞች ስልጠና መስጠት ጀመረ፡፡

Read more ...

ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ሁለት የስፔሻሊቲ የትምህርት ፕሮግራሞችን መስጠት ጀመረ

Read more ...

We have 741 guests and no members online

Wolkite University, P.O.Box 07, Wolkite, Guragie Zone, SNNPR, Ethiopia | +251-113-220042 | pird@wku.edu.et/president@wku.edu.et

Copyright © 2024. Wolkite University. Designed by Wolkite University ICT