ክፍት የሥራ ቦታ

ማስታወቂያ

ለድህረ -ምረቃ ትምህርት ፈላጊዎች በሙሉ

የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ በ2016 ዓ.ም የትምህርት ዘመን በድህረ ምርቃ ፕሮግራም በመደበኛውና በተከታታይ መርሃ ግብሮች ባሉት ፕሮግራሞች አመልካቾችን አወዳድሮ ተቀብሎ ማስተማር ይፈልጋል፡፡

Read more ...

ለነባር የክረምት ትምህርት ተማሪዎች በሙሉ

በወልቂጤ ዩኒቨርስቲ በክረምት መርሀ-ግብር ትምህርታችሁን ለምትከታተሉ ነባር

Read more ...

 

የዩኒቨርሲቲው የማህበረሰብ አገልግሎት ዳይሬክቶሬት ባዘጋጀው የመስክ ጉብኝት ላይ የተገኙት የዩኒቨርሲቲው የአፈርና ውሀ ጥበቃ ተመራማሪ የሆኑት መምህር አስራት ፍቅሬና የደንና አየር ንብረት ለውጥ ተመራማሪ የሆኑት መምህር ሰለሞን አብርደው ስለ ችግኞች ኣዘገጃጀት በተመለከተ ሰፋ ያለ ማብራሪያ የሰጡ ሲሆን በተደረገው የመስክ ጉብኝት በችግ|ኝ ጣቢያው 12 አይነት ዝርያ ያላቸው ብዛታቸው ከ105000 (አንድ መቶ አምስት ሺህ ) በላይ የሆኑ ችግኞች መዘጋጀታቸውን ገልጸው እነዚህም ችግኞች በሶስት አይነት ደረጃ ተከፋፍለው መዘጋጀታቸውን አብራርተዋል ፡፡ አንደኛው የአካባቢ ውበትና ስነ ምህዳር ለመቀየር፣ ሁለተኛው በተፈጥሮ ክስተት የተጎዱ አፈርና ውሀ እንዲያገግሙ ለማድረግ እና ሶስተኛው ለመድሀኒትነት የሚውሉ ችግኞች መሆናቸውን ገልጸዋል፡፡ በተጨማሪም በዚህ አመት ለመትከል የተዘጋጁ ችግኞች ከሌላ ጊዜ በተለየ መልኩ ጥራታቸው የተጠበቀና በፖት የተዘጋጁ መሆናቸውን ተመራማሪዎቹ ገልፀዋል፡፡

በመጨረሻም ችግኞቹን ለመትከል በቂ ዝግጅት የተደረገ መሆኑን በመግለፅ ችግኞቹም በወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ዋናው ግቢ ፣በስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ዙሪያ እና በዞኑ በሚገኙ የከተማ መስተዳድሮች ለመትከል መታቀዱን ተመራማሪዎቹ ገልፀዋል፡፡ በተጨማሪም በኦሞ ግቤ ተፋሰስ 15000 በስምጥ ሸለቆ ተፋሰስ 5000 እንዲሁም በተለያዩ የዕምነት ተቋማት ጭምር እንደሚተከልም ተመራማሪዎቹ ገልጸዋል፡፡

የ2015 ዓ.ም በጀት ዓመት የማህበረሰብ አገልግሎት ፕሮጀክቶች በዩኒቨርሲቲ ደረጃ በመገምገም ላይ ይገኛሉ

Read more ...

በወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ውስጥ የሚገኘው የጨቅላ ሕጻናት የእንክብካቤ ማዕከል እና የመምህራን መኖሪያ በሆነው አፓርታማ ግቢ ውስጥ የሚገኘው ሞዴል የማህበረሰብ መድሃኒት ቤት በይፋ ተመረቁ

Read more ...

በ2014 ዓ.ም የአረንጓዴ አሻራ መርሀ ግብርን ለመተግበር በዋቤ ችግኝ ጣቢያ የተዘጋጁት ችግኞችን አስመልክቶ የመስክ ጉብኝት ተካሄደ

Read more ...

ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ከጉራጌ ዞን ወጣቶች እና ስፖርት መምሪያ ጋር በመተባበር የአሰልጣኞች ስልጠና መስጠት ጀመረ፡፡

Read more ...

ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ሁለት የስፔሻሊቲ የትምህርት ፕሮግራሞችን መስጠት ጀመረ

Read more ...

We have 353 guests and no members online

Wolkite University, P.O.Box 07, Wolkite, Guragie Zone, SNNPR, Ethiopia | +251-113-220042 | pird@wku.edu.et/president@wku.edu.et

Copyright © 2023. Wolkite University. Designed by Wolkite University ICT