ክፍት የሥራ ቦታ

ማስታወቂያ

ለድህረ -ምረቃ ትምህርት ፈላጊዎች በሙሉ

የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ በ2016 ዓ.ም የትምህርት ዘመን በድህረ ምርቃ ፕሮግራም በመደበኛውና በተከታታይ መርሃ ግብሮች ባሉት ፕሮግራሞች አመልካቾችን አወዳድሮ ተቀብሎ ማስተማር ይፈልጋል፡፡

Read more ...

ለነባር የክረምት ትምህርት ተማሪዎች በሙሉ

በወልቂጤ ዩኒቨርስቲ በክረምት መርሀ-ግብር ትምህርታችሁን ለምትከታተሉ ነባር

Read more ...

 

በስልጠናው ላይ የተሳተፉት መካከለኛ አመራሮች የተውጣጡት ከወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ፤ከዋቻሞ ዩኒቨርሲቲ ፤ከዲላ ዩኒቨርሲቲ ፤ከሃዋሳ ዩኒቨርሲቲ ፤ከወራቤ ዩኒቨርሲቲ ፤ከአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ፤ከወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ እና ከጂንካ ዩኒቨርሲቲ ሲሆን ስልጠናውን በንግግር የከፈቱት የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንት ዶክተር ፋሪስ ደሊል በመክፈቻ ንግግራቸው ባስተላለፉት መልዕክት ስልጠናው የመካከለኛ አመራሮችን የመፈጸም አቅም የሚያጎለብትና ወቅታዊ መሆኑን ገልጸው ከስምንቱም ዩኒቨርሲቲዎች የተውጣጡት መካከለኛ አመራሮች የተሻለ ልምድ የሚለዋወጡበትን አጋጣሚ ስልጠናው እንደሚፈጥርላቸው ገልጸዋል፡፡ በተጨማሪም መካከለኛ አመራሩ በመማር ማስተማር ሂደት ውስጥ የሚታዩትን ችግሮች በመለየትና መፍትሔ በመስጠት የትምህርት ጥራትና አግባብነት የማረጋገጥ ሥራን በውጤታማነት መምራት እንደሚጠበቅበት፤ የትምህርት ስራው ውጤት የትምህርት አመራሩ ነፀብራቅ መሆኑንና መካከለኛ አመራሩ የትምህርት ባለድርሻ አካላትን በሚገባ አደራጅቶ፤ ጠንካራ የአፈጻጸም ስርዓት ገንብቶ የሚመራ ከሆነ የተሻሉ ውጤቶች እንደሚመዘገቡ ያላቸውን እምነት ገልጸዋል ፡፡ ስልጠናውን የሚሰጡት ከትምህርት ሚኒስቴር የመጡ ከፍተኛ ባለሙያዎች ሲሆኑ ስልጠናው እስከ ታህሳስ 17/2014 ዓም ድረስ የሚቆይ መሆኑን ከስልጠናው አስተባባሪዎች ለመረዳት ችለናል፡፡

የ2015 ዓ.ም በጀት ዓመት የማህበረሰብ አገልግሎት ፕሮጀክቶች በዩኒቨርሲቲ ደረጃ በመገምገም ላይ ይገኛሉ

Read more ...

በወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ውስጥ የሚገኘው የጨቅላ ሕጻናት የእንክብካቤ ማዕከል እና የመምህራን መኖሪያ በሆነው አፓርታማ ግቢ ውስጥ የሚገኘው ሞዴል የማህበረሰብ መድሃኒት ቤት በይፋ ተመረቁ

Read more ...

በ2014 ዓ.ም የአረንጓዴ አሻራ መርሀ ግብርን ለመተግበር በዋቤ ችግኝ ጣቢያ የተዘጋጁት ችግኞችን አስመልክቶ የመስክ ጉብኝት ተካሄደ

Read more ...

ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ከጉራጌ ዞን ወጣቶች እና ስፖርት መምሪያ ጋር በመተባበር የአሰልጣኞች ስልጠና መስጠት ጀመረ፡፡

Read more ...

ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ሁለት የስፔሻሊቲ የትምህርት ፕሮግራሞችን መስጠት ጀመረ

Read more ...

We have 180 guests and no members online

Wolkite University, P.O.Box 07, Wolkite, Guragie Zone, SNNPR, Ethiopia | +251-113-220042 | pird@wku.edu.et/president@wku.edu.et

Copyright © 2023. Wolkite University. Designed by Wolkite University ICT