There are no articles in this category. If subcategories display on this page, they may have articles.
Subcategories
ማስታወቂያ
ለትምህርት ፈላጊዎች በሙሉ!
የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ የቢዝነስና ኢኮኖሚክስ ኮሌጅ በ2011 የትምህርት ዘመን በመደበኛ እና በሳምንቱ መጨረሻ የእረፍት ቀናት /ቅዳሜና እሁድ/ ትምህርት ሚኒስቴር ባወጣው የመግቢያ መስፈርት መሰረት አዲስ ተማሪዎችን በድህረ-ምረቃ ትምህርት ፕሮግራም፡-
- Accounting and Finance
- Economics
- Master of Business Administration/MBA/
- Project Planning and Management
በወልቂጤ፣ ቡታጅራ እንዲሁም ከግሪን ምርምርና ልማት ኢንስቲትዩት ጋር በመተባበር በአዲስ አበባ በከፈትነው ካምፓስ ከሃምሌ 15/2011 ዓ.ም ጀምሮ ተማሪዎችን ተቀብሎ ለማስተማር ዝግጅቱን አጠናቅቋል፡፡
በመሆኑም መስፈርቶችን የምታሟሉ አመልካቾች የዩኒቨርሲቲው ዋናው ሬጅስትራር ፅ/ቤት ወደፊት በሚያሳውቀው የምዝገባ ጊዜ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡
ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ
‹‹ለጥበብ እንተጋለን!››