ክፍት የሥራ ቦታ

ማስታወቂያ

ለድህረ -ምረቃ ትምህርት ፈላጊዎች በሙሉ

የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ በ2016 ዓ.ም የትምህርት ዘመን በድህረ ምርቃ ፕሮግራም በመደበኛውና በተከታታይ መርሃ ግብሮች ባሉት ፕሮግራሞች አመልካቾችን አወዳድሮ ተቀብሎ ማስተማር ይፈልጋል፡፡

Read more ...

ለነባር የክረምት ትምህርት ተማሪዎች በሙሉ

በወልቂጤ ዩኒቨርስቲ በክረምት መርሀ-ግብር ትምህርታችሁን ለምትከታተሉ ነባር

Read more ...

ለዩኒቨርሲቲው የሥራ ክፍል ኃላፊዎች ፣ ቡድን መሪዎችና አስተባባሪዎች በመንግስት ሠራተኞች አዋጅ ፣ በሰው ሀብት ልማት መመሪያ እና ደንብ ፣ በግዢ ሂደት አፈጻጸም ፣ በንብረት አስተዳደርና በፋይናንስ መመሪያ ዙሪያ ስልጠና ተሰጠ። ስልጠናውን የሰጡት የሰው ሃብት ልማት ዳይሬክተር ፣ የግዢና ንብረት አስተዳደር ዳይሬክተር እና የፋይናንስ ዳይሬክተር ሲሆኑ ሁሉም በየዘርፋቸው ደንብና የአፈጻጸም መመሪያውን በዝርዝር አቅርበዋል:: በቀረበው ደንብና የአፈጻጸም መመሪያ ዙሪያ የስልጠናው ተሳታፊዎች የተለያዩ ጥያቄዎችንና አስተያየቶችን ያቀረቡ ሲሆን በተለይም ለቀረቡት ጥያቄዎች ምላሽ ተሰጥቷቸዋል:: በመጨረሻም የዩኒቨርሲቲው የአስተዳደርና ኮርፖሬት ማኔጅመንት ምክትል ፕሬዝዳንት የሆኑት ዶክተር የሻረግ አፈራ የማጠቃለያ ንግግር ያደረጉ ሲሆን በማጠቃለያ ንግግራቸው ላይ እንደገለጹት መድረኩ መመቻቸቱ በተለይም የጠራ ግንዛቤን እንዲኖር በማድረግ ረገድ ትልቅ አስተዋጽኦ እንደሚኖረው ገልጸው ገንቢ የሆኑ ሀሳቦች መነሳታቸውን በማስታወስ በቀጣይ ተመሳሳይ የሆነ መድረክ እንደሚኖር ጭምር ገልጸዋል::

የ2015 ዓ.ም በጀት ዓመት የማህበረሰብ አገልግሎት ፕሮጀክቶች በዩኒቨርሲቲ ደረጃ በመገምገም ላይ ይገኛሉ

Read more ...

በወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ውስጥ የሚገኘው የጨቅላ ሕጻናት የእንክብካቤ ማዕከል እና የመምህራን መኖሪያ በሆነው አፓርታማ ግቢ ውስጥ የሚገኘው ሞዴል የማህበረሰብ መድሃኒት ቤት በይፋ ተመረቁ

Read more ...

በ2014 ዓ.ም የአረንጓዴ አሻራ መርሀ ግብርን ለመተግበር በዋቤ ችግኝ ጣቢያ የተዘጋጁት ችግኞችን አስመልክቶ የመስክ ጉብኝት ተካሄደ

Read more ...

ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ከጉራጌ ዞን ወጣቶች እና ስፖርት መምሪያ ጋር በመተባበር የአሰልጣኞች ስልጠና መስጠት ጀመረ፡፡

Read more ...

ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ሁለት የስፔሻሊቲ የትምህርት ፕሮግራሞችን መስጠት ጀመረ

Read more ...

We have 269 guests and no members online

Wolkite University, P.O.Box 07, Wolkite, Guragie Zone, SNNPR, Ethiopia | +251-113-220042 | pird@wku.edu.et/president@wku.edu.et

Copyright © 2023. Wolkite University. Designed by Wolkite University ICT