ክፍት የሥራ ቦታ

ማስታወቂያ

በ2016 ዓ.ም በሀገር-አቀፍ ደረጃ የተሰጠውን Graduate Admission Test (GAT) የመግቢያ ፈተና ወስዳችሁ ያለፋችሁ የድህረ ምረቃ ትምህርት ፈላጊዎች በሙሉ

በ2016 ዓ.ም በሀገር-አቀፍ ደረጃ የተሰጠውን Graduate Admission Test (GAT) መግቢያ ፈተና ወስዳችሁ ትምህርት ሚኒስቴር በወሰነው መቁረጫ ነጥብ መሰረት ማለፋችሁን ያረጋገጣችሁ

Read more ...

የተማሪዎች ጥሪ ማስታወቂያ

በ2015 ዓ.ም  የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ወስዳችሁ የማለፊያ ውጤት በማምጣት ወደ ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ የተመደባችሁ ተማሪዎች

Read more ...

ለሁለተኛ ዙር GAT(Graduate Admission Test) አመልካቾች

የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ  ከትምህርት ሚኒስቴር ጋር በመተባበር ለሁለተኛ ጊዜ የብሔራዊ  የድህረ ምረቃ መግቢያ ፈተና (GAT) በሚከተሉት መርሃ-ግብሮች ለመስጠት ቀጠሮ መያዙን አስታውቋል።

Read more ...

የእግር ኳስ የክበባት ውድድር በ12 ቡድኖች እንዲሁም የቅርጫት ኳስ በሶስት ቡድኖች መካከል ለሶስት ሳምንታት ሲካሄድ ቆይቷል፡፡ በቅርጫት ኳሱ ዋርየር፣ መብረቅ እና ማምባ ክበባት የተጋጠሙ ሲሆን በመብረቅ ክበብ አሸናፊነት ተጠናቅቋል፡፡ በእግር ኳሱ ውድድሩ በጥሎ ማለፍ አንቲድራግ ክበብ የጸረ-ሙስና ክበብን በማሸነፍ እንዲሁም ሸጋፌስት ክበብ ኢንቫይሮመንታል ክበብን በማሸነፍ ለፍጻሜ ውድድር የበቁ ሲሆን በአንቲድራግ 2ለ1 አሸናፊነት ተጠናቅቋል፡፡

በመዝጊያ ፕሮግራሙ የታደሙት የዩኒቨርሲቲው የአስተዳደር ልማት ኮርፖሬት ማኔጅመንት ምክትል ፕሬዝዳንት ዶክተር የሺሀረግ አፈራ የስፖርታዊ ውድድሩ ዓላማ ተማሪዎች በዩኒቨርሲቲው በሚኖራቸው ቆይታ አልባሌ ቦታ ባለመዋል ለመጡለት አላማ ብቻ በመትጋት ጤናማ ሆነው እንዲወጡ ነው ብለዋል። ዶከተር የሺሃረግ አያይዘውም ውድድሩ ተጀምሮ እስከሚያልቅ ድረስ ተማሪዎቹ ላሳዩት ስፖርታዊ ጨዋነት አመስግነዋል።

በመጨረሻም የ2014 ዓ.ም የተማሪዎች ሻምፒዮና ለሆነው የአንቲድራግ የእግር ኳስ ክበብ እና ለመብረቅ የቅርጫት ኳስ ክበብ ሽልማት አበርክተዋል።

በቀጣይም የኮሌጅና የአስተዳደር ቡድኖች ውድድር እንደሚካሄድ ለማወቅ ተችሏል።

የ2015 ዓ.ም በጀት ዓመት የማህበረሰብ አገልግሎት ፕሮጀክቶች በዩኒቨርሲቲ ደረጃ በመገምገም ላይ ይገኛሉ

Read more ...

በወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ውስጥ የሚገኘው የጨቅላ ሕጻናት የእንክብካቤ ማዕከል እና የመምህራን መኖሪያ በሆነው አፓርታማ ግቢ ውስጥ የሚገኘው ሞዴል የማህበረሰብ መድሃኒት ቤት በይፋ ተመረቁ

Read more ...

በ2014 ዓ.ም የአረንጓዴ አሻራ መርሀ ግብርን ለመተግበር በዋቤ ችግኝ ጣቢያ የተዘጋጁት ችግኞችን አስመልክቶ የመስክ ጉብኝት ተካሄደ

Read more ...

ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ከጉራጌ ዞን ወጣቶች እና ስፖርት መምሪያ ጋር በመተባበር የአሰልጣኞች ስልጠና መስጠት ጀመረ፡፡

Read more ...

ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ሁለት የስፔሻሊቲ የትምህርት ፕሮግራሞችን መስጠት ጀመረ

Read more ...

We have 90 guests and no members online

Wolkite University, P.O.Box 07, Wolkite, Guragie Zone, SNNPR, Ethiopia | +251-113-220042 | pird@wku.edu.et/president@wku.edu.et

Copyright © 2023. Wolkite University. Designed by Wolkite University ICT