ክፍት የሥራ ቦታ

ማስታወቂያ

ለድህረ -ምረቃ ትምህርት ፈላጊዎች በሙሉ

የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ በ2016 ዓ.ም የትምህርት ዘመን በድህረ ምርቃ ፕሮግራም በመደበኛውና በተከታታይ መርሃ ግብሮች ባሉት ፕሮግራሞች አመልካቾችን አወዳድሮ ተቀብሎ ማስተማር ይፈልጋል፡፡

Read more ...

ለነባር የክረምት ትምህርት ተማሪዎች በሙሉ

በወልቂጤ ዩኒቨርስቲ በክረምት መርሀ-ግብር ትምህርታችሁን ለምትከታተሉ ነባር

Read more ...

በ2015 ዓ.ም የትምህርት ዘመን በወልቂጤ ዩኒቪርሲቲ በአስ/ኮ/ማ/ም/ፕ/ጽ/ቤት በተማሪዎች ዲን ሥር በሚገኘው የስፖርትና መዝናኛ ቢሮ አማካይነት ተዘጋጅቶ ከመጋቢት 23/2015 ዓ.ም ጀምሮ በደማቅ ሁኔታ ሲካሄድ የቆየው የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ የውስጥ ለውስጥ ስፖርታዊ ውድድር በዛሬው ዕለት ግንቦት 12/2015 ዓ.ም በታላቅ ድምቀት ፍፃሜውን አግኝቷል፡፡

በዚህም መሠረት በሠራተኞች ዘርፍ የተፈጥሮ እና ቀመር ሳይንስ ኮሌጅ በጥምረት ከቀረቡት ኮምፒዊቲንግና እና ኢንፎርማቲክስ ኮሌጅ ፣ ህክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ ጋር ባደረጉት ውድድር የተፈጥሮ እና ቀመር ሳይንስ ኮሌጅ ቡድን በፍጹም ከጨዋታ ብልጫ ጋር 3ለ0 በሆነ ውጤት በማሸነፍ የዋንጫው አሸናፊ ሲሆን በተማሪዎች ዘርፍ የተፈጥሮ እና ቀመር ሳይንስ ኮሌጅ ከግብርናና ተፈጥሮ ሀብት ጥበቃ ኮሌጅ ጋር ባደረጉት ግጥሚያ የግብርናና ተፈጥሮ ሀብት ጥበቃ ኮሌጅ ቡድን 1ለ0 በማሸነፍ ዋንጫውን አንስቷል፡፡

ውድድሩም ፍጹም ስፖርታዊ ጨዋነት የተሞላበት፣ ወንድማማችነት የተንጸባረቀበት፣ደጋፊዎችን ቁጭ ብድግ ያሰኘ፣ማራኪ፣እና ደማቅ ነበር፡፡

በመጨረሻም ዶክተር የሻረግ አፈራ የአስ/ኮ/ም/ም/ፕ/ት እንዲሁም ካሳሁንአቤ (ረ/ፕ/ር) የአካዳሚክ ጉዳዮች ዳይሬክተር እና የአካዳሚክ ጉዳዮች ምክትልፕሬዝዳንት ተወካይ ለአሸናፊዎች የዋንጫ ሽልማት እንዲሁም ለዳኞች፣ለኮከብ ግብ አስቆጣሪዎች እና ለልዩ ልዩ የስራ ክፍሎች የምስክር ወረቀት አበርክተዋል።

ለጥበብ እንተጋለን !

We Strive for Wisdom!

የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ የህዝብና ዓለምአቀፍ ግንኙነት ዳይሬክቶሬት

የ2015 ዓ.ም በጀት ዓመት የማህበረሰብ አገልግሎት ፕሮጀክቶች በዩኒቨርሲቲ ደረጃ በመገምገም ላይ ይገኛሉ

Read more ...

በወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ውስጥ የሚገኘው የጨቅላ ሕጻናት የእንክብካቤ ማዕከል እና የመምህራን መኖሪያ በሆነው አፓርታማ ግቢ ውስጥ የሚገኘው ሞዴል የማህበረሰብ መድሃኒት ቤት በይፋ ተመረቁ

Read more ...

በ2014 ዓ.ም የአረንጓዴ አሻራ መርሀ ግብርን ለመተግበር በዋቤ ችግኝ ጣቢያ የተዘጋጁት ችግኞችን አስመልክቶ የመስክ ጉብኝት ተካሄደ

Read more ...

ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ከጉራጌ ዞን ወጣቶች እና ስፖርት መምሪያ ጋር በመተባበር የአሰልጣኞች ስልጠና መስጠት ጀመረ፡፡

Read more ...

ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ሁለት የስፔሻሊቲ የትምህርት ፕሮግራሞችን መስጠት ጀመረ

Read more ...

We have 337 guests and no members online

Wolkite University, P.O.Box 07, Wolkite, Guragie Zone, SNNPR, Ethiopia | +251-113-220042 | pird@wku.edu.et/president@wku.edu.et

Copyright © 2023. Wolkite University. Designed by Wolkite University ICT