ክፍት የሥራ ቦታ

ለስራ ፈላጊዎች የወጣ ማስታወቂያ

የወልቂጤ ዩንቨርስቲ ከዚህ በታች ባለው ክፍት የስራ መደብ  ላይ ሰራተኞችን  አወዳድሮ ለመቅጠር ይፈልጋል፡፡  

 የመምህራን ቅጥር (የቅጥር ሁኔታ በኮንትራት)

Read more ...

የፈተና ጥሪ ቁጥር ሰባት(7)

የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ የመምህራንና የላብ ቴክኒሺያን ለመቅጠር በቀን 17/03/2015 ዓ.ም ባወጣው ማስታወቂያ የተመዘገባችሁና ቅድመ ምልመላ ያለፋችሁ አመልካቾች ከዚህ በታች

Read more ...

የፈተና ጥሪ ቁጥር ስድሰት (6)

በወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ኢንተርፕራይዝ በክፍት ሥራ መደቦች በወጣው ማስታወቂያ መሰረት ለፈተና የሚቀርቡ ተፈታኞች ዝርዝር

የፈተና ቀን 05/05/2015 ሠዓት ከጠዋቱ 3:00

Read more ...

ማስታወቂያ

ለነባር የክረምት ትምህርት ተማሪዎች በሙሉ

በወልቂጤ ዩኒቨርስቲ በክረምት መርሀ-ግብር ትምህርታችሁን ለምትከታተሉ ነባር

Read more ...

ለሪሚዲያል (REMEDIAL) ትምህርት ፈላጊዎች በሙሉ

የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ በ2015 ዓ.ም የትምህርት ዘመን  የሪሚዲያል (REMEDIAL)  ትምህርት ፈላጊዎችን ትምህርት ሚኒስቴር ባወጣው መስፈርት መሰረት ተቀብሎ ማስተማር ይፈልጋል፡፡

Read more ...

ለሥልጠና ፈላጊዎች በሙሉ

የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ በኢንፎርሜሽን ኮሙኒኬሽን ቴክኖሎጂ (ICT) ዳይሬክቶሬት በሥሩ ባሉት በCISCO እና በHuawei ዓለም አቀፍ አካዳሚዎቹ አማካኝነት ሥልጠናዎችን በማታ እና በሳምንቱ መጨረሻ (ቅዳሜና እሑድ) መርሐ ግብር በአነስተኛ ክፍያ ለመሥጠት ዝግጅቱን አጠናቋል፡፡ ስለዚህ ከዩኒቨርሲቲው ውጭ ያላችሁ የማኅበረሰብ አካላት በመመዝገብ ሥልጠናው ላይ መሳተፍ የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን።

Read more ...

 

ስልጠናውን በንግግር የከፈቱት የዩኒቨርሲቲው የአስተዳደርና ኮርፖሬት ማኔጅመንት ምክትል ፕሬዝዳንት የሆኑት ዶክተር የሺሀረግ አፈራ ሲሆኑ በመክፈቻ ንግግራቸው ላይ እንደገለጹት መመሪያውን ማዘጋጀት ያስፈለገበት ምክንያት፡-

1ኛ) በወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ የተሽከርካሪዎች ስምሪትና አጠቃቀም አሰራር ውስጥ ያልተሸፈኑ ዝርዝር ጉዳዮች በሕግ ማዕቀፍ እንዲሸፈኑ በማድረግ መመሪያዉ በተሻለ ሁኔታ ተፈጻሚ ሊሆን የሚችልበት ሥርዓት መዘርጋት በማስፈለጉ፣

2ኛ) ከተሽከርካሪ አያያዝና አጠቃቀም ጋር በተያያዘ ዩኒቨርሲቲው ሊያጋጥመዉ የሚችለዉን አላስፈላጊ ወጪን ለመከላከል የሚያስችል ግልጽና ተጠያቂነት የሰፈነበት ሥርዓትን መዘርጋት በማስፈለጉ፣

3ኛ) ከተሸከርካሪ አጠቃቀምና አያያዝ ጋር ተያይዞ ሊከሰቱ የሚችሉ የስነ ምግባር ችግሮችን ለመከላከል የሚያስችል የአሰራር ስርዓት መዘርጋት አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ይህንን የተሽከርካሪ አያያዝና አጠቃቀም የውስጥ አሰራር ስርዓት መመሪያ ማዘጋጀቱንና በመመሪያው ዙሪያ ዋና ፈጻሚ ለሆኑት አሽከርካሪዎች የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠናው መዘጋጀቱን ገልጸዋል፡፡

መመሪያው ለአሽከርካሪዎቹ በዝርዝር የቀረበ ሲሆን መመሪያውን መሰረት በማድረግ ከአሽከርካሪዎች ለተነሱት ጥያቄዎች በአስተዳደርና ኮርፖሬት ማኔጅመንት ምክትል ፕሬዝዳንት ጽ/ቤት ደረጃ ምላሽ የሚሰጥባቸው ጉዳዮች በዕለቱ ምላሽ እንዲያገኙ የተደረገ ሲሆን በአንጻሩ በዩኒቨርሲቲው ማኔጅመንት ደረጃ ምላሽ የሚሰጥባቸው ጉዳዮች በተዋረድ ለማኔጅመንቱ ቀርበው ምላሽ እንደሚሰጥባቸው በዕለቱ ተገልጿል፡፡

ከዚህም በተጨማሪ ዩኒቨርሲቲው የተሽከርካሪ አያያዝን ለማዘመንና ወጪ ቆጣቢ የሆነ አሰራር ለመዘርጋት ለ24 ተሽከርካሪዎች ጂፒኤስ በማስገጠም አገልግሎት በመስጠት ላይ የሚገኝ ሲሆን የዚህን ቴክኖሎጂ አጠቃቀም አስመልክቶ ያለውን አጠቃላይ መሻሻል ለመገምገም የተሞከረ ሲሆን ለተሸከርካሪዎቹ ጂፒኤስ በማስገጠም አገልግሎት መሥጠት ከተጀመረበት ጊዜ አንስቶ ለነዳጅ በተጨማሪነት ሲወጣ የነበረ ብር 573,000 (አምስት መቶ ሰባ ሶስት ሺህ ብር) ለማዳን መቻሉ ተገልጿል፡፡ ይህ ከጅምሩ የሚበረታታ ተግባር እየተመዘገበበት ያለውን የጂፒኤስ ቴክኖሎጂ ይበልጥ አጠናክሮ ማስቀጠል እንደሚገባ በዕለቱ ተገልጿል፡፡

በመጨረሻም አሽከርካሪዎች ለተገልጋዮች አገልግሎት በሚሰጡበት ወቅት አልፎ አልፎ በተወሰኑ አሽከርካሪዎች ዘንድ በሚስተዋሉት የስነምግባር ችግሮች ዙሪያ በስፋት ውይይት በማድረግ የጋራ መግባባት ላይ ለመድረስ ተችሏል፡፡

ቅድመ ገጽ

ስለ እኛ

የተማሪዎች ቅበላ

መማር ማስተማር

ምርምር

አገልግሎት

ተማሪዎች

የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ የማሕበረሰብ አገልግሎት ዳይሬክቶሬት በኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማህበር የጉራጌ ዞን ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ጋር በመተባበር “Training on improving first aid support and injury prevention for teachers ,students and sport professionals” በሚል ርዕስ ያዘጋጀው ስልጠና ተሰጠ

Read more ...
የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ የማህበረሰብ አገልግሎት ዳይሬክቶሬት ያዘጋጀውና በጉራጌ ዞን ስር በሚገኙ የመንግስት ሆስፒታሎች በነርሲንግ ሙያ ላይ ተሰማርተው ለሚያገለግሉ ባለሙያዎች “Improving Nursing Care Service through Timely ,Purposive and Integrated Nursing Round ” በሚል ርዕስ የተዘጋጀው ስልጠና ተሰጠ፡፡

Read more ...
በወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ለማህበረሰብ አገልግሎት የሚውል የተቀናጀ የዓሳ፣ ዶሮ እና የጓሮ አትክልት ልማት ስራ የርክብክብ መርሀ ግብር እና በዋቤ ችግኝ ጣቢያ ለክረምት አረንጓዴ ልማት የሚውሉ ችግኞች ዝግጅት የመስክ ምልከታ ተካሄደ

Read more ...
ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ በጉራጌ ዞን ለሚገኙ ከ600 በላይ ድጋፍ ለሚሹ ተማሪዎች የደብተር እና የእስክሪፕቶ ድጋፍ አደረገ

Read more ...
ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ስዊዘርላንድ ሀገር ከሚገኘው የተግባራዊ ሳይንስ ዩኒቨርሲቲ ከሆነው Lucerne University of Applied Sciences ጋር ስልጠና ላይ መሰረት ያደረገ የተማሪዎች ለውውጥ ( Students Exchange) አደረገ

Read more ...
በወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ እየተከናወነ ያለው የችግኝ ተከላ በምሁር አክሊል

Read more ...

Competency Based Exit Exam Preparation & Implementation” በሚል ርዕስ የተዘጋጀ ስልጠና ለኮምፒዊቲንግና ኢንፎርማቲክስ ኮሌጅ መምህራን ተሰጠ ፡፡

Read more ...

የ2015 ዓ.ም በጀት ዓመት የማህበረሰብ አገልግሎት ፕሮጀክቶች በዩኒቨርሲቲ ደረጃ በመገምገም ላይ ይገኛሉ

Read more ...

በወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ውስጥ የሚገኘው የጨቅላ ሕጻናት የእንክብካቤ ማዕከል እና የመምህራን መኖሪያ በሆነው አፓርታማ ግቢ ውስጥ የሚገኘው ሞዴል የማህበረሰብ መድሃኒት ቤት በይፋ ተመረቁ

Read more ...

በ2014 ዓ.ም የአረንጓዴ አሻራ መርሀ ግብርን ለመተግበር በዋቤ ችግኝ ጣቢያ የተዘጋጁት ችግኞችን አስመልክቶ የመስክ ጉብኝት ተካሄደ

Read more ...

ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ከጉራጌ ዞን ወጣቶች እና ስፖርት መምሪያ ጋር በመተባበር የአሰልጣኞች ስልጠና መስጠት ጀመረ፡፡

Read more ...

በ2015 ዓ.ም የትምህርት ዘመን በወልቂጤ ዩኒቪርሲቲ በአስ/ኮ/ማ/ም/ፕ/ጽ/ቤት በተማሪዎች ዲን ስር በሚገኘው የስፖርትና መዝናኛ ቢሮ አማካይነት ተዘጋጅቶ ከመጋቢት 23/2015 ዓ.ም ጀምሮ በደማቅ ሁኔታ ሲካሄድ የቆየው የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ የውስጥ ለውስጥ ስፖርታዊ ውድድር በዛሬው ዕለት ግንቦት 12/2015 ዓ.ም በታላቅ ድምቀት ፍፃሜውን አግኝቷል ፡፡

በወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ በተዘጋጀው “የተሽከርካሪ አያያዝና አጠቃቀም የውስጥ አሰራር ስርዓት መመሪያ” ዙሪያ ለወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ አሽከርካሪዎች የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ተሰጠ

የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ የአስተዳደር ሰራተኞች፣ የየኮሌጆች መምህራን እና ተማሪዎች አመታዊ የልዩ ልዩ ስፖርት ውድድር መካሄድ ጀመረ

በወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ለሶስት ሳምንታት ሲካሄድ የቆየው የክበባት እና ማህበራት የስፖርት ውድድር ተጠናቀቀ

በመንግስት ሠራተኞች አዋጅ ፣ በሰው ሀብት ልማት መመሪያ እና ደንብ ፣ በግዢ ሂደት አፈጻጸም ፣ በንብረት አስተዳደርና በፋይናንስ መመሪያ ዙሪያ ስልጠና ተሰጠ

ለዩኒቨርሲቲው የሥራ ክፍል ኃላፊዎች ፣ ቡድን መሪዎችና አስተባባሪዎች በመንግስት ሠራተኞች አዋጅ ፣ በሰው ሀብት ልማት መመሪያ እና ደንብ ፣ በግዢ ሂደት አፈጻጸም ፣ በንብረት አስተዳደርና በፋይናንስ መመሪያ ዙሪያ ስልጠና ተሰጠ

We have 501 guests and no members online

Wolkite University, P.O.Box 07, Wolkite, Guragie Zone, SNNPR, Ethiopia | +251-113-220042 | pird@wku.edu.et/president@wku.edu.et

Copyright © 2023. Wolkite University. Designed by Wolkite University ICT