የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ከትምህርት ሚኒስቴር ጋር በመተባበር ለሁለተኛ ጊዜ የብሔራዊ የድህረ ምረቃ መግቢያ ፈተና (GAT) በሚከተሉት መርሃ-ግብሮች ለመስጠት ቀጠሮ መያዙን አስታውቋል።
- የብሔራዊ GAT ምዝገባ በAAU Portal ከሰኞ - አርብ (ጥቅምት 26-30/ 2016ዓ.ም) ይከናወናል።
- ፈተና የሚሰጠው በሚቀጥለው ሳምንት ሰኞ - አርብ ከህዳር 3-7/2016 ዓ.ም ይሆናል።
በወልቂጤ ዩኒቨርሲቲም ሆነ በሌሎች ተቋማት ውስጥ የድህረምረቃ ትምህርት ለመማር ፍላጎት ያላችሁ ዩኒቨርስቲያችንን እንደፈተና ጣቢያ መምረጥ የምትችሉ መሆኑን እየገለፅን፤ በወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ከዚህ ቀደም ፈተና የወሰዳችሁ እንዲሁም አዲስ አመልካቶች የእድሉ ተጠቃሚ መሆን የምትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን።
የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ሬጅስትራር ጽ/ቤት
To All Second Round GAT (Graduate Admission Test) Applicants
This is to let you know that the Testing Center of Addis Ababa University in collaboration with the Ministry of Education has scheduled to administer the National GAT in selected exam centers.
Therefore:-
1) Registration for the National GAT at the AAU portal is open on Monday - Friday (November 6-10, 2023);
2) Exam administration is on the following week Monday-Friday (November 13-17, 2023).
Those of you who are interested to attend your post graduate program in Wolkite University or other institutions you can select Wolkite University as your exam center.
Both new applicants and those who were tested previously here in Wolkite University and other institutions you are invited to apply for the National GAT.
Wolkite University Registrar Directorate