ክፍት የሥራ ቦታ

የቅጥር ማስታወቂያ

የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል የጤና ባለሙያተኞች  በዝውውር ለመቅጠር የወጣ ማስታወቂያ

Read more ...

ማስታወቂያ

National Exit Model Examination Schedule

National Exit Model Examination Schedule of Examinees assigned in Wolkite University. Students who need account activation can go to Central Library starting from tomorrow  morning

Read more ...

ማስታወቂያ

በወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ አዲስ ለተመደባቹህ የሪሜዲያል ፕሮግራም ተማሪዎች በሙሉ፣

Read more ...

በ2016 ዓ.ም በሀገር-አቀፍ ደረጃ የተሰጠውን Graduate Admission Test (GAT) የመግቢያ ፈተና ወስዳችሁ ያለፋችሁ የድህረ ምረቃ ትምህርት ፈላጊዎች በሙሉ

በ2016 ዓ.ም በሀገር-አቀፍ ደረጃ የተሰጠውን Graduate Admission Test (GAT) መግቢያ ፈተና ወስዳችሁ ትምህርት ሚኒስቴር በወሰነው መቁረጫ ነጥብ መሰረት ማለፋችሁን ያረጋገጣችሁ

Read more ...
















 

ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ በቴማቲክ ሪሰርች "Thematic Research" ዝግጅት ዙሪያ ለመምህራኖቹ የግንዛቤ ማስጨቀጫ መድረክ አካሔዷል

የግንዛቤ መድረኩን በንግግር ያስጀመሩት በዩኒቨርሲቲው የምርምር እና ማህበረሰብ አገልግሎት ም/ፕሬዝዳንት የሆኑት ዶክተር ዮሀንስ ገብሩ እንደገለፁት ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ከተመሰረተ ጊዜ ጀምሮ በተለያዩ ዘርፎች ምርምሮች በስፋት ሲሰሩ እንደነበር በመጥቀስ ዛሬ የተዘጋጀው የግንዛቤ መፍጠሪያ መድረክም በዘንድሮው አመት ትምህርት ሚኒስቴር በከፍተኛ ትምህርት ተቋማት መምህራን የሚሰሩ ምርምሮች "Thematic" እንዲሆኑ ባስቀመጠው አቅጣጫ መሰረት አቅጣጫውን ተከትሎ ለመስራት እንዲቻል ለመምህራኑ ግንዛቤ ለመፍጠር እና ለመመካከር በማሰብ ነው ብለዋል።

በእለቱም በዩኒቨርሲቲው የምርምር ዳይሬክተር በሆኑት በዶክተር ተሾመ ይትባረክ አማካይነት የ"Thematic Research" ፅንሰ ሃሳብ የያዘ ፅሁፍ በዝርዝር ቀርቧል።

በመጨረሻም እንዴት አድርገን እንስራው በሚሉ ሃሳቦች ላይ የውይይቱ ተሳታፊ በሆኑት የዩኒቨርሲቲው መምህራን ሀሳብ አስተያየቶች የተሰጡ ሲሆን ለተነሱ ጥያቄዎችም በም/ማ/አገልግሎት ም/ፕሬዝዳንት ዶ/ር ዮሐንስ ገብሩ እና የምርምር ዳይሬክተር በሆኑት ዶ/ር ተሾመ ይትባረክ ምላሽ ተሰጥቷል።

ለጥበብ እንተጋለን!

We Strive for Wisdom!

የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ የህዝብና ዓለም አቀፍ ግንኙነት ዳይሬክቶሬት

ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ በጉብርዬ ክፍለ ከተማ ያስገነባው ሞዴል የማህበረሰብ ትምህርት ቤት ተመረቀ

Read more ...

ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ በጉብርዬ ክፍለ ከተማ ያስገነባውን ሞዴል የማህበረሰብ ትምህርት ቤት (ከ1ኛ-8ኛ) ጥር 27/2017 ዓ.ም. በይፋ ያስመርቃል፡፡

Read more ...

የ2017 በጀት ዓመት ለመደበኛ እና ለካፒታል የፀደቀ ጠቅላላ በጀት

Read more ...

19ኛው የኢትዮጵያ ብሄር ብሄረሰቦችና ህዝቦች ቀን በዓል በወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ በደማቅ ስነስርዓት ተከበረ

Read more ...

‘‘ለአካል ጉዳተኞች ምቹ ሁኔታ ካልተፈጠረ በቀር የዓለምን ለውጥ ማረጋገጥ አይቻልም’’ ዶክተር ፋሪስ ደሊል የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንት

Read more ...

በ2017 የትምህርት ዘመን በትምህርት ሚኒስቴር በኩል ወደ ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ የተመደቡ ተማሪዎች ከዛሬ ጀምሮ በመግባት ላይ ናቸው፡፡

Read more ...

የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ የስራ አመራር ቦርድ መደበኛ ስብሰባውን አካሄደ

Read more ...

Wolkite University Senate, on its meeting held on July 2nd 2024, (Sene 25/2016 E.C.) discussed on the following two agendas

Read more ...

ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ የ2016 ዓ.ም የክረምት ችግኝ ተከላ መረሀ-ግብር በጉራጌ ዞን እንደጋኝ ወረዳ ጀመረ

Read more ...

ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ከተለያዩ የኢንደስትሪ ተቋማት ጋር በጋራ ለመስራት የሚያስችል የመግባቢያ ስምምነት ሰነድ ተፈራረመ

Read more ...

የ2015 ዓ.ም በጀት ዓመት የማህበረሰብ አገልግሎት ፕሮጀክቶች በዩኒቨርሲቲ ደረጃ በመገምገም ላይ ይገኛሉ

Read more ...

በወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ውስጥ የሚገኘው የጨቅላ ሕጻናት የእንክብካቤ ማዕከል እና የመምህራን መኖሪያ በሆነው አፓርታማ ግቢ ውስጥ የሚገኘው ሞዴል የማህበረሰብ መድሃኒት ቤት በይፋ ተመረቁ

Read more ...

በ2014 ዓ.ም የአረንጓዴ አሻራ መርሀ ግብርን ለመተግበር በዋቤ ችግኝ ጣቢያ የተዘጋጁት ችግኞችን አስመልክቶ የመስክ ጉብኝት ተካሄደ

Read more ...

ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ከጉራጌ ዞን ወጣቶች እና ስፖርት መምሪያ ጋር በመተባበር የአሰልጣኞች ስልጠና መስጠት ጀመረ፡፡

Read more ...

ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ሁለት የስፔሻሊቲ የትምህርት ፕሮግራሞችን መስጠት ጀመረ

Read more ...

We have 317 guests and no members online

Wolkite University, P.O.Box 07, Wolkite, Guragie Zone, SNNPR, Ethiopia | +251-113-220042 | pird@wku.edu.et/president@wku.edu.et

Copyright © 2025. Wolkite University. Designed by Wolkite University ICT