ክፍት የሥራ ቦታ

የቅጥር ማስታወቂያ

የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል የጤና ባለሙያተኞች  በዝውውር ለመቅጠር የወጣ ማስታወቂያ

Read more ...

ማስታወቂያ

National Exit Model Examination Schedule

National Exit Model Examination Schedule of Examinees assigned in Wolkite University. Students who need account activation can go to Central Library starting from tomorrow  morning

Read more ...

ማስታወቂያ

በወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ አዲስ ለተመደባቹህ የሪሜዲያል ፕሮግራም ተማሪዎች በሙሉ፣

Read more ...

በ2016 ዓ.ም በሀገር-አቀፍ ደረጃ የተሰጠውን Graduate Admission Test (GAT) የመግቢያ ፈተና ወስዳችሁ ያለፋችሁ የድህረ ምረቃ ትምህርት ፈላጊዎች በሙሉ

በ2016 ዓ.ም በሀገር-አቀፍ ደረጃ የተሰጠውን Graduate Admission Test (GAT) መግቢያ ፈተና ወስዳችሁ ትምህርት ሚኒስቴር በወሰነው መቁረጫ ነጥብ መሰረት ማለፋችሁን ያረጋገጣችሁ

Read more ...
















የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል የጤና ባለሙያተኞች  በዝውውር ለመቅጠር የወጣ ማስታወቂያ

 

ተ.ቁ

የስራ መደቡ መጠሪያ

ደረጃ

ብዛት

የት/ት ደረጃ

ምርመራ

1

ነርስ ፕሮፌሽናል ከ I - IV

XI-XIV

8

ዲግሪ

 

2

ፋርማሲ ፕሮፌሽናል ከI - IV

XII-XV

5

ዲግሪ

 

3

ደረጃ 4 ፋርማሲ ቴክኒሻን I

IX-X

2

ዲፕሎማ

 

4

ሜዲካል ላቦራቶሪ ቴክኖሎጂፕሮፌሽናል ከI - IV

XI-XIV

3

ዲግሪ

 

5

ሄልዝ ኢንፎርማቲክስ ፐሮፌሽናል ከI - IV

X-XIII

1

ዲግሪ

 

6

ኦፕትሜትሪ ፕሮፌሽናል ከI – IV

XI-XIV

1

ዲግሪ

 

7

ሳይካትሪ ፕሮፌሽናል ከI - IV

XI-XIV

1

ዲግሪ

 

8

ሚድዋይፈሪ ፕሮፌሽናል ከI - IV

XI-XIV

3

ዲግሪ

 

9

ሜዲካል ራዲዮሎጂክ ቴክኖሎጂ I- IV

XII-XV

2

ዲግሪ

 

ማሳሰቢያ፡

  1. ከሚሰሩበት ተቋም የዲስፕሊን ችግር አለመኖሩን የሚገልጽ ደብዳቤ፣ማቅረብ የሚችል
  2. ከሚሰሩበት ተቋም ዝውውር ቢያልፉ የዝውውር ስምምነት ማቅረብ እንደሚችሉ የሚገልጽ ደብዳቤ፣ማቅረብ አለባቸው፡፡
  3. የዝውውሩ ሂደቱ የሚሳተፉ ባለሙያዎች በመንግስት ተቋም እየሰሩ የሚገኙ መሆን አለባቸው
  4. የምዝገባ ቀናት ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ከቀን 08/01/2017 ዓ.ም ጀምሮ ባሉት 7 ተከታታይ የስራ ቀናት፡፡
  5. የቅጥር ሁኔታ በቋሚነት
  6. ደመወዝ በመንግስት የደመወዝ ስኬል መሠረት
  7. የምዝገባ ቦታ ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል የሰዉ ሀብት አስተዳደር ልማት ቢሮ፡፡
  8. መልካቾች ለምዝገባ በሚቀርቡበት ወቅት የስራ መደቡን በመጥቀስ ማመልከቻ ፡ የስራ ልምድ ፣ የቅርብ ጊዜ ስራ አፈጻጸም ፣ የአጭር ጊዜ ስልጠና የወሰዱበት ፤ የት/ት ማስረጃ ፣ የታደሰ የሙያ ፍቃድ ፣ ሲ.ኦ.ሲ ኦርጅናልና ከማይመለስ አንድ ገጽ ፎቶ ኮፒ ጋር ይዘው መቅረብ ይኖርባቸዋል ፡፡

                ሰው ሃብት አስተዳደርና ልማት ኬዝ ቲም

የ2017 በጀት ዓመት ለመደበኛ እና ለካፒታል የፀደቀ ጠቅላላ በጀት

Read more ...

19ኛው የኢትዮጵያ ብሄር ብሄረሰቦችና ህዝቦች ቀን በዓል በወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ በደማቅ ስነስርዓት ተከበረ

Read more ...

‘‘ለአካል ጉዳተኞች ምቹ ሁኔታ ካልተፈጠረ በቀር የዓለምን ለውጥ ማረጋገጥ አይቻልም’’ ዶክተር ፋሪስ ደሊል የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንት

Read more ...

በ2017 የትምህርት ዘመን በትምህርት ሚኒስቴር በኩል ወደ ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ የተመደቡ ተማሪዎች ከዛሬ ጀምሮ በመግባት ላይ ናቸው፡፡

Read more ...

የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ የስራ አመራር ቦርድ መደበኛ ስብሰባውን አካሄደ

Read more ...

Wolkite University Senate, on its meeting held on July 2nd 2024, (Sene 25/2016 E.C.) discussed on the following two agendas

Read more ...

ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ የ2016 ዓ.ም የክረምት ችግኝ ተከላ መረሀ-ግብር በጉራጌ ዞን እንደጋኝ ወረዳ ጀመረ

Read more ...

ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ከተለያዩ የኢንደስትሪ ተቋማት ጋር በጋራ ለመስራት የሚያስችል የመግባቢያ ስምምነት ሰነድ ተፈራረመ

Read more ...

በዓለም አቀፍ የትምህርት ተቋም አማካይነት ለወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ሴት ተማሪዎች የአመራርነት ስልጠና መሰጠት ጀመረ

Read more ...

የታላቁ የኢትዮጵያ የህዳሴ ግድብ 13ኛ ዓመት አስመልክቶ “ የዓባይ ዘመን ትውልድ “ በሚል ርዕስ የተዘጋጀ የስነ-ጽሁፍ ፕሮግራም በወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ተካሄደ

Read more ...

የ2015 ዓ.ም በጀት ዓመት የማህበረሰብ አገልግሎት ፕሮጀክቶች በዩኒቨርሲቲ ደረጃ በመገምገም ላይ ይገኛሉ

Read more ...

በወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ውስጥ የሚገኘው የጨቅላ ሕጻናት የእንክብካቤ ማዕከል እና የመምህራን መኖሪያ በሆነው አፓርታማ ግቢ ውስጥ የሚገኘው ሞዴል የማህበረሰብ መድሃኒት ቤት በይፋ ተመረቁ

Read more ...

በ2014 ዓ.ም የአረንጓዴ አሻራ መርሀ ግብርን ለመተግበር በዋቤ ችግኝ ጣቢያ የተዘጋጁት ችግኞችን አስመልክቶ የመስክ ጉብኝት ተካሄደ

Read more ...

ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ከጉራጌ ዞን ወጣቶች እና ስፖርት መምሪያ ጋር በመተባበር የአሰልጣኞች ስልጠና መስጠት ጀመረ፡፡

Read more ...

ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ሁለት የስፔሻሊቲ የትምህርት ፕሮግራሞችን መስጠት ጀመረ

Read more ...

We have 253 guests and no members online

Wolkite University, P.O.Box 07, Wolkite, Guragie Zone, SNNPR, Ethiopia | +251-113-220042 | pird@wku.edu.et/president@wku.edu.et

Copyright © 2025. Wolkite University. Designed by Wolkite University ICT