የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ በ2016 ዓ.ም የትምህርት ዘመን በድህረ ምርቃ ፕሮግራም በመደበኛውና በተከታታይ መርሃ ግብሮች ባሉት ፕሮግራሞች አመልካቾችን አወዳድሮ ተቀብሎ ማስተማር ይፈልጋል፡፡
ስለሆነም በ2016 ዓ.ም የትምህርት ዘመን በድህረ ምርቃ ፕሮግራም በመደበኛውና በተከታታይ መርሃ ግብሮች ባሉን ፕሮግራሞች ማመልከት የምትፈልጉ አመልካቾች ከ ነሀሴ 5/2015 እስከ ነሀሴ 25/2015 ዓ.ም ድረስ ብቻ ዋና ሬጅስትራር ጽ/ቤት በአካል በመቅረብ ወይም በኢሜል አድርሻ This email address is being protected from spambots. You need JavaScript enabled to view it. ማመልከት የምትችሉ መሆኑን በትህትና እንገልፃለን።
የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ሬጅስትራር ዳይሬክቶሬት
1. COLLEGE OF ENGINEERING AND TECHNOLOGY |
4. COLLEGE OF AGRICULTURE & NATURAL RESOURCES |
|
2. COLLEGE OF COMPUTING AND INFORMATICS |
|
|
MSC IN COMPUTER SCIENCE AND ENGINNERING
|
||
3. COLLEGE OF NATURAL & COMPUTATIONAL SCIENCES MSC IN PHYSICS
MSC IN CHEMISTRY
MSC IN BIOLOGY
MSC IN MATHEMATICS
MSC IN BIOTECHNOLOGY
MSC IN STATISTICS
|
||
5. COLLEGE OF BUISSNESS & ECONOMICS |
||
Specialization in Developmental Economics |
||
6.COLLEGE OF SOCIAL SCIENCE AND HUMANITIES |
||
Specialization in Development Planning and Management |
||
7. COLLEGE OF MEDICINE AND HEALTH SCIENCES |
||
|
||
8. COLLEGE OF EDUCATION & BEHAVIOURAL SCIENCE |
||
|
PHD PROGRAM IN PHYSICS
- Specialization In Condensed Matter Physics
- Specialization In Material Science
- Specialization In Statistical Physics
አመልካቾች ለምዝገባ በሚመጡበት ወቅት
- የመጀመሪያ ዲግሪ ትምህርት ማስረጃ ሰርቴፊኬት ከማይመለስ አንድ ፎቶ ኮፒ ጋር ማቅረብ ይጠበቅባቸዋል።
- የመጀመርያ ዲግሪ ከግል ተቋማት ያጠናቀቃቹህ አመልካቾች ዶክመንታቹህ ከትምህርትና ስልጠና ባለስልጣን መረጋገጥ ይኖርበታል፡፡
- በኮርስ ምዝገባ ወቅት የመጀመሪያ ዲግሪ ከተማሩበት ዩኒቨርሲቲ ኦፊሻል ትራንስክሪፕት ማስላክ ይጠበቅባቸዋል።
- ለምዝገባ በሚቀሩበት ጊዜ የመመዝገቢያ ክፍያ የማይመለስ ብር 100 (አንድ መቶ ብር ብቻ) በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ የውስጥ ገቢ የባንክ ሂሳብ ቁጥር 1000 149 251 368 ገቢ ያደረጉበትን ደረሰኝ ይዘው መቅረብ አለባቸው፡፡
- በስፖንሰርሺፕ ለመማር ለሚያመለክቱ ተማሪዎች የስፖንሰርሺፕ ደብዳቤ በተጨማሪነት ይዛችሁ እንድትቀርቡ።
- የማመልከቻ/መመዝገቢያ ቦታ በወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ዋናው ሬጅስትራር ጽ/ቤት እና ኢሜል አድራሻ፡ This email address is being protected from spambots. You need JavaScript enabled to view it.
- ለመግቢያ ፈተና ተቀባይነት ያገኙ አመልካቾች ስም ዝርዝር እና የፈተናውን በተመለከተ በዩኒቨርሲቲው ድረ-ገጽ www.wku.edu.et እና በውስጥ ማስታወቂያ የሚገለጽ ይሆናል።
- በቂ የተማሪ ቁጥር በማያመለክቱባቸው የት/ት ዘርፎች ላይ ዩኒቨርሲቲው ፕሮግራሙን እንደማያስጀምር እንገልጻለን።
የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ሬጅስትራር ዳይሬክቶሬት