ክፍት የሥራ ቦታ

ማስታወቂያ

National Exit Model Examination Schedule

National Exit Model Examination Schedule of Examinees assigned in Wolkite University. Students who need account activation can go to Central Library starting from tomorrow  morning

Read more ...

ማስታወቂያ

በወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ አዲስ ለተመደባቹህ የሪሜዲያል ፕሮግራም ተማሪዎች በሙሉ፣

Read more ...

በ2016 ዓ.ም በሀገር-አቀፍ ደረጃ የተሰጠውን Graduate Admission Test (GAT) የመግቢያ ፈተና ወስዳችሁ ያለፋችሁ የድህረ ምረቃ ትምህርት ፈላጊዎች በሙሉ

በ2016 ዓ.ም በሀገር-አቀፍ ደረጃ የተሰጠውን Graduate Admission Test (GAT) መግቢያ ፈተና ወስዳችሁ ትምህርት ሚኒስቴር በወሰነው መቁረጫ ነጥብ መሰረት ማለፋችሁን ያረጋገጣችሁ

Read more ...
















 ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ሁለት መቶ ለሚሆኑ ተመራቂ ሴት ተማሪዎች ለሶስት ተከታታይ ቀናት የሚቆይ የፕሬዝዳንሻል ሜንተርሽፕ ስልጠና መስጠት ጀመረ

ስልጠናውን ያስጀመሩት የዩኒቨርሲቲው የመማር ማስተማር ጉዳዬች ምክትል ፕሬዝዳንት ዶክተር ሀብቴ ዱላ ተማሪዎች እስካሁን በግቢው ውስጥ የነበራቸው ቆይታ ስኬታማ በመሆኑ ለመጨረሻዋ የትምህርት መንፈቅ አመት ደርሰዋል በማለት አሁንም ከፊት የሚጠብቃቸውን የመውጫ ፈተና ለማለፍ በተለመደው ብርታታቸው በትጋት እንዲዘጋጁ አሳስበዋል፡፡
የመማር ማስተማር ጉዳዬች ጽህፈት ቤት ሃላፊ ረዳት ፕሮፌሰር ካሳሁን አቤ በስልጠና ማስጀመሪያ መድረኩ የተገኙ ሲሆን ሴትነት በራሱ መሪነት ነው በማለት ዛሬ ጀምሮ የሚሰጠው ስልጠናም ሴት ተማሪዎች ብቁ መሪ በመሆን ከራሳቸው አልፈው ሀገር ለመምራት የሚያስችል አቅም የሚሰጥ እንደሆነም ገልፀዋል፡፡ ረ/ፕ ካሳሁን አያይዘውም ነገ ብቁና ተመራጭ መሪ ለመሆን የዛሬው የትምህርት ብቃት ዋናው መሰረት ነው በማለት ቀሪውን ጊዜ በአግባቡ ለመውጫ ፈተና ዝግጅት በመጠቀም ሀላፈነታቸውን እንዲወጡ አሳስበዋል፡፡
የዩኒቨርስቲው የሴቶች ህፃናትና ወጣቶች ኤችአይቪ ኤድስ መከላከልና መቆጣጠር ዳይሬክተር ወ/ሮ መሰረት አስራት እንደገለፁት ይህ ስልጠና ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ከአለም አቀፍ የትምህርት ተቋም /Institute of International Education/ ከተሰኘ ግብረ-ሰናይ ድርጅት ጋር በመተባበር የተዘጋጀ ነው:: የስልጠናው ተሳታፊ ሴት ተማሪዎች በያዝነው አመት የሚመረቁ ሲሆኑ ስልጠናውም የአመራር ሰጪነት ክህሎታቸውን በማዳበር በየስራ ዘርፉ ሲሰማሩ ብቁ እና ተወዳዳሪ እንዲሆኑ ለማስቻል ያለመ እንደሆነ ዳይሬክተሯ አያይዘው ገልፀዋል፡፡
ስልጠናውን የሚሰጡት የዩኒቨርሲቲው መምህር የሆኑት መምህርት ይገረሙ ክፍሌ እና መምህርት ፌቨን ዬሀንስ ሲሆን "Entrepreneurship, career development and presentation skill" በሚሉ ርዕሶች ላይ የሚያተኩር ነው፡፡

የታላቁ የኢትዮጵያ የህዳሴ ግድብ 13ኛ ዓመት አስመልክቶ “ የዓባይ ዘመን ትውልድ “ በሚል ርዕስ የተዘጋጀ የስነ-ጽሁፍ ፕሮግራም በወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ተካሄደ

Read more ...

የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ የማኔጅመንት አባላት የዋቤ የንግድና የማማከር ስራዎች ኢንተርፕራይዝ የፈረዝየ የአቮካዶ እርሻን እና የምርምር ጣቢያ የስራ እንቅስቃሴዎችን ጎበኙ።

Read more ...

በ2016 የትምህርት ዘመን ለማማካሻ ትምህርት (Remedial) ወደ ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ የተመደቡት ተማሪዎች በዛሬው ዕለት ወደ ተቋሙ መግባት ጀምረዋል

Read more ...

Public Lecture has been held at Wolkite University

Read more ...

በ2015 ዓ.ም. በመውጫ ፈተና (Exit Exam) ከፍተኛ አፈጻጸም ላስመዘገቡ ኮሌጆችና የትምህርት ክፍሎች እንዲሁም የዩኒቨርሲቲው ባለድርሻ አካላት እውቅና ተሰጠ

Read more ...

“የባህር በር ጥያቄ የፖለቲካ ወይስ የህልውና ጥያቄ ? “ በሚል ርዕስ ላይ ያተኮረ ሴሚናር በወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ተካሄደ

Read more ...

ዩኒቨርሲቲያችን በአገር አቀፍ ደረጃ በተዘጋጀው የአቪዬሽን ኢኖቬሽን ኤክስፖ ላይ እየተሳተፈ ይገኛል

Read more ...

ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ እያከናወነ ያለውን ተስፋ ሰጪ ተግባር ይበልጥ ማጠናከር እንዳለበት የትምህርት ሚኒስቴር የሱፐርቪዢን ቡድን አሳሰበ

Read more ...

Announcement for Test Takers of National Graduate Admission Test (GAT)

Read more ...

የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ የካውንስል አባላት በዩኒቨርሲቲው የ2015 ዓ.ም ዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት ዙሪያ ተወያዩ

Read more ...

የ2015 ዓ.ም በጀት ዓመት የማህበረሰብ አገልግሎት ፕሮጀክቶች በዩኒቨርሲቲ ደረጃ በመገምገም ላይ ይገኛሉ

Read more ...

በወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ውስጥ የሚገኘው የጨቅላ ሕጻናት የእንክብካቤ ማዕከል እና የመምህራን መኖሪያ በሆነው አፓርታማ ግቢ ውስጥ የሚገኘው ሞዴል የማህበረሰብ መድሃኒት ቤት በይፋ ተመረቁ

Read more ...

በ2014 ዓ.ም የአረንጓዴ አሻራ መርሀ ግብርን ለመተግበር በዋቤ ችግኝ ጣቢያ የተዘጋጁት ችግኞችን አስመልክቶ የመስክ ጉብኝት ተካሄደ

Read more ...

ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ከጉራጌ ዞን ወጣቶች እና ስፖርት መምሪያ ጋር በመተባበር የአሰልጣኞች ስልጠና መስጠት ጀመረ፡፡

Read more ...

ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ሁለት የስፔሻሊቲ የትምህርት ፕሮግራሞችን መስጠት ጀመረ

Read more ...

We have 422 guests and no members online

Wolkite University, P.O.Box 07, Wolkite, Guragie Zone, SNNPR, Ethiopia | +251-113-220042 | pird@wku.edu.et/president@wku.edu.et

Copyright © 2024. Wolkite University. Designed by Wolkite University ICT