ክፍት የሥራ ቦታ

ለስራ ፈላጊዎች የወጣ ማስታወቂያ

የወልቂጤ ዩንቨርስቲ ከዚህ በታች ባለው ክፍት የስራ መደብ  ላይ ሰራተኞችን  አወዳድሮ ለመቅጠር ይፈልጋል፡፡  

 የመምህራን ቅጥር (የቅጥር ሁኔታ በኮንትራት)

Read more ...

የፈተና ጥሪ ቁጥር ሰባት(7)

የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ የመምህራንና የላብ ቴክኒሺያን ለመቅጠር በቀን 17/03/2015 ዓ.ም ባወጣው ማስታወቂያ የተመዘገባችሁና ቅድመ ምልመላ ያለፋችሁ አመልካቾች ከዚህ በታች

Read more ...

የፈተና ጥሪ ቁጥር ስድሰት (6)

በወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ኢንተርፕራይዝ በክፍት ሥራ መደቦች በወጣው ማስታወቂያ መሰረት ለፈተና የሚቀርቡ ተፈታኞች ዝርዝር

የፈተና ቀን 05/05/2015 ሠዓት ከጠዋቱ 3:00

Read more ...

ማስታወቂያ

ለነባር የክረምት ትምህርት ተማሪዎች በሙሉ

በወልቂጤ ዩኒቨርስቲ በክረምት መርሀ-ግብር ትምህርታችሁን ለምትከታተሉ ነባር

Read more ...

ለሪሚዲያል (REMEDIAL) ትምህርት ፈላጊዎች በሙሉ

የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ በ2015 ዓ.ም የትምህርት ዘመን  የሪሚዲያል (REMEDIAL)  ትምህርት ፈላጊዎችን ትምህርት ሚኒስቴር ባወጣው መስፈርት መሰረት ተቀብሎ ማስተማር ይፈልጋል፡፡

Read more ...

ለሥልጠና ፈላጊዎች በሙሉ

የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ በኢንፎርሜሽን ኮሙኒኬሽን ቴክኖሎጂ (ICT) ዳይሬክቶሬት በሥሩ ባሉት በCISCO እና በHuawei ዓለም አቀፍ አካዳሚዎቹ አማካኝነት ሥልጠናዎችን በማታ እና በሳምንቱ መጨረሻ (ቅዳሜና እሑድ) መርሐ ግብር በአነስተኛ ክፍያ ለመሥጠት ዝግጅቱን አጠናቋል፡፡ ስለዚህ ከዩኒቨርሲቲው ውጭ ያላችሁ የማኅበረሰብ አካላት በመመዝገብ ሥልጠናው ላይ መሳተፍ የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን።

Read more ...

 

የዘጠኝ ወራት ዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርቱ በፕሮግራም በጀትና ዕቅድ ዳይሬክቶሬት ተዘጋጅቶ የቀረበ ሲሆን በቀረበው ሪፖርት ዙሪያ ከዩኒቨርሲቲው ካውንስል አባላት ልዩ ልዩ ጥያቄዎችና አስተያየቶች ቀርበው የሚመለከታቸው ዳይሬክተሮች እና ምክትል ፕሬዝዳንቶች ምላሽ እና ማብራሪያ የሰጡባቸው ሲሆን የማጠቃለያ ሃሳብ በዩኒቨርሲቲው ፕሬዝዳንት በዶክተር ፋሪስ ደሊል አማካይነት ለዩኒቨርሲቲው የካውንስል አባላት ቀርቧል፡፡

ከዚህም በተጨማሪ የ2015 ዓ.ም የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ የግንባታ ፕሮጄክት ጽ/ቤት የ3ኛ ሩብ ዓመት ዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት ቀርቦ ሰፊ የሆነ ውይይት ተካሂዶበታል፡፡

የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ የካውንስል አባላት የዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርቱን ካዳመጡ በኋላ በመገንባት ላይ ያለውን የዩኒቨርሲቲውን የአስተዳደር ህንጻ እና የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ዋቤ የንግድና ማማከር ስራዎች ኢንተርፕራይዝን ጎብኝተዋል፡፡

በቅድሚያ የተጎበኘው ባለ አምስት ወለሉ በ8000 ካሬ ላይ ያረፈው የአስተዳደር ህንጻ ሲሆን ይህ ህንጻ ስምንት ብሎኮች ያሉት ሆኖ ለቢሮ አገልግሎት የሚውሉ ከ300 በላይ ክፍሎችን የያዘ፣ አንፊ ቲያትር ያለው፣ በአንድ ጊዜ እስከ 17 የሚደርሱ መኪናዎችን ፓርክ ማድረግ የሚችል፣ 400 መቀመጫ ያለው አዳራሽ ያለው፣ ለእያንዳንዱ ምክትል ፕሬዝዳንቶችና ዳይሬክተሮች የሚያገለግሉ 13 ሚኒ አዳራሾች ያሉት፣ ከመሬት በላይ ክሎክ ታወሩን ጨምሮ 33 ሜትር ከፍታ ያለው መሆኑን በጉብኝቱ ወቅት በባለሙያዎች አማካይነት ገለጻ ተደርጓል፡፡

በመቀጠልም የዋቤ የንግድና ማማከር ስራዎች ኢንተርፕራይዝን አስመልክቶ በኢንተርፕራይዙ ስራ አስኪያጅ በሆኑት በአቶ አዲሱ እጥፉ አማካይነት ሰፊየሆነ ገለጻ የተደረገ ሲሆን በከብቶች መኖ ማቀነባበር፣ በፍየል እና ከብት ማደለብ፣ በወተት ከብት እርባታ እና በልዩ ልዩ ሰብሎች የማምረት ስራ ላይ ተሰማርቶ የሚገኘው ይህ ኢንተርፕራይዝ እጅግ አበረታች በሆነ ጅምር ስራ ላይ እነደሚገኝ የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ የካውንስል አባላት በጉብኝቱ ወቅት በሰጡት አስተያየት ገልጸዋል፡፡

ለጥበብእንተጋለን!

We Strive for Wisdom!

የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ የህዝብና አለም አቀፍ ግንኙነት ዳይሬክቶሬት

ቅድመ ገጽ

ስለ እኛ

የተማሪዎች ቅበላ

መማር ማስተማር

ምርምር

አገልግሎት

ተማሪዎች

የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ የማሕበረሰብ አገልግሎት ዳይሬክቶሬት በኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማህበር የጉራጌ ዞን ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ጋር በመተባበር “Training on improving first aid support and injury prevention for teachers ,students and sport professionals” በሚል ርዕስ ያዘጋጀው ስልጠና ተሰጠ

Read more ...
የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ የማህበረሰብ አገልግሎት ዳይሬክቶሬት ያዘጋጀውና በጉራጌ ዞን ስር በሚገኙ የመንግስት ሆስፒታሎች በነርሲንግ ሙያ ላይ ተሰማርተው ለሚያገለግሉ ባለሙያዎች “Improving Nursing Care Service through Timely ,Purposive and Integrated Nursing Round ” በሚል ርዕስ የተዘጋጀው ስልጠና ተሰጠ፡፡

Read more ...
በወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ለማህበረሰብ አገልግሎት የሚውል የተቀናጀ የዓሳ፣ ዶሮ እና የጓሮ አትክልት ልማት ስራ የርክብክብ መርሀ ግብር እና በዋቤ ችግኝ ጣቢያ ለክረምት አረንጓዴ ልማት የሚውሉ ችግኞች ዝግጅት የመስክ ምልከታ ተካሄደ

Read more ...
ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ በጉራጌ ዞን ለሚገኙ ከ600 በላይ ድጋፍ ለሚሹ ተማሪዎች የደብተር እና የእስክሪፕቶ ድጋፍ አደረገ

Read more ...
ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ስዊዘርላንድ ሀገር ከሚገኘው የተግባራዊ ሳይንስ ዩኒቨርሲቲ ከሆነው Lucerne University of Applied Sciences ጋር ስልጠና ላይ መሰረት ያደረገ የተማሪዎች ለውውጥ ( Students Exchange) አደረገ

Read more ...
በወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ እየተከናወነ ያለው የችግኝ ተከላ በምሁር አክሊል

Read more ...

Competency Based Exit Exam Preparation & Implementation” በሚል ርዕስ የተዘጋጀ ስልጠና ለኮምፒዊቲንግና ኢንፎርማቲክስ ኮሌጅ መምህራን ተሰጠ ፡፡

Read more ...

የ2015 ዓ.ም በጀት ዓመት የማህበረሰብ አገልግሎት ፕሮጀክቶች በዩኒቨርሲቲ ደረጃ በመገምገም ላይ ይገኛሉ

Read more ...

በወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ውስጥ የሚገኘው የጨቅላ ሕጻናት የእንክብካቤ ማዕከል እና የመምህራን መኖሪያ በሆነው አፓርታማ ግቢ ውስጥ የሚገኘው ሞዴል የማህበረሰብ መድሃኒት ቤት በይፋ ተመረቁ

Read more ...

በ2014 ዓ.ም የአረንጓዴ አሻራ መርሀ ግብርን ለመተግበር በዋቤ ችግኝ ጣቢያ የተዘጋጁት ችግኞችን አስመልክቶ የመስክ ጉብኝት ተካሄደ

Read more ...

ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ከጉራጌ ዞን ወጣቶች እና ስፖርት መምሪያ ጋር በመተባበር የአሰልጣኞች ስልጠና መስጠት ጀመረ፡፡

Read more ...

በ2015 ዓ.ም የትምህርት ዘመን በወልቂጤ ዩኒቪርሲቲ በአስ/ኮ/ማ/ም/ፕ/ጽ/ቤት በተማሪዎች ዲን ስር በሚገኘው የስፖርትና መዝናኛ ቢሮ አማካይነት ተዘጋጅቶ ከመጋቢት 23/2015 ዓ.ም ጀምሮ በደማቅ ሁኔታ ሲካሄድ የቆየው የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ የውስጥ ለውስጥ ስፖርታዊ ውድድር በዛሬው ዕለት ግንቦት 12/2015 ዓ.ም በታላቅ ድምቀት ፍፃሜውን አግኝቷል ፡፡

በወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ በተዘጋጀው “የተሽከርካሪ አያያዝና አጠቃቀም የውስጥ አሰራር ስርዓት መመሪያ” ዙሪያ ለወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ አሽከርካሪዎች የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ተሰጠ

የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ የአስተዳደር ሰራተኞች፣ የየኮሌጆች መምህራን እና ተማሪዎች አመታዊ የልዩ ልዩ ስፖርት ውድድር መካሄድ ጀመረ

በወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ለሶስት ሳምንታት ሲካሄድ የቆየው የክበባት እና ማህበራት የስፖርት ውድድር ተጠናቀቀ

በመንግስት ሠራተኞች አዋጅ ፣ በሰው ሀብት ልማት መመሪያ እና ደንብ ፣ በግዢ ሂደት አፈጻጸም ፣ በንብረት አስተዳደርና በፋይናንስ መመሪያ ዙሪያ ስልጠና ተሰጠ

ለዩኒቨርሲቲው የሥራ ክፍል ኃላፊዎች ፣ ቡድን መሪዎችና አስተባባሪዎች በመንግስት ሠራተኞች አዋጅ ፣ በሰው ሀብት ልማት መመሪያ እና ደንብ ፣ በግዢ ሂደት አፈጻጸም ፣ በንብረት አስተዳደርና በፋይናንስ መመሪያ ዙሪያ ስልጠና ተሰጠ

We have 488 guests and no members online

Wolkite University, P.O.Box 07, Wolkite, Guragie Zone, SNNPR, Ethiopia | +251-113-220042 | pird@wku.edu.et/president@wku.edu.et

Copyright © 2023. Wolkite University. Designed by Wolkite University ICT