ክፍት የሥራ ቦታ

ማስታወቂያ

National Exit Model Examination Schedule

National Exit Model Examination Schedule of Examinees assigned in Wolkite University. Students who need account activation can go to Central Library starting from tomorrow  morning

Read more ...

ማስታወቂያ

በወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ አዲስ ለተመደባቹህ የሪሜዲያል ፕሮግራም ተማሪዎች በሙሉ፣

Read more ...

በ2016 ዓ.ም በሀገር-አቀፍ ደረጃ የተሰጠውን Graduate Admission Test (GAT) የመግቢያ ፈተና ወስዳችሁ ያለፋችሁ የድህረ ምረቃ ትምህርት ፈላጊዎች በሙሉ

በ2016 ዓ.ም በሀገር-አቀፍ ደረጃ የተሰጠውን Graduate Admission Test (GAT) መግቢያ ፈተና ወስዳችሁ ትምህርት ሚኒስቴር በወሰነው መቁረጫ ነጥብ መሰረት ማለፋችሁን ያረጋገጣችሁ

Read more ...
















 

ከታህሳስ 21/2015 ዓ.ም ጀምሮ “በሀገር ግንባታ የምሁራን ሚና “ በሚል ርዕስ በወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ሲካሄድ የቆየውና የዪኒቨርሲቲው ካውንስል አባላት ፣መምህራንና የቴክኒካል ረዳቶች የተሳተፉበት የምሁራን የምክክር መድረክ ተጠናቀቀ::

የዪኒቨርሲቲው ካውንስል አባላት ፣መምህራንና የቴክኒካል ረዳቶች ለውይይት መነሻ በቀረበው ጽሁፍ ላይ ሰፊ የሆነ ውይይት በማድረግ እና የተለያዩ ምላሽና ማብራሪያ የሚሹ ጠቃሚ ጉዳዮችን ያነሱ ሲሆን በተነሱት ጉዳዮች ዙሪያ የዩኒቨርሲቲው የስራ አመራር ቦርድ ሰብሳቢ በሆኑት በክቡር ዶክተር ደረጀ ዱጉማ እና በወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንት በዶክተር ፋሪስ ደሊል የማጠቃለያ ሀሳቦች የቀረቡ ሲሆን በማጠቃለያ መድረኩ ላይ እንደተገለጸው ለሀገር ዕድገት የምሁራን ሚና የማይተካ መሆኑን፣ ያለምሁራን ድጋፍና ተሳትፎ የትም መድረስ እንደማይቻል፣ከውይይቱ የተገኙት ግብዓቶች በቀጣይ ሀገረ - መንግስት ግንባታው ላይ ትልቅ ፋይዳ እንዳላቸው፣ በውይይት መድረኩ የተነሱትን ነጥቦች በመውሰድ የሀገሪቱ የዕቅድ አካል ለማድረግ መንግስት ቁርጠኛ የሆነ አቋም እንዳለው እና ምሁርም ሆነ ፖለቲከኛ ከሀገሪቱ የፖለቲካ ስርዓት ውጭ ስላልሆኑ በጋራ በመቆም በሀገር ግንባታው ላይ ሰፊ የሆነ ድርሻችንን ልንወጣ እንደሚገባ በማጠቃለያው ላይ በስፋት ተገልጿል፡፡

                                                                                                                                                                        “ለጥበብ እንተጋለን!”

                                                                                                                                         የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ የህዝብና ዓለም አቀፍ ግንኙነት ዳይሬክቶሬት

በዓለም አቀፍ የትምህርት ተቋም አማካይነት ለወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ሴት ተማሪዎች የአመራርነት ስልጠና መሰጠት ጀመረ

Read more ...

የታላቁ የኢትዮጵያ የህዳሴ ግድብ 13ኛ ዓመት አስመልክቶ “ የዓባይ ዘመን ትውልድ “ በሚል ርዕስ የተዘጋጀ የስነ-ጽሁፍ ፕሮግራም በወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ተካሄደ

Read more ...

የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ የማኔጅመንት አባላት የዋቤ የንግድና የማማከር ስራዎች ኢንተርፕራይዝ የፈረዝየ የአቮካዶ እርሻን እና የምርምር ጣቢያ የስራ እንቅስቃሴዎችን ጎበኙ።

Read more ...

በ2016 የትምህርት ዘመን ለማማካሻ ትምህርት (Remedial) ወደ ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ የተመደቡት ተማሪዎች በዛሬው ዕለት ወደ ተቋሙ መግባት ጀምረዋል

Read more ...

Public Lecture has been held at Wolkite University

Read more ...

በ2015 ዓ.ም. በመውጫ ፈተና (Exit Exam) ከፍተኛ አፈጻጸም ላስመዘገቡ ኮሌጆችና የትምህርት ክፍሎች እንዲሁም የዩኒቨርሲቲው ባለድርሻ አካላት እውቅና ተሰጠ

Read more ...

“የባህር በር ጥያቄ የፖለቲካ ወይስ የህልውና ጥያቄ ? “ በሚል ርዕስ ላይ ያተኮረ ሴሚናር በወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ተካሄደ

Read more ...

ዩኒቨርሲቲያችን በአገር አቀፍ ደረጃ በተዘጋጀው የአቪዬሽን ኢኖቬሽን ኤክስፖ ላይ እየተሳተፈ ይገኛል

Read more ...

ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ እያከናወነ ያለውን ተስፋ ሰጪ ተግባር ይበልጥ ማጠናከር እንዳለበት የትምህርት ሚኒስቴር የሱፐርቪዢን ቡድን አሳሰበ

Read more ...

Announcement for Test Takers of National Graduate Admission Test (GAT)

Read more ...

የ2015 ዓ.ም በጀት ዓመት የማህበረሰብ አገልግሎት ፕሮጀክቶች በዩኒቨርሲቲ ደረጃ በመገምገም ላይ ይገኛሉ

Read more ...

በወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ውስጥ የሚገኘው የጨቅላ ሕጻናት የእንክብካቤ ማዕከል እና የመምህራን መኖሪያ በሆነው አፓርታማ ግቢ ውስጥ የሚገኘው ሞዴል የማህበረሰብ መድሃኒት ቤት በይፋ ተመረቁ

Read more ...

በ2014 ዓ.ም የአረንጓዴ አሻራ መርሀ ግብርን ለመተግበር በዋቤ ችግኝ ጣቢያ የተዘጋጁት ችግኞችን አስመልክቶ የመስክ ጉብኝት ተካሄደ

Read more ...

ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ከጉራጌ ዞን ወጣቶች እና ስፖርት መምሪያ ጋር በመተባበር የአሰልጣኞች ስልጠና መስጠት ጀመረ፡፡

Read more ...

ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ሁለት የስፔሻሊቲ የትምህርት ፕሮግራሞችን መስጠት ጀመረ

Read more ...

We have 1029 guests and no members online

Wolkite University, P.O.Box 07, Wolkite, Guragie Zone, SNNPR, Ethiopia | +251-113-220042 | pird@wku.edu.et/president@wku.edu.et

Copyright © 2024. Wolkite University. Designed by Wolkite University ICT