የወልቂጤ ዩንቨርስቲ ከዚህ በታች ባለው ክፍት የስራ መደብ ላይ ሰራተኞችን አወዳድሮ ለመቅጠር ይፈልጋል፡፡
የመምህራን ቅጥር (የቅጥር ሁኔታ በኮንትራት)
No. |
College/ Department |
Job title |
Field of study /specialization |
Academic level |
Salary level |
salary |
Required number |
Remark |
1 |
Health and medicine |
Assistant professor |
Radiologist |
Specialty in Radiology |
XX |
16979 |
1 |
ማሳሰቢያ
- የምዝገባ ቀናት ይህ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት 21/08/2015ዓ ም ጀምሮ ባሉት 10 ተከታታይ የስራ ቀናት፣
- የምዝገባ ቦታ ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ የሰዉ ሀብት አስተዳደር ልማት ዳይሬክቶሬት ቢሮ ቁጥር 06
- አመልካቾች ለምዝገባ በሚቀርቡበት ወቅት የስራ መደቡን በመጥቀስ ማመልከቻ ፡የስራ ልምድና የት/ት ማስረጃ ኦርጅናል ከማይመለስ
ፎቶ ኮፒ ጋር ይዘው መቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
- በዩኒቨርሲቲዉ በመምህርነት በመጀመሪያ ዲግሪ ደረጃ የሚወዳደሩ የመመረቂያ ነጥብ (CGPA) ለወንዶች 3.25 እና ከዚያ በላይ ፣ለሴቶች
3.00 እና ከዚያ በላይ ፣ለአካል ጉዳተኞች 2.75 እና በላይ ሲሆን ከተመረቁበት ትምህርት ክፍል የተሰጠ ምስክርነት(Recommendation)
መቅረብ ይኖርበታል፡፡.
5.በመምህርነት በሁለተኛ ዲግሪ ደረጃ የሚወዳደሩ ተወዳዳሪዎች የሁለተኛ ዲግሪ መመረቂያ ነጥብ (CGPA) ለወንዶች 3.5 እና ከዚያ በላይ
ለሴቶች 3.35 እና ከዚያ በላይ ፣ለአካል ጉዳተኞች 3.15 እና በላይ መሆን ሲኖርበት ከዚህ በተጨማሪ የመጀመሪያ ዲግሪ (CGPA)
ለወንዶች 3.00 እና ከዚያ በላይ ፣ለሴቶች 2.75 እና ከዚያ በላይ ፣ለአካል ጉዳተኞች 2.5 እና በላይ መሆን ይኖርበታል፡፡
6.በሌክቸርነት የሚቀጠሩ ሁሉም ተወዳዳሪዎች የመመረቂያ ፅሁፋቸዉ ዉጤት በጣም ጥሩ እና በላይ መሆን ይኖርበታል፡፡
7.በዲፕሎማ እና ከቴክኒክና ሙያ ት/ቤቶች የተመረቁ የሙያ ብቃት ማረጋገጫ(coc) ማቅረብ ይጠበቅባቸዋል፡፡
8.መንግስታዊ ባልሆነ ድርጅቶችና የግል ድርጅቶች የተሰራበት የስራ ልምድ በወቅቱ የስራ ግብር የተከፈለበት ስለመሆኑ የተሰጠ የተሟላ
ማስረጃ መያያዝ ይኖርበታል፡፡
9.ለፈተና የተመለመሉ ተወዳዳሪዎች የፈተና ቀናት በዉስጥ ማስታወቂያ ሰሌዳ እና በዩኒቨርስቲዉ ድረ-ገፅ ይገለፃል፡፡
ለበለጠ መረጃ ስልክ ቁጥር ዐ1118844830 ፋክስ ቁጥር 0113220167 በዩኒቨርሲቲው ድረ-ገጽ www.wku.edu.et መመልከት ይቻላል፡፡
ወልቂጤ ዩንቨርስቲ