• News1
  • News2
  • News3
  • News4

ለመጀመሪያ ዓመት ተማሪዎች የትምህርት ክፍል (ዲፓርትመንት) ምርጫ ዙሪያ የግንዛቤ ማስጨበጫ ገለጻ ተሰጠ

በወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ የመጀመሪያ ዓመት ተማሪዎች የአንደኛ መንፈቅ ዓመት መጠናቀቁን ተከትሎ ምርጫቸውን በጤናው ዘርፍ ለማድረግ ለሚፈልጉ የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች እንዲሁም የህግ ትምህርት ክፍልን መምረጥ ለሚፈልጉ የማህበራዊ ሳይንስ ተማሪዎች በቀጣይ ያስመዘገቡትን ውጤት መሰረት አድርገው እንደየፍላጎታቸው መምረጥ የሚገባቸውን የትምህርት መስክ ለመምረጥ የሚያግዛቸው የግንዛቤ ማስጨበጫ ገለጻ ተሰጥቷል።

በመድረኩ ላይ የዩኒቨርሲቲው ሬጅስትራር ዳይሬክተር የሆኑት ዶክተር ዮናታን ሙሉሸዋ እንደገለጹት ተማሪዎች ባስመዘገቡት ውጤት መሠረት በቀጣይ በምርጫቸው መማር የሚፈልጉትን የትምህርት ክፍል በራሳቸው መርጠው ለመማር መወሰናቸው ወደፊት ተመርቀው በሚሰማሩበት የስራ መስክ ላይ አዎንታዊ ተጽዕኖ እንደሚኖረው በመግለጽ በየትምህርት ክፍሉ የሚሰጠውን አጠቃላይ የሆነ ገለጻ በአግባቡ በማዳመጥ ዝንባሌያቸውን መሰረት ያደረገ ምርጫ እንዲመርጡ አሳስበዋል፡፡

በመርሀ ግብሩ ላይ በህግ ትምህርት ቤት ዲን በመምህር ቀኙ ሙሉ እንዲሁም በህክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ ከተለያዩ የትምህርት ክፍሎች በተውጣጡ የስራ ሃላፊዎች አማካይነት ለተማሪዎቹ ሰፊ የሆነ ገለጻ ተሰጥቷቸዋል

Training on Concepts and Implementation of Research Thematic Area

Training held on “Concepts and Implementation of Research Thematic Area”.

The training was officially opened by Research, Technology & Transfer Affairs Vice President, Dr. Yohannes Gebru.

In his opening remark, Dr. Yohannes said that Wolkite University has been conducting research in various fields since its establishment.

Read More

የእንሰት ምርት ማቀነባበሪያ ማሽን የማከፋፈል ሥራ

የእንሰት ምርት ማቀነባበሪያ ማሽን ለተጠቃሚዎች የማከፋፈል ሥራ ቀጥሏል

Read more …

Ph.D. Proposal Defense

Mr. Gebru Tesfaye (PhD. Candidate) has successfully defended his Doctoral research dissertation proposal today.

Read more …

የግንዛቤ ማስጨበጫ ገለጻ

ለመጀመሪያ ዓመት ተማሪዎች የትምህርት ክፍል (ዲፓርትመንት) ምርጫ ዙሪያ የግንዛቤ ማስጨበጫ ገለጻ ተሰጠ

Read more …