የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ የመምህራንና የላብ ቴክኒሺያን ለመቅጠር በቀን 17/03/2015 ዓ.ም ባወጣው ማስታወቂያ የተመዘገባችሁና ቅድመ ምልመላ ያለፋችሁ አመልካቾች ከዚህ በታች በተጠቀሱት ቀናት በወልቂጤ ዩኒቨርስቲ ዋናው ግቢ /ጉብሬ/ ለፈተና እንድትቀርቡ እያሣሠብን ለፈተና ስትመጡ ማንነታችሁን የሚገልፅ መታወቂያ ይዛችሁ እንድትቀርቡ እናሣውቃለን፡፡
- Flute (BA/MA)
የፈተና ቀን 17/04/2015 ዓ.ም ከጠዋቱ 3:30 ሰአት ቦታ ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ዋናው ግቢ
ተ. ቁ |
እጩ ተወዳዳሪ ሙሉ ስም |
ውጤት |
የት/ት ደረጃ |
|
|
ምርመራ |
|||
|
ብርሀኑ ጎሹ መሰለ |
3.7 |
BA |
ለፈተና የሚቀርቡ |
ጤናለም ደጉ ፀጋ |
3.30 |
BA |
ለፈተና የሚቀርቡ |
|
ራሄል ደበበ ጋዶሬ |
3.66 |
BA |
ለፈተና የሚቀርቡ |
- Piano (BA /MA)
የፈተና ቀን 17/04/2015 ዓ.ም ከጠዋቱ 3:30 ሰአት ቦታ ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ዋናው ግቢ
ተ. ቁ |
እጩ ተወዳዳሪ ሙሉ ስም |
ውጤት |
|
|
የት/ት ደረጃ |
ምርመራ |
|||
|
የአብፀጋ ጌታሁን ንጋቱ |
3.78 |
ለፈተና ሚቀርቡ |
|
ፈየራ ደበላ ምጃና |
3.40 |
BA |
ለፈተና የሚቀርቡ |
|
ሀብቴ ብርሀን አንተነህ |
3.32 |
BA |
ለፈተና የሚቀርቡ |
|
ጫላ ቤኛ ነሞምሳ |
3.88 |
BA |
ለፈተና የሚቀርቡ |
|
መሀሪ ታደሰ አለሙ |
3.38 |
BA |
ለፈተና የሚቀርቡ |
|
ጊዜወርቅ ስለሺ ሀጎስ |
3.54 |
BA |
ለፈተና የሚቀርቡ |
|
ቤዛአለም ሀይሉ ኃ/ማርያም |
3.58 |
BA |
ለፈተና የሚቀርቡ |
- Dram (BA /MA)
የፈተና ቀን 17/04/2015 ዓ.ም ከጠዋቱ 3:30 ሰአት ቦታ ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ዋናው ግቢ
ተ. ቁ |
እጩ ተወዳዳሪ ሙሉ ስም |
ውጤት |
|
|
የት/ት ደረጃ |
ምርመራ |
|||
|
ሳምሶን ከበደ ተሰማ |
3.28 |
BA |
ለፈተና ሚቀርቡ |
- Double Bass (BA /MA)
የፈተና ቀን 17/04/2015 ዓ.ም ከጠዋቱ 3:30 ሰአት ቦታ ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ዋናው ግቢ
ተ. ቁ |
እጩ ተወዳዳሪ ሙሉ ስም |
ውጤት |
|
|
የት/ት ደረጃ |
ምርመራ |
|||
|
ምንተስኖት እንዳለ ሚደቅሳ |
3.25 |
BA |
ለፈተና ሚቀርቡ |
ማሳሰቢያ
- በፈተናው ዕለት እና ሰዓት መቅረብ ያልቻሉ ተፈታኞች ከረፈደ ወይም በድጋሚ ለፈተና መቅረብ አይችሉም
- ፈተናዎቹ የት/ት ክፍሉ በሚገኝበት ኮሌጆች ህንፃ መማሪያ ክፍሎች የሚከናወኑ ይሆናል፡፡
- ለፈተና ስትቀርቡ በውጭ ሀገር ትምህርታችሁን የተከታተላችሁ የአቻ ግምት ኦርጅናል ማስረጃ ይዛችሁ እንድትቀርቡ እናሳስባለን፡፡
ወ/ዩ/የሰ/ሃ/ል/ስ/አ/ዳይሬክቶሬት