ማስታወቂያ

National Exit Model Examination Schedule

National Exit Model Examination Schedule of Examinees assigned in Wolkite University. Students who need account activation can go to Central Library starting from tomorrow  morning

Read more ...

ማስታወቂያ

በወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ አዲስ ለተመደባቹህ የሪሜዲያል ፕሮግራም ተማሪዎች በሙሉ፣

Read more ...

በ2016 ዓ.ም በሀገር-አቀፍ ደረጃ የተሰጠውን Graduate Admission Test (GAT) የመግቢያ ፈተና ወስዳችሁ ያለፋችሁ የድህረ ምረቃ ትምህርት ፈላጊዎች በሙሉ

በ2016 ዓ.ም በሀገር-አቀፍ ደረጃ የተሰጠውን Graduate Admission Test (GAT) መግቢያ ፈተና ወስዳችሁ ትምህርት ሚኒስቴር በወሰነው መቁረጫ ነጥብ መሰረት ማለፋችሁን ያረጋገጣችሁ

Read more ...

 የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ የመምህራንና የላብ ቴክኒሺያን ለመቅጠር በቀን 17/03/2015 ዓ.ም ባወጣው ማስታወቂያ የተመዘገባችሁና ቅድመ ምልመላ ያለፋችሁ አመልካቾች ከዚህ በታች በተጠቀሱት ቀናት በወልቂጤ ዩኒቨርስቲ ዋናው ግቢ /ጉብሬ/ ለፈተና እንድትቀርቡ እያሣሠብን ለፈተና ስትመጡ ማንነታችሁን የሚገልፅ መታወቂያ ይዛችሁ እንድትቀርቡ እናሣውቃለን፡፡

  1. CURRICULEM (MA)

ተ. ቁ

እጩ ተወዳዳሪ ሙሉ ስም

    ውጤት

 

 

ምርመራ

1.   

 

አዘነግ ቸኮል

4.00

ለፈተና የሚቀርቡ

2.   

ፍሬው ዘሪሁን

3.69

ለፈተና የሚቀርቡ

3.   

ቶሎሳ በሀሩ

3.87

ለፈተና የሚቀርቡ

4.   

ማህሌት ሞላ

3.78

ለፈተና የሚቀርቡ

5.   

ይታያል ተገን

3.62

ለፈተና የሚቀርቡ

6.   

መርጋ ቀልቤሳ

3.93

ለፈተና የሚቀርቡ

7.   

ማሾ አህመድ

3.84

ለፈተና የሚቀርቡ

8.   

መኮነን ወርቁ

-

ለፈተና የማይቀርቡ (የመጀመሪያ ዲግሪ የማይዛመድ)

9.   

ይደርሳል ሀብቴ

-

ለፈተና የማይቀርቡ (የመጀመሪያ ዲግሪ የማይዛመድ)

የፈተና ቀን 12/04/2015 ዓ.ም ከጠዋቱ 3:30 ሰአት ቦታ ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ዋናው ግቢ

  1. Special Need Education (MA)

ተ. ቁ

እጩ ተወዳዳሪ ሙሉ ስም

    ውጤት

 

 

ምርመራ

1.   

 

ታመነ ጌታቸው

3.75

ለፈተና ሚቀርቡ

2.   

ካሳሁን ሰብስቤ

3.8

ለፈተና የሚቀርቡ

3.   

መስከረም በሀይሉ

3.53

ለፈተና የሚቀርቡ

4.   

ምስጋና አለሙ

3.53

ለፈተና የሚቀርቡ

5.   

ጤናዬ ኢቲሳ

3.48

ለፈተና የሚቀርቡ

6.   

ጅራ ዋቁያ

 

ለፈተና የማይቀርቡ (የመጀመሪያ ዲግሪ የማይዛመድ)

7.   

ብርሃኔ ገዛኸኝ

 

ለፈተና የማይቀርቡ (የመጀመሪያ ዲግሪ የማይዛመድ)

የፈተና ቀን 12/04/2015 ዓ.ም ከጠዋቱ 3:30 ሰአት ቦታ ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ዋናው ግቢ

ማሳሰቢያ

  • በፈተናው ዕለት እና ሰዓት መቅረብ ያልቻሉ ተፈታኞች ከረፈደ ወይም በድጋሚ ለፈተና መቅረብ አይችሉም
  • ፈተናዎቹ የት/ት ክፍሉ በሚገኝበት ኮሌጆች ህንፃ መማሪያ ክፍሎች የሚከናወኑ ይሆናል፡፡
  • ለፈተና ስትቀርቡ በውጭ ሀገር ትምህርታችሁን የተከታተላችሁ የአቻ ግምት ኦርጅናል ማስረጃ ይዛችሁ እንድትቀርቡ እናሳስባለን፡፡

                ወ/ዩ/የሰ/ሃ/ል/ስ/አ/ዳይሬክቶሬት

    ቀን 07/04/2015 ዓ.ም

 የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ የመምህራንና የላብ ቴክኒሺያን ለመቅጠር በቀን 17/03/2015 ዓ.ም ባወጣው ማስታወቂያ የተመዘገባችሁና ቅድመ ምልመላ ያለፋችሁ አመልካቾች ከዚህ በታች በተጠቀሱት ቀናት በወልቂጤ ዩኒቨርስቲ ዋናው ግቢ /ጉብሬ/ ለፈተና እንድትቀርቡ እያሣሠብን ለፈተና ስትመጡ ማንነታችሁን የሚገልፅ መታወቂያ ይዛችሁ እንድትቀርቡ እናሣውቃለን፡፡

  1. Social psychology (MA)

 የፈተና ቀን 12/04/2015 ዓ.ም ከጠዋቱ 3:30 ሰአት ቦታ ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ዋናው ግቢ

ተ. ቁ

እጩ ተወዳዳሪ ሙሉ ስም

    ውጤት

 

 

ምርመራ

1.        

 

ቡልቶሳ ልመንህ

3.66

ለፈተና የሚቀርቡ

2.        

ለሚ ባጫ

3.62

ለፈተና የሚቀርቡ

3.        

ብርሃኑ አበራ

 

ለፈተና የሚይቀርቡ

 

ማሳሰቢያ

  • በፈተናው ዕለት እና ሰዓት መቅረብ ያልቻሉ ተፈታኞች ከረፈደ ወይም በድጋሚ ለፈተና መቅረብ አይችሉም
  • ፈተናዎቹ የት/ት ክፍሉ በሚገኝበት ኮሌጆች ህንፃ መማሪያ ክፍሎች የሚከናወኑ ይሆናል፡፡
  • ለፈተና ስትቀርቡ በውጭ ሀገር ትምህርታችሁን የተከታተላችሁ የአቻ ግምት ኦርጅናል ማስረጃ ይዛችሁ እንድትቀርቡ እናሳስባለን፡፡

 

                ወ/ዩ/የሰ/ሃ/ል/ስ/አ/ዳይሬክቶሬት