ማስታወቂያ

National Exit Model Examination Schedule

National Exit Model Examination Schedule of Examinees assigned in Wolkite University. Students who need account activation can go to Central Library starting from tomorrow  morning

Read more ...

ማስታወቂያ

በወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ አዲስ ለተመደባቹህ የሪሜዲያል ፕሮግራም ተማሪዎች በሙሉ፣

Read more ...

በ2016 ዓ.ም በሀገር-አቀፍ ደረጃ የተሰጠውን Graduate Admission Test (GAT) የመግቢያ ፈተና ወስዳችሁ ያለፋችሁ የድህረ ምረቃ ትምህርት ፈላጊዎች በሙሉ

በ2016 ዓ.ም በሀገር-አቀፍ ደረጃ የተሰጠውን Graduate Admission Test (GAT) መግቢያ ፈተና ወስዳችሁ ትምህርት ሚኒስቴር በወሰነው መቁረጫ ነጥብ መሰረት ማለፋችሁን ያረጋገጣችሁ

Read more ...

በወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ዋቤ የንግድና የማማከር ሥራዎች ኢንተርፕራይዝ ቀጥሎ በቀረቡት ሥራ መደቦች  ብቃት ያላቸው ባለሙያዎች አወዳድሮ በኮንተራት መቅጠር ይፈልጋል፡፡

 

ተ.ቁ

የሥራ መደቡ መጠሪያ

ደረጃ

ብዛት

ተፈላጊ የት/ት ዝግጅት

የሥራ ልምድና ተፈላጊ ችሎታ

የአገልግሎት ዘመን

ደመወዝ

(በብር)

ልዩ ችሎታ

1

የምርትና ማኑፋክቸሪንግ ዘርፍ ዳይሬክተር-

XVII

1

በግብርና ኢኮኖሚክስ፣ በኢኮኖሚክስ፣ በማርኬቲንግ፣ በማናጅመንት፣ በገጠር ልማት፣ በግብርና፣ በአግሮ ኢንጂነሪንግና፣ ኢንጂነሪንግ የመጀመሪያ ዲግሪና በላይ

በምርትና ማኑፋክቸሪንግ እና በተመሳሳይ የስራ መስክ ቢያንስ ሁለት ዓመት በሀላፊነት መደብ ላይ የሰራ/ች

ለመጀመሪያ ዲግሪ

8 ዓመት፣

ለ2ዲግሪ 6 ዓመት፣ ለ3ዲግሪ 4 ዓመት

18,700

የኮምፒዩተር፣ የገቢ ማመንጫ ፕሮጀክት ዝግጅት እውቀትና የማስተባበር ችሎታ ያለው/ላት

2

የእንስሳት ሃብት ልማት ቡድን መሪ

XVI

1

በእንስሳት እርባታ፣ መኖ ልማት፣ በወተት ሀብትና ተመሳሳይ የት/ት መስክ የመጀመሪያ ዲግሪና በላይ

በእርባታ፣ መኖ ልማትና በተመሳሳይ የስራ መስኮች ቢያንስ 2 ዓመት በሀላፊነት በቡድን መሪነት የሰራ/ች

ለመጀመሪያ ዲግሪ

7 ዓመት፤

ለ2ዲግሪ 5 ዓመት፣

ለ3ዲግሪ 3 ዓመት

17,500

የኮምፒዩተር እውቀት፣ የማስተባበር ችሎታ ያለው/ላት

3

የእንስሳት ሃኪም

XVI

1

በእንስሳት ህክምና ዲቪኤም ወይም በላይ

በእንስሳት ህክምናና ጤና አጠባበቅ አግባብነት ያለው የሥራ ልምድ ያለው/ት

ለዲቪኤም 6 ዓመት፣

ለ2ዲግሪ 4 ዓመት፣ ለ3ዲግሪ 2 ዓመት

17,500

 

4

የእንስሳት እርባታ፣ መኖ ልማትና ቅንብር ከፍተኛ ባለሙያ

XV

1

በእንስሳት ሳይንስ፣ መኖ ልማትና ቅንብር በወተት ሀብትና ተመሳሳይ የት/ት መስክ የመጀመሪያ ዲግሪና በላይ

በእንስሳት እርባታ፣ በመኖ ልማትና ቅንብር ስራ መስኮች አግባብነት ያለው የሥራ ልምድ ያለው/ት

ለመጀመሪያ ዲግሪ 6 ዓመት፣

ለ2ዲግሪ 4 ዓመት፣ ለ3ዲግሪ 2 ዓመት

16,000

የኮምፒዩተር እውቀት፣ የማስተባበር ችሎታ ያለው/ላት

5

ረዳት እንሰሳት ሃኪም

XIII

1

እንሰሳት ህክምና ዲፕሎማ እና ከዚያ በላይ

በእንስሳት ህክምናና ጤና አጠባበቅ አግባብነት ያለው የሥራ ልምድ ያለው/ት

ለዲፕሎማ 6 ዓመት፣

ለቢኤስሲ 4 ዓመት፣ ለዲቪኤም 2 ዓመት

12,500

 

6

የአገልግሎት እና ፋይናንስ አስተዳደር ዘርፍ ዲይሬክተር

XVI

1

ቢዝነስ ማኔጅመንት፤ ኢኮኖሚክስ፣ ማርኬቲንግ ማኔጅመንት፣አካውንቲንግና ፋይናንስ ዲግሪና በላይ ሆኖ የመጀመሪያና 2ዲግሪ ተያያዥ የሆነ

በአስተዳደራዊና በተመሳሳይ የስራ መስክ ቢያነስ 2ዓመት በሀላፊነት/በዳይሬክተርነት መደብ ላይ የሰራ/ች

ለመጀመሪያ ዲግሪ

7 ዓመት፣

ለ2ዲግሪ 5 ዓመት፣

ለ3ዲግሪ 3 ዓመት

17,500

የኮምፒዩተር፣ የገቢ ማመንጫ ፕሮጀክት ዝግጅት እውቀትና የማስተባበር ችሎታ

7

የግዥናንብረትአስተዳደርቡድንመሪ

XIV

1

አካውንቲንግ፣ ቢዝነስ ማኔጅመንት፣ ኢኮኖሚክስ፣ ማርኬቲንግ ማኔጅመንት፣ ማኔጅመንት፣ ፐርቼዚንግ ዲግሪና በላይ

በግዥና ንብረት አስተዳደር ባለሙያነት/አስተባባሪነት፣ በሂሳብ ሠራተኛነት፣ በኦዲት፣ በገቢ አሰባሰብ፣ በገበያ ጥናትና በንብረት አስተዳደር የሰራ/ች

ለመጀመሪያ ዲግሪ 6ዓመት፣

ለ2ዲግሪ4ዓመት፣

ለ3ዲግሪ 2ዓመት

14,500

የኮምፒዩተርና የማስተባበር ችሎታ ያለው/ላት

8

የፋይናንስና ገቢ አስተዳደር ቡድን መሪ

XIV

1

አካውንቲንግ፣ ቢዝነስ ማኔጅመንት፣ ኢኮኖሚክስ፣ ማርኬቲንግ ማኔጅመንት፣  ማኔጅመንት፣ ፐርቼዚንግ ዲግሪና በላይ

በግዥና ፋይናንስ አስተዲደር ባለሙያነት/አስተባባሪነት፣ በሂሳብ ሠራተኛነት፣ በኦዲት አገልግሎት፣ በገቢ አሰባሰብ፣ በገበያ ጥናት ባለሙያነት የሰራ/ች

ለመጀመሪያ ዲግሪ

 7 ዓመት፣

ለ2ዲግሪ 5 ዓመት፣

ለ3ዲግሪ 3 ዓመት

14,500

የፒችትሪ፤ የኮምፒውተር፤ የባላንስሺትና ኢንከምስቴትመንትችሎታ ያለው/ላት

9

የሰው ኃብት አስተዳደርና ጠቅላላ አገልግሎት ቡድን መሪ

XIV

1

ማኔጅመንት፣ ሂውማን ሪሶርስ ማኔጅመንት፣ ኢኮኖሚክስ፣ ፐብሊክ አድሚንስትሬሽንና በተመሳሳይ ት/ት ዘርፍ ዲግሪ እና በላይ

በሰው ኃብት አስተዲደር እና በተመሳሳይ ስራ ዘርፎች በኃላፊነት/በሥራ ሂደት አስተባባሪነት ቢያንስ 3 ዓመት የሰራ/ች

ለመጀመሪያ ዲግሪ

7 ዓመት፣

ለ2ዲግሪ 5 ዓመት፣

ለ3ዲግሪ 3 ዓመት

14,500

 

10

የግዥ ሠራተኛ

XI

1

አካውንቲንግ፣ ቢዝነስ ማኔጅመንት፣ ኢኮኖሚክስ፣ ማርኬቲንግ፣ ማኔጅመንት፣ ፐርቼዚንግ ዲፕሎማና በላይ

በግዥ፣ ሂሳብ ሠራተኛነት፣ ኦዲት አገልግሎት፤ በገቢ አሰባሰብ፣ በገበያ ጥናትና በንብረት አስተዳደር የሰራ/ች

ለመጀመሪያ ዲግሪ 4 ዓመት፣

ለዲፕሎማ 6 ዓመት

9,000

የኮምፒዩተር ችሎታ ያለው/ላት

11

የሂሳብ ባለሙያ

XI

1

አካውንቲንግ፣ ማኔጅመንት፣ ኦዲቲንግ፣ ፋይናንሻል ማኔጅመንት ዲፕሎማና በላይ

በሂሳብ ሠራተኛነት፣ በክፍያ፣ በኦዲቲንግ፣ በሂሳብ ሰነድ ያዥነት፣ በገ/ያዥነት፣ ገቢ አሰባሰብና ክትትል የሰራ/ች

ለመጀመሪያ ዲግሪ

4 ዓመት፣

ለዲፕሎማ 6 ዓመት

9,000

የፒችትሪ፤ የኮምፒውተር፤ ባላንስሺትና ኢንከምስቴትመንትችሎታ ያለው/ላት

12

የእቃ ግምጃ ቤት ሃላፊ

X

1

አካውንቲንግ፣ ቢዝነስማኔጅመንት፣ ኢኮኖሚክስ፣ ማርኬቲንግ ማኔጅመንት፣ ሰፕሊይ ማኔጅመንት ዲፕሎማና በላይ

ግዥ አስተዳደር ባለሙያ፣ ሂሳብ ሠራተኛ፣ ጠቅላላ አገልግሎት ሠራተኛ፣ ገቢ አሰባሰብ፣ ንብረት ሠራተኛ ሆኖ/ና የሰራ/ች

12ክፍል ያጠናቀቀ/ች 7 ዓመት

ለዲፕሎማ 5ዓመት፣ ለዲግሪ 3 አመት

7,200

 

13

ኤክስኪዩቲቭ ሴክሬታሪ

IX

1

በሴክሬታሪ ሳይንስና ኦፊስ ማኔጅመንት እና በተያያዥ መስክ ዲኘሎማና በላይ

በሴክሬታሪ፣ በጽህፈትና ቢሮ አስተዳደር ወይም በተመሳሳይ

3 ዓመትና በላይ

6,000

 
                   

ማሳሰቢያ

  • የምዝገባ ቀናት፦ ይህ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት 24/03/2015ዓ.ም.ጀምሮ ባሉት 10 ተከታታይ የሥራ ቀናት
  • የምዝገባ ቦታ ፦ወልቂጤ ዩኒቨርስቲ የሰው ሃብት አስተዳደርና ልማት ዳይሬክቶሬት ቢሮ ቁጥር 06
  • አመልካቾች ለምዝገባ በሚቀርቡበት ወቅት የስራ መደቡን በመጥቀስ ማመልከቻ የሥራ ልምድና የት/ት ማስረጃ ኦርጅናል ከማይመለስ 1 ገፅፎቶ ኮፒ ጋር ይዘው መቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
  • የሚቀርቡ የሥራ ልምድ ማስረጃዎች ከስራው ጋር ቀጥታ አግባብነት ያላቸው ሊሆኑ ይገባል፡፡
  • መንግስታዊ ባልሆኑ ድርጅቶችና የግል ድረጀቶች የተሰራበት የስራ ልምድ በወቅቱ የስራ ግብር የተከፈለበት ስለመሆኑ የተሰጠ የተሟላ ማስረጃ መያዝ ይኖረባቸዋል፡፡
  • አመልካቾች ማጣሪያውን አልፈው ለፈተና ሲቀርቡ ስለ ስነምግባራቸውና ስለ ስራ ብቃታቸው ከሚሰሩበት መ/ቤት የበላይ ኃላፊ የተፈረመ የድጋፍ ደብዳቤ ማቅረብ ይኖርባቸዋል
  • በግንባር የማይቀርቡ አመልካቾች የሚወዳደሩበት የስራ መደብ ለይተው ከማመልከቻ ጋር ሲቪ አያይዘው በኢሜል አድራሻ This email address is being protected from spambots. You need JavaScript enabled to view it. መላክ ይኖርባቸዋል
  • የቅጥር ሁኔታ ኮንትራት ሆኖ በየስድስት ወር የሚታደስ ይሆናል፡፡

  ለበለጠ መረጃ ስልክ ቁጥር 1118844830 በዩኒቨርስቲው ድህረ- ገፅ WWW. WKU.edu.et መመልከት ይቻላል፡፡

                                                                                             ወልቂጤ ዩኒቨርስቲ