1.ወልቂጤ ዩንቨርስቲ ቲቺንግ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ከዚህ በታች በተዘረዘሩት ክፍት የስራ መደቦች ላይ ባለሙያዎች አወዳድሮ በቋሚነት ለመቅጠር ይፈልጋል ፡፡.
ተ.ቁ |
የስራ መደቡ መጠሪያ |
መደብ መታወቂያ ቁጥር |
ደረጃ |
ደመወዝ |
ብዛት |
ተፈላጊ ችሎታ |
|||
የት/ት ደረጃ |
የሙያ መስመር |
አግባብነት ያለዉ ስራ ልምድ |
|||||||
1 |
ሜዲካል ላቦራቶሪ ቴክኖሎጂ ፕሮፌሽናል I |
8.40/ወልቂጤሆስ-405--409 |
XI |
6193 |
5 |
ቢ.ኤስ.ሲ.ዲግሪ |
ሜዲካል ላቦራቶሪ ቴክኖሎጂ |
0 አመት |
|
2 |
ሜዲካል ላቦራቶሪ ቴክኖሎጂ ፕሮፌሽናል II |
8.40/ወልቂጤሆስ-410--411 |
XII |
7071 |
2 |
ቢ.ኤስ.ሲ.ዲግሪ |
ሜዲካል ላቦራቶሪ ቴክኖሎጂ |
3 አመት |
|
3 |
ሜዲካል ላቦራቶሪ ቴክኖሎጂ ፕሮፌሽናል III |
8.40/ወልቂጤሆስ-412 |
XIII |
8017 |
1 |
ቢ.ኤስ.ሲ.ዲግሪ |
ሜዲካል ላቦራቶሪ ቴክኖሎጂ |
6 ዓመት |
|
4 |
ፋርማሲ ፕሮፌሽናል I |
8.40/ወልቂጤሆስ-427,429,435,460,463 |
XII |
7071 |
5 |
ቢ.ኤስ.ሲ.ዲግሪ |
ፋርማሲ |
0 ዓመት |
|
5 |
ነርስ ፕሮፌሽናል I |
8.40/ወልቂጤሆስ-83,84,91,95,96,99,103-106,108,201-205,207,234,235,286 |
XI |
6193 |
20 |
ቢ.ኤስ.ሲ.ዲግሪ |
ነርስ |
0 ዓመት |
|
6 |
ሚድዋይፈሪ ፕሮፌሽናል I |
8.40/ወልቂጤሆስ-236,251,252,254 |
XI |
6193 |
4 |
ቢ.ኤስ.ሲ.ዲግሪ |
ሚድዋይፈሪ |
0 ዓመት |
|
7 |
ደረጃ 4 ፋርማሲ ቴክኒሻን II |
8.40/ወልቂጤሆስ-438-441 |
X |
5358 |
4 |
ደረጃ 4 |
ደረጊስት |
3 ዓመት |
|
8 |
ፊዚዮቴራፒ ፕሮፌሽናል I |
8.40/ወልቂጤሆስ-358፣359 |
XI |
6193 |
2 |
ቢ.ኤስ.ሲ.ዲግሪ |
ፊዝዮትራፒ |
0 አመት |
|
9 |
ባዮሜዲካል ኢንጂነር I |
8.40/ወልቂጤሆስ-469 |
XI |
6193 |
1 |
ቢ.ኤስ.ሲ.ዲግሪ |
ባዮሜዲካል ኢንጂነር |
0 አመት |
|
10 |
ሜዲካል ራድዮሎጂ ቴክኖሎጂስት |
8.40/ወልቂጤሆስ-09 |
XII |
7071 |
1 |
ቢ.ኤስ.ሲ.ዲግሪ |
ሜዲካል ራድዮሎጂ ቴክኒሽያን |
9 ዓመት |
|
11 |
ላቦራቶሪ አቴንዳንት |
8.40/ወልቂጤሆስ-703፣704 |
IV |
1958 |
2 |
ዲፕሎማ |
በአፕላይድ የተፈጥሮ ሳይንስ (ኬሚስትሪ፣ ፊዚክስ፣ ባዮሎጂ፣ጂኦሎጂ) |
4 አመት |
|
12 |
የማህበረሰብ አገልግሎት ባለሙያ III |
8.40/ወልቂጤሆስ-731 |
IX |
4609 |
1 |
የመጀመሪያ ዲግሪ |
በሶሾሎጂ ፤በሳይኮሎጂ፤ በሶሻል ወርክ እና ገቨርናንስ ትምህርት |
2 አመት |
|
13 |
የህክምና ዳታ ክለርክ |
8.40/ወልቂጤሆስ-857 |
VII |
3333 |
1 |
ሌቭል 4 ቴክኒክና ሙያ /ዲፕሎማ |
መዝገብ ቤት፣ የጽህፈትሙያ/ክለርክ፣ ሪሴፕሽን፣ ላይብረሪ፣ ሬጅስትራር፣ ሪከርድ፣ ካርድክፍል፣ ሴክሬተሪ |
4 አመት በሪከርድ ማኔጅመንት ወይም በጽህፈት የስራ፣ አይ.ሲ.ቲ. |
|
14 |
ሄልዝ ኢንፎርማቲክስ ፕሮፌሽናል I |
8.40/ወልቂጤሆስ-472/473 |
X |
5358 |
2 |
የመጀመሪያ ዲግሪ |
ሄልዝ ኢንፎርማቲክስ |
0 አመት |
|
15 |
ሜዲካል ራዲዮሎጂክ ቴክኖሎጂ I |
8.40/ወልቂጤሆስ-9 |
XII |
7071 |
1 |
የመጀመሪያ ዲግሪ |
ሜዲካል ራዲዮሎጂ |
0 አመት |
|
16 |
ኦፕቶሜትሪ ፕሮፌሽናል I |
8.40/ወልቂጤሆስ-362 |
XI |
6193 |
1 |
የመጀመሪያ ዲግሪ |
ኦፕቶሜትሪ |
0 አመት |
|
17 |
የሶፍትዌር ፕሮግራመር I |
8.40/ወልቂጤሆስ-578 |
VIII |
3934 |
1 |
የመጀመሪያ ዲግሪ |
ኮምፒዩተር ሳይንስ ወይም ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ፣ |
0 አመት |
|
18 |
የኔትወርክ አድሚኒስትሬተር I |
8.40/ወልቂጤሆስ-576 |
VIII |
3934 |
1 |
የመጀመሪያ ዲግሪ |
ኮምፒዩተር ሳይንስ፣ ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ፣ ኢንፎርሜሽን ሳይንስ፣ ኢንፎርሜሽን ሲስተም፣ |
0 አመት |
|
19 |
የኮምቲውተር ጥገና ቴክኒሽያን II |
8.40/ወልቂጤሆስ-575 |
VIII |
3934 |
1 |
ቲ.ቪ.ቲ/ በደረጃ 3 |
በአይ.ቲ / በኮምፒዩተር ሣይንስ / |
2 አመት |
|
20 |
የኢለርኒግ ባለሙያ II |
8.40/ወልቂጤሆስ-577 |
IX |
4609 |
1 |
የመጀመሪያ ዲግሪ |
ኮምፒዩተር ሳይንስ፣ ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ፣ ኢንፎርሜሽን ሳይንስ፣ ኢንፎርሜሽን ሲስተም፣ |
2 አመት |
2. ለወልቂጤ ዩንቨርስቲ ዋናዉ ግቢ (የቅጥር ሁኔታ በኮንትራት)
No. |
College / Department |
Position |
Field of Study/ Specialization |
Academic Level |
Salary Level |
Salary |
Required Number |
21 |
Music |
Graduate Assistance ¦¦/ Assistant Lecturer/Lecturer |
Violin |
BA/MA |
X¦¦/ X¦V/ XV¦ |
7071/9056/ 11305 |
1 |
22 |
Graduate Assistance ¦¦/ Assistant Lecturer/ Lecturer |
Trombone |
BA/MA |
X¦¦/ X¦V/ XV¦ |
7071/9056/ 11305 |
1 |
|
23 |
Graduate Assistance ¦¦/ Assistant Lecturer/ Lecturer |
Viola |
BA/MA |
X¦¦/X¦V/ XV¦ |
7071/9056/ 11305 |
1 |
|
24 |
School of medicine |
Graduate Assistance ¦¦ |
Anesthetist |
BSc |
X|| |
7071 |
4 |
ማሳሰቢያ
- የምዝገባ ቀናት ይህ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት 26/6/2014ዓ.ም.ጀምሮ ባሉት 10 ተከታታይ የስራ ቀናት፣
- አመልካቾች ለምዝገባ በሚቀርቡበት ወቅት የስራ መደቡን በመጥቀስ ማመልከቻ ፡የስራ ልምድና የት/ት ማስረጃ ኦርጅናል
ከማይመለስ ፎቶ ኮፒ ጋር ይዘው መቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
- በዩኒቨርሲቲዉ በመምህርነት በመጀመሪያ ዲግሪ ደረጃ የሚወዳደሩ የመመረቂያ ነጥብ (CGPA) ለወንዶች 3.25 እና ከዚያ በላይ ፣ለሴቶች
3.00 እና ከዚያ በላይ፣ለአካል ጉዳተኞች 2.75 እና በላይ ሲሆን ከተመረቁበት ትምህርት ክፍል የተሰጠ ምስክርነት(Recommendation)
መቅረብ ይኖርበታል፡፡.
4.በመምህርነት በሁለተኛ ዲግሪ ደረጃ የሚወዳደሩ ተወዳዳሪዎች የሁለተኛ ዲግሪ መመረቂያ ነጥብ (CGPA)
ለወንዶች 3.5 እና ከዚያ በላይ ፣ለሴቶች 3.35 እና ከዚያ በላይ ፣ለአካል ጉዳተኞች 3.15 እና በላይ መሆን ሲኖርበት ከዚህ በተጨማሪ
የመጀመሪያ ዲግሪ (CGPA) ለወንዶች 3.00 እና ከዚያ በላይ ፣ለሴቶች 2.75 እና ከዚያ በላይ ፣ለአካል ጉዳተኞች 2.5 እና በላይ መሆን
ይኖርበታል፡፡በሌክቸርነት የሚቀጠሩ ሁሉም ተወዳዳሪዎች የመመረቂያ ፅሁፋቸዉ ዉጤት በጣም ጥሩ እና በላይ መሆን ይኖርበታል፡፡
5.በዲፕሎማ እና ከቴክኒክና ሙያ ት/ቤቶች የተመረቁ የሙያ ብቃት ማረጋገጫ(coc) ማቅረብ ይጠበቅባቸዋል፡፡
6.መንግስታዊ ባልሆነ ድርጅቶችና የግል ድርጅቶች የተሰራበት የስራ ልምድ በወቅቱ የስራ ግብር የተከፈለበት ስለመሆኑ የተሰጠ የተሟላ
ማስረጃ መያያዝ ይኖርበታል፡፡
- የምዝገባ ቦታ--ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ቲቺንግ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል የሰዉ ሀብት አስተዳደር ቢሮ፡፡
8.ለፈተና የተመለመሉ ተወዳዳሪዎች የፈተና ቀናት በዉስጥ ማስታወቂያ ሰሌዳ እና በዩኒቨርስቲዉ ድረ-ገፅ ይገለፃል፡፡
ለበለጠ መረጃ ስልክ ቁጥር ዐ1118844830 ፋክስ ቁጥር 0113220167 በዩኒቨርሲቲው ድረ-ገጽ www.wku.edu.et መመልከት
ይቻላል፡፡
ወልቂጤ ዩንቨርስቲ