ቀን፡ 04/02/2014 ዓ.ም
ማስታወቂያ
የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ነሐሴ 29/ 2013 ዓ.ም በመደበኛው ፕሮግራም በመጀመሪያ ድግሪ ካስመረቃቸው አዲስ ምሩቃን መካከል በአጠቃላይ ውጤታቸው (CGPA) ብልጫ ውጤት ይዘው የተመረቁትን በመምህርነት ሙያ ለመቅጠር በቀን 01/02/2014 ዓ.ም ማስታወቂያ ማውጣቱ ይታወሳል፡፡
በዚህም መሠረት በቀን 08/02/2014 እና በቀን 09/02/2014 ዓ.ም ሊሰጥ የታቀደው የቅጥር ፈተና በቀን 09/02/2014 ዓ.ም የመውሊድ በዓል በመሆኑ ምክንያት የቅጥር ፈተናው ወደ ጥቅምት 10/2014 ዓ.ም እና ጥቅምት 11/2014 ዓ.ም የተላለፈ መሆኑን እየገለጽን አመልካቾች በተባሉት ቀናት ከጥዋቱ 2:00 ስዓት ላይ በዩኒቨርሲቲው ቅጥር ጊቢ ውስጥ እንድትገኙ እናሳስባለን፡፡
የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ የሰው ኃብት አስተዳደርና ልማት ዳ/ጽ/ቤት