ክፍት የሥራ ቦታ

ማስታወቂያ

National Exit Model Examination Schedule

National Exit Model Examination Schedule of Examinees assigned in Wolkite University. Students who need account activation can go to Central Library starting from tomorrow  morning

Read more ...

ማስታወቂያ

በወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ አዲስ ለተመደባቹህ የሪሜዲያል ፕሮግራም ተማሪዎች በሙሉ፣

Read more ...

በ2016 ዓ.ም በሀገር-አቀፍ ደረጃ የተሰጠውን Graduate Admission Test (GAT) የመግቢያ ፈተና ወስዳችሁ ያለፋችሁ የድህረ ምረቃ ትምህርት ፈላጊዎች በሙሉ

በ2016 ዓ.ም በሀገር-አቀፍ ደረጃ የተሰጠውን Graduate Admission Test (GAT) መግቢያ ፈተና ወስዳችሁ ትምህርት ሚኒስቴር በወሰነው መቁረጫ ነጥብ መሰረት ማለፋችሁን ያረጋገጣችሁ

Read more ...
















 

(ጳጉሜን1/2015ዓ.ም የወ/ዩ/የህ/ዓ/ግ/ዳ/ት) ፡- በጉራጌ ዞን ከሚገኙ ከ8ኛ እስከ 12ኛ ክፍል ካሉት ተማሪዎች መካከል ተውጣጥተው በክረምቱ መርሀ ግብር በሳይንስ ፣ቴክኖሎጂ፣ ምህንድስናና ሂሳብ (STEM) ፕሮግራም ላይ በሳይንስ ላብራቶሪ 180 በፈጠራ ስራ 30 በድምሩ 210 ጎበዝ ተማሪዎች ስልጠናቸውን ሲከታተሉ ቆይተው በዛሬው ዕለት አጠናቀቁ፡፡

በስልጠናው መዝጊያ ስነስርዓቱ ላይ ንግግር ያደረጉት የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ የማህበረሰብ አግልግሎት ዳይሬክተር ቸርነት ዘርጋ (ረ/ፕ/ር) ባስተላለፉት መልዕክት ተማሪዎች በቆይታቸው በጽንሰ ሀሳብና በተግባር የታገዘ ትምህርት ሲከታተሉ መቆየታቸውን ገልጸው ስልጠናው በአብዛኛው በቤተሙከራ የተደገፈ ፣ በተግባራዊ ትምህርት የታገዝ ፣ተማሪዎች ተገቢውን ዕውቀት እና ክህሎት እንዲጨብጡ በማድረግ ረገድ ላይ ትኩረት ያደረገ እና የተማሪዎችን የፈጠራ ችሎታ የሚያዳብር ስልጠና እንደነበር ገልጸው ለበለጠ ውጤት እንዲተጉ የሚያደርጋቸው ስልጠና እንዳገኙ አቶ ቸርነት ዘርጋ (ረ/ፕ/ር) አብራርተዋል፡፡

የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንት ዶክተር ፋሪስ ደሊል በበኩላቸው ሰፊ የሆነውን የህይወት ልምድና ተሞከሮአቸውን በስፋት ለተማሪዎቹ ያካፈሏቸው ሲሆን አያይዘውም ሀገራችን ድሀ ብትሆንም በተፈጥሮ ጸጋ የታደለች ነችና ይህንን ችሮታ ወደሀብት በመለወጥ፣ አንገታችንን ያስደፋንን ድህነትን በማሸነፍ፣የሚገጥሙንን የህይወት ፈተናዎችን በጽናት በመሻገር፣ ጊዜን በአግባቡ መጠቀም የስልጣኔ ምልክት መሆኑን በውል በመገንዘብ፣ቤተሰብን በማገዝ ፣ የማንበብ ባህልን በማዳበር ለወላጅም ሆነ ለሀገር የቀጣይ ተስፋ እንዲሆኑ በማለት የአደራ መልዕክታቸውን አስተላልፈዋል፡፡

በመጨረሻም ተማሪዎች ስለቆይታቸው የተሰማቸውን ስሜት የገለጹ ሲሆን በቆይታቸው በትምህርትና በፈጠራ ስራዎች ላይ የላቀ ውጤት ላስመዘገቡት ተማሪዎች ሽልማት ተበርክቶላቸዋል፡፡

ለጥበብ እንተጋለን!

We Strive for Wisdom!

የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ የህዝብና ዓለም አቀፍ ግንኙነት ዳይሬክቶሬት

በዓለም አቀፍ የትምህርት ተቋም አማካይነት ለወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ሴት ተማሪዎች የአመራርነት ስልጠና መሰጠት ጀመረ

Read more ...

የታላቁ የኢትዮጵያ የህዳሴ ግድብ 13ኛ ዓመት አስመልክቶ “ የዓባይ ዘመን ትውልድ “ በሚል ርዕስ የተዘጋጀ የስነ-ጽሁፍ ፕሮግራም በወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ተካሄደ

Read more ...

የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ የማኔጅመንት አባላት የዋቤ የንግድና የማማከር ስራዎች ኢንተርፕራይዝ የፈረዝየ የአቮካዶ እርሻን እና የምርምር ጣቢያ የስራ እንቅስቃሴዎችን ጎበኙ።

Read more ...

በ2016 የትምህርት ዘመን ለማማካሻ ትምህርት (Remedial) ወደ ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ የተመደቡት ተማሪዎች በዛሬው ዕለት ወደ ተቋሙ መግባት ጀምረዋል

Read more ...

Public Lecture has been held at Wolkite University

Read more ...

በ2015 ዓ.ም. በመውጫ ፈተና (Exit Exam) ከፍተኛ አፈጻጸም ላስመዘገቡ ኮሌጆችና የትምህርት ክፍሎች እንዲሁም የዩኒቨርሲቲው ባለድርሻ አካላት እውቅና ተሰጠ

Read more ...

“የባህር በር ጥያቄ የፖለቲካ ወይስ የህልውና ጥያቄ ? “ በሚል ርዕስ ላይ ያተኮረ ሴሚናር በወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ተካሄደ

Read more ...

ዩኒቨርሲቲያችን በአገር አቀፍ ደረጃ በተዘጋጀው የአቪዬሽን ኢኖቬሽን ኤክስፖ ላይ እየተሳተፈ ይገኛል

Read more ...

ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ እያከናወነ ያለውን ተስፋ ሰጪ ተግባር ይበልጥ ማጠናከር እንዳለበት የትምህርት ሚኒስቴር የሱፐርቪዢን ቡድን አሳሰበ

Read more ...

Announcement for Test Takers of National Graduate Admission Test (GAT)

Read more ...

የ2015 ዓ.ም በጀት ዓመት የማህበረሰብ አገልግሎት ፕሮጀክቶች በዩኒቨርሲቲ ደረጃ በመገምገም ላይ ይገኛሉ

Read more ...

በወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ውስጥ የሚገኘው የጨቅላ ሕጻናት የእንክብካቤ ማዕከል እና የመምህራን መኖሪያ በሆነው አፓርታማ ግቢ ውስጥ የሚገኘው ሞዴል የማህበረሰብ መድሃኒት ቤት በይፋ ተመረቁ

Read more ...

በ2014 ዓ.ም የአረንጓዴ አሻራ መርሀ ግብርን ለመተግበር በዋቤ ችግኝ ጣቢያ የተዘጋጁት ችግኞችን አስመልክቶ የመስክ ጉብኝት ተካሄደ

Read more ...

ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ከጉራጌ ዞን ወጣቶች እና ስፖርት መምሪያ ጋር በመተባበር የአሰልጣኞች ስልጠና መስጠት ጀመረ፡፡

Read more ...

ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ሁለት የስፔሻሊቲ የትምህርት ፕሮግራሞችን መስጠት ጀመረ

Read more ...

We have 538 guests and no members online

Wolkite University, P.O.Box 07, Wolkite, Guragie Zone, SNNPR, Ethiopia | +251-113-220042 | pird@wku.edu.et/president@wku.edu.et

Copyright © 2024. Wolkite University. Designed by Wolkite University ICT