ክፍት የሥራ ቦታ

ማስታወቂያ

National Exit Model Examination Schedule

National Exit Model Examination Schedule of Examinees assigned in Wolkite University. Students who need account activation can go to Central Library starting from tomorrow  morning

Read more ...

ማስታወቂያ

በወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ አዲስ ለተመደባቹህ የሪሜዲያል ፕሮግራም ተማሪዎች በሙሉ፣

Read more ...

በ2016 ዓ.ም በሀገር-አቀፍ ደረጃ የተሰጠውን Graduate Admission Test (GAT) የመግቢያ ፈተና ወስዳችሁ ያለፋችሁ የድህረ ምረቃ ትምህርት ፈላጊዎች በሙሉ

በ2016 ዓ.ም በሀገር-አቀፍ ደረጃ የተሰጠውን Graduate Admission Test (GAT) መግቢያ ፈተና ወስዳችሁ ትምህርት ሚኒስቴር በወሰነው መቁረጫ ነጥብ መሰረት ማለፋችሁን ያረጋገጣችሁ

Read more ...
















 

ስልጠናውን በንግግር ያስጀመሩት የዩኒቨርሲቲው የአስተዳደር እና ኮርፖሬት ማኔጅመንት ምክትል ፕሬዝዳንት የሆኑት ዶክተር የሺሀረግ አፈራ ባስተላለፉት መልዕክት የስልጠናው ዋና ዓላማ በዩኒቨርሲቲው በተለያዩ የሃላፊነት እርከን ላይ የሚገኙ የመካከለኛና እና የመሰረታዊ አመራሮች በመንግስት አስተዳደራዊ መመሪያዎች ማለትም በሰው ሀብት አስተዳደር መመሪያ፣ በፋይናንስ አስተዳደር መመሪያ፣ በግዢና ንብረት አስተዳደር መመሪያ ዙሪያ በቂ የሆነ ግንዛቤ እንዲጨብጡ ለማስቻል፣ ንብረትን በአግባቡና ህጉ በሚፈቅደው መሰረት የማስተዳደር ሃላፊነት እንዳለባቸው እንዲገነዘቡ ለማድረግ እንዲሁም በተለይም አዳዲስ አመራሮች ወደ ሃላፊነት ሲመጡ መመሪያውን አውቀው እና ተከትለው በመስራት ውጤታማ እንዲሆኑ ለማስቻል ሰፊ የሆነ ግንዛቤ ለማስጨበጥ እንዲረዳ የተዘጋጀ ስልጠና መሆኑን ገልጸዋል፡፡

ዶክተር የሻረግ አፈራ አያይዘውም የግዥ ስርዓቱን በተመለከተ ተቋሙ አሁን ላይ ትክክለኛ አሰራርን በመከተል በተሻለ አፈጻጸም ደረጃ ላይ እንደሚገኝ ገልጸው የተቋሙ የ2014 ዓ.ም.የኦዲት ምርመራ አስተያየት Except For በሚባል አበረታች ደረጃ ላይ እንደሚገኝ ገልጸው በያዝነው የበጀት አመት ከኦዲት ግኝት ነጻ የሆነ ተቋም ለመፍጠር ሁሉም የባለድርሻ አካላት የአሰራር ጥሰቶችን በመከላከል በግዥ እና ንብረት አስተዳደር መመሪያ መሰረት መፈጸም እንደሚገባቸውም ጭምር አሳስበዋል፡፡

ስልጠናውም ከፌዴራል ግዥ እና ንብረት አስተዳደር በመጡት በአቶ ዘነበ ሰመሩ አማካኝነት የተሰጠ ሲሆን የኤሌክትሮኒክስ ግዥ ዘዴ እንዲሁም የግዥ እና ንብረት አስተዳደር መመሪያ በተመለከተ ሰፋ ያለ ትንታኔ የቀረበ ከመሆኑም በላይ በዩኒቨርሲቲው የፋይናንስ አስተዳደር ዳይሬክቶሬት በኩል የፋይናንስ ደንብ እና መመሪያ እንዲሁም በሰው ሃብት አስተዳደር ዳይሬክቶሬት በኩል የሰው ሃብት ደንብ እና መመሪያ ለሰልጣኞቹ በዝርዝር ቀርቧል፡፡

ለጥበብ እንተጋለን!

We Strive for Wisdom!

የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ የህዝብና ዓለም አቀፍ ግንኙነት ዳይሬክቶሬት

በዓለም አቀፍ የትምህርት ተቋም አማካይነት ለወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ሴት ተማሪዎች የአመራርነት ስልጠና መሰጠት ጀመረ

Read more ...

የታላቁ የኢትዮጵያ የህዳሴ ግድብ 13ኛ ዓመት አስመልክቶ “ የዓባይ ዘመን ትውልድ “ በሚል ርዕስ የተዘጋጀ የስነ-ጽሁፍ ፕሮግራም በወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ተካሄደ

Read more ...

የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ የማኔጅመንት አባላት የዋቤ የንግድና የማማከር ስራዎች ኢንተርፕራይዝ የፈረዝየ የአቮካዶ እርሻን እና የምርምር ጣቢያ የስራ እንቅስቃሴዎችን ጎበኙ።

Read more ...

በ2016 የትምህርት ዘመን ለማማካሻ ትምህርት (Remedial) ወደ ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ የተመደቡት ተማሪዎች በዛሬው ዕለት ወደ ተቋሙ መግባት ጀምረዋል

Read more ...

Public Lecture has been held at Wolkite University

Read more ...

በ2015 ዓ.ም. በመውጫ ፈተና (Exit Exam) ከፍተኛ አፈጻጸም ላስመዘገቡ ኮሌጆችና የትምህርት ክፍሎች እንዲሁም የዩኒቨርሲቲው ባለድርሻ አካላት እውቅና ተሰጠ

Read more ...

“የባህር በር ጥያቄ የፖለቲካ ወይስ የህልውና ጥያቄ ? “ በሚል ርዕስ ላይ ያተኮረ ሴሚናር በወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ተካሄደ

Read more ...

ዩኒቨርሲቲያችን በአገር አቀፍ ደረጃ በተዘጋጀው የአቪዬሽን ኢኖቬሽን ኤክስፖ ላይ እየተሳተፈ ይገኛል

Read more ...

ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ እያከናወነ ያለውን ተስፋ ሰጪ ተግባር ይበልጥ ማጠናከር እንዳለበት የትምህርት ሚኒስቴር የሱፐርቪዢን ቡድን አሳሰበ

Read more ...

Announcement for Test Takers of National Graduate Admission Test (GAT)

Read more ...

የ2015 ዓ.ም በጀት ዓመት የማህበረሰብ አገልግሎት ፕሮጀክቶች በዩኒቨርሲቲ ደረጃ በመገምገም ላይ ይገኛሉ

Read more ...

በወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ውስጥ የሚገኘው የጨቅላ ሕጻናት የእንክብካቤ ማዕከል እና የመምህራን መኖሪያ በሆነው አፓርታማ ግቢ ውስጥ የሚገኘው ሞዴል የማህበረሰብ መድሃኒት ቤት በይፋ ተመረቁ

Read more ...

በ2014 ዓ.ም የአረንጓዴ አሻራ መርሀ ግብርን ለመተግበር በዋቤ ችግኝ ጣቢያ የተዘጋጁት ችግኞችን አስመልክቶ የመስክ ጉብኝት ተካሄደ

Read more ...

ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ከጉራጌ ዞን ወጣቶች እና ስፖርት መምሪያ ጋር በመተባበር የአሰልጣኞች ስልጠና መስጠት ጀመረ፡፡

Read more ...

ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ሁለት የስፔሻሊቲ የትምህርት ፕሮግራሞችን መስጠት ጀመረ

Read more ...

We have 842 guests and no members online

Wolkite University, P.O.Box 07, Wolkite, Guragie Zone, SNNPR, Ethiopia | +251-113-220042 | pird@wku.edu.et/president@wku.edu.et

Copyright © 2024. Wolkite University. Designed by Wolkite University ICT