ክፍት የሥራ ቦታ

ማስታወቂያ

National Exit Model Examination Schedule

National Exit Model Examination Schedule of Examinees assigned in Wolkite University. Students who need account activation can go to Central Library starting from tomorrow  morning

Read more ...

ማስታወቂያ

በወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ አዲስ ለተመደባቹህ የሪሜዲያል ፕሮግራም ተማሪዎች በሙሉ፣

Read more ...

በ2016 ዓ.ም በሀገር-አቀፍ ደረጃ የተሰጠውን Graduate Admission Test (GAT) የመግቢያ ፈተና ወስዳችሁ ያለፋችሁ የድህረ ምረቃ ትምህርት ፈላጊዎች በሙሉ

በ2016 ዓ.ም በሀገር-አቀፍ ደረጃ የተሰጠውን Graduate Admission Test (GAT) መግቢያ ፈተና ወስዳችሁ ትምህርት ሚኒስቴር በወሰነው መቁረጫ ነጥብ መሰረት ማለፋችሁን ያረጋገጣችሁ

Read more ...
















ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ በ2014 የትምህርት ዘመን ትምህርት ሚኒስቴር ባወጣው የመግቢያ መስፈርት መሰረት በማታ እና በ ሳምንቱ መጨረሻ ቀናት በተለያዩ የትምህርት መስኮች በወልቂጤ እና በቡታጅራ ካምፓሶቹ አዲስ ተማሪዎችን በመጀመሪያ ዲግሪ ተቀብሎ ማስተማር ይፈልጋል፡፡

 

በመሆኑም መስፈርቶችን የምታሟሉ አመልካቾች ከ መጋቢት 01 - 17/2014 ዓ.ም ድረስ በአካል በመቅረብ ማመልከት የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን፡፡

የሚሰጡ የትምህርት መስኮች

  • COLLEGE OF ENGINEERING AND TECHNOLOGY
    • CHEMICAL ENGINEERING
    • CIVIL ENGINEERING
    • CONSTRUCTION TECHNOLOGY AND MANAGEMENT
    • ELECTRICAL ENGINEERING
    • FASHION DESIGN
    • FOOD ENGINEERING
    • GARMENT ENGINEERING
    • HYDRAULICS
    • MECHANICAL ENGINEERING
    • TEXTILE ENGINEERING
  • COLLEGE OF COMPUTING AND INFORMATICS
    • COMPUTER SCIENCE
    • INFORMATION TECHNOLOGY
    • INFORMATION SYSTEM
    • SOFTWARE ENGINEERING
  • COLLEGE OF NATURAL & COMPUTATIONAL SCIENCES
    • PHYSICS
    • CHEMISTRY
    • BIOLOGY
    • STATISTICS
    • MATHEMATICS
    • SPORT SCIENCE
    • BIOTECHNOLOGY
  • COLLEGE OF AGRICULTURE & NATURAL RESOURCES
    • AGRICULTURAL ECONOMICS
    • HORTICULTURE
    • ANIMAL PRODUCTION &TECHNOLOGY
    • NATURAL RESOURCE MANAGEMENT
    • AGRIBUSINESS & VALUE CHAIN MANAGEMENT
    • ECOTOURISM & WILDLIFE MANAGEMENT
    • PLANT SCIENCE
  • COLLEGE OF BUSINESS AND ECONOMICS
    • ACCOUNTING & FINANCE
    • MANAGEMENT
    • ECONOMICS
    • MARKETING MANAGEMENT
  • COLLEGE OF SOCIAL SCIENCE AND HUMANITIES
    • CIVICS & ETHICAL STUDIES
    • ENGLISH LANGUAGE AND LITERATURE
    • GOVERNANCE & DEVELOPMENT STUDIES
    • GEOGRAPHY AND ENVIRONMENTAL STUDIES
    • SOCIOLOGY
    • THEATRICAL ART
  • COLLEGE OF EDUCATION & BEHAVIORAL SCIENCE
    • CURRICULUM INSTRUCTION & SUPERVISION
    • EDPM
    • PSYCHOLOGY
  • SCHOOL OF LAW
    • LAW

በመጀመርያ ዲግሪ በመደበኛ ፕሮግራም (PRIVATE REGULAR) የሚሰጡ የትምህርት መስኮች

  • COLLEGE OF MEDICINE & HEALTH SCIENCES
    • NURSING
    • HEALTH OFFICER

ማሳሰቢያ፡- አመልካቾች ለምዝገባ በሚመጡበት ወቅት

1ኛ. ኦሪጅናል ትምህርት ማስረጃዎች (ማለትም የ8ኛ፣ 10ኛ እና የ12ተኛ ክፍል) ከ 2 (ሁለት) የማይመለስ ኮፒ ጋር እና የመመዝገቢያ ክፍያ ብር 50 (ሃምሳ ብር ብቻ) በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ የውስጥ ገቢ የባንክ ሂሳብ ቁጥር 1000 149 251 368 ገቢ ያደረጉበትን ደረሰኝ መያዝ ይጠበቅባቸዋል።

የምዝገባ ቦታ

የወልቂጤ ካምፓስ አመልካቾች ምዝገባው የሚካሄደው በ ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ዋናው ሬጅስተራር ጽ/ቤት ሲሆን ለ ቡታጅራ ካምፓስ (ማእከል) አመልካቾች ምዝገባው በ ቡታጅራ ቴክኒክ እና ሙያ ት/ቤት ውስጥ በሚገኘው የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ የማስተባብሪያ ቢሮ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡

የ መግቢያ ፈተና ቀን (የ መግቢያ ፈተና ለሚያስፈልጋቸው የ ትምህርት ዘርፎች ብቻ) እና የቅበላ ውጤት ይፋ የሚደረግበትን ቀን በውስጥ ማስታወቂያ እንዲሁም በዩኒቨርሲቲው ድረ-ገጽ www.wku.edu.et ወይም ፌስቡክ ገጽ መከታተል ይቻላል። በቂ የተማሪ ቁጥር በማያመለክትባቸው የትምህርት ዘርፎች ላይ ዩኒቨርሲቲው ፕሮግራሙን እንደማያስጀምር እንገልጻለን።

በተጨማሪም የ ከፍተኛ ትምህርት መግቢያ ፈተና በ 2014 ወስዳችሁ የዩኒቨርሲቲ መግቢያ መቁረጫ ውጤት በመጠባበቅ ላይ ለምትገኙ ተማሪዎች ትምህርት ሚኒስቴር የዩኒቨርሲቲ የመግቢያ መቁረጫ ውጤት ከሚያሳውቅበት ቀን ጀምሮ በ 03 (ሶስት) ተከታታይ የስራ ቀናት ውስጥ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን።

የታላቁ የኢትዮጵያ የህዳሴ ግድብ 13ኛ ዓመት አስመልክቶ “ የዓባይ ዘመን ትውልድ “ በሚል ርዕስ የተዘጋጀ የስነ-ጽሁፍ ፕሮግራም በወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ተካሄደ

Read more ...

የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ የማኔጅመንት አባላት የዋቤ የንግድና የማማከር ስራዎች ኢንተርፕራይዝ የፈረዝየ የአቮካዶ እርሻን እና የምርምር ጣቢያ የስራ እንቅስቃሴዎችን ጎበኙ።

Read more ...

በ2016 የትምህርት ዘመን ለማማካሻ ትምህርት (Remedial) ወደ ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ የተመደቡት ተማሪዎች በዛሬው ዕለት ወደ ተቋሙ መግባት ጀምረዋል

Read more ...

Public Lecture has been held at Wolkite University

Read more ...

በ2015 ዓ.ም. በመውጫ ፈተና (Exit Exam) ከፍተኛ አፈጻጸም ላስመዘገቡ ኮሌጆችና የትምህርት ክፍሎች እንዲሁም የዩኒቨርሲቲው ባለድርሻ አካላት እውቅና ተሰጠ

Read more ...

“የባህር በር ጥያቄ የፖለቲካ ወይስ የህልውና ጥያቄ ? “ በሚል ርዕስ ላይ ያተኮረ ሴሚናር በወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ተካሄደ

Read more ...

ዩኒቨርሲቲያችን በአገር አቀፍ ደረጃ በተዘጋጀው የአቪዬሽን ኢኖቬሽን ኤክስፖ ላይ እየተሳተፈ ይገኛል

Read more ...

ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ እያከናወነ ያለውን ተስፋ ሰጪ ተግባር ይበልጥ ማጠናከር እንዳለበት የትምህርት ሚኒስቴር የሱፐርቪዢን ቡድን አሳሰበ

Read more ...

Announcement for Test Takers of National Graduate Admission Test (GAT)

Read more ...

የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ የካውንስል አባላት በዩኒቨርሲቲው የ2015 ዓ.ም ዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት ዙሪያ ተወያዩ

Read more ...

የ2015 ዓ.ም በጀት ዓመት የማህበረሰብ አገልግሎት ፕሮጀክቶች በዩኒቨርሲቲ ደረጃ በመገምገም ላይ ይገኛሉ

Read more ...

በወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ውስጥ የሚገኘው የጨቅላ ሕጻናት የእንክብካቤ ማዕከል እና የመምህራን መኖሪያ በሆነው አፓርታማ ግቢ ውስጥ የሚገኘው ሞዴል የማህበረሰብ መድሃኒት ቤት በይፋ ተመረቁ

Read more ...

በ2014 ዓ.ም የአረንጓዴ አሻራ መርሀ ግብርን ለመተግበር በዋቤ ችግኝ ጣቢያ የተዘጋጁት ችግኞችን አስመልክቶ የመስክ ጉብኝት ተካሄደ

Read more ...

ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ከጉራጌ ዞን ወጣቶች እና ስፖርት መምሪያ ጋር በመተባበር የአሰልጣኞች ስልጠና መስጠት ጀመረ፡፡

Read more ...

ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ሁለት የስፔሻሊቲ የትምህርት ፕሮግራሞችን መስጠት ጀመረ

Read more ...

We have 437 guests and no members online

Wolkite University, P.O.Box 07, Wolkite, Guragie Zone, SNNPR, Ethiopia | +251-113-220042 | pird@wku.edu.et/president@wku.edu.et

Copyright © 2024. Wolkite University. Designed by Wolkite University ICT