ክፍት የሥራ ቦታ

የቅጥር ማስታወቂያ

የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል የጤና ባለሙያተኞች  በዝውውር ለመቅጠር የወጣ ማስታወቂያ

Read more ...

ማስታወቂያ

National Exit Model Examination Schedule

National Exit Model Examination Schedule of Examinees assigned in Wolkite University. Students who need account activation can go to Central Library starting from tomorrow  morning

Read more ...

ማስታወቂያ

በወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ አዲስ ለተመደባቹህ የሪሜዲያል ፕሮግራም ተማሪዎች በሙሉ፣

Read more ...

በ2016 ዓ.ም በሀገር-አቀፍ ደረጃ የተሰጠውን Graduate Admission Test (GAT) የመግቢያ ፈተና ወስዳችሁ ያለፋችሁ የድህረ ምረቃ ትምህርት ፈላጊዎች በሙሉ

በ2016 ዓ.ም በሀገር-አቀፍ ደረጃ የተሰጠውን Graduate Admission Test (GAT) መግቢያ ፈተና ወስዳችሁ ትምህርት ሚኒስቴር በወሰነው መቁረጫ ነጥብ መሰረት ማለፋችሁን ያረጋገጣችሁ

Read more ...
















 

በስልጠናው ላይ የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የአካዳሚክ ጉዳዮች ምክትል ፕሬዝዳንት ዶክተር ሀብቴ ዱላ ባስተላለፉት መልዕክት ትምህርት ለአንድ ሀገር ዕድገትና ብልጽግና የሚጫወተው ሚና ላቅ ያለ መሆኑን ጠቅሰው በአጠቃላይ ትምህርት ተደራሽነት ላይ ዘርፈ ብዙ ስራዎች ቢሰሩም በዚህ ትይዩ ለጥራት የተሰጠው ትኩረት ዝቅተኛ በመሆኑ እንደሀገር የትምህርት ጥራት ስብራት እንዳጋጠመን አብራርተዋል፡፡ በመሆኑም የገጠመንን ችግር በዘላቂነት ለመሻገር በትምህርት ጥራት እና በምንሰጣቸው ፕሮግራሞች ተገቢነት ላይ ሰፊ ትኩረት ሰጥተን መስራታችን አማራጭ የሌለው ጉዳይ ነው በማለት ገልጸዋል፡፡

ዶክተር ሀብቴ አያይዘውም የትምህርት ጥራት ሁለንተናዊ ትኩረቱ ተማሪዎችን በማህበራዊ፣ አእምራዊ፣ አካላዊና የእውቀት ዘርፎች ምክንያታዊ ዜጋ እንዲሆኑ ማስቻል በመሆኑ ጥራት ባለው ትምህርት የተማረ ሰው ሙሉ ስብዕናው ስለሚቀረጽ ራሱን፣ አከባቢዉን፣ ማህበረሰቡንና አገሩን እንደሚጠቅም ከግምት በማስገባት ለዚህም ትግበራ ፕሮግራሙ ሀገራዊና አለም አቀፋዊ መመዘኛዎችን ማሟላት እንደሚጠበቅበትም አጽንኦት በመስጠት ገልጸዋል፡፡

በመሆኑም በወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ በአካዳሚክ ፕሮግራም የሚሰጡት ትምህርቶች ሀገራዊና አለም አቀፋዊ መመዘኛ አሟልተው እውቅና (Accreditation) እንዲያገኙ በማድረግ ምሩቃን በስራ ገበያው የሚኖራቸው ተፈላጊነት ማሻሻል ለትምህርት ጥራት መረጋገጥ አዎንታዊ ሚና እንደሚኖረው በማመን ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ በበጀት ዓመቱ የፕሮግራሞች ኦዲትና እውቅና ስርዓትን ተግባራዊ ለማድረግ በእቅድ ውስጥ በማካተት በተመሳሳይ ግንዛቤ ላይ ተመስርቶ የዘርፉ ባለሙያዎች የሚጠበቅባቸውን ሃላፊነት ለመወጣት ያስችላቸው ዘንድ ይህንን የግንዛቤ ማስጨበጫ መድረክ ለአካዳሚክ ዘርፍ ዳይሬክተሮች፣ የኮሌጅ ዲኖች፣ የትምህርት ክፍል ሃላፊዎች፣ ለአስተዳደር ዘርፍ ስራ አስፈጻሚዎችና የየዘርፍ ሃላፊዎች መዘጋጀቱን ገልጸዋል፡፡

በትምህርት ጥራት ማሻሻያ ዳይሬክቶሬት አማካይነት የተዘጋጀው ይህ ስልጠና ከኢፌዴሪ የትምህርትና ስልጠና ባለስልጣን በመጡት የዘርፉ ባለሙያዎች በአቶ አብዱረህማን ያሲንና አቶ ተረፈ በላይ በመሰጠት ላይ ሲሆን ከህዳር 27- 28 ለሁለት ተከታታይ ቀናት እንደሚቆይ ከወጣው የጊዜ ሰሌዳ ለማወቅ ተችሏል፡፡

ለጥበብ እንተጋለን!

We Strive for Wisdom!

የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ የህዝብና ዓለም አቀፍ ግንኙነት ቢሮ

ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ በጉብርዬ ክፍለ ከተማ ያስገነባው ሞዴል የማህበረሰብ ትምህርት ቤት ተመረቀ

Read more ...

ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ በጉብርዬ ክፍለ ከተማ ያስገነባውን ሞዴል የማህበረሰብ ትምህርት ቤት (ከ1ኛ-8ኛ) ጥር 27/2017 ዓ.ም. በይፋ ያስመርቃል፡፡

Read more ...

የ2017 በጀት ዓመት ለመደበኛ እና ለካፒታል የፀደቀ ጠቅላላ በጀት

Read more ...

19ኛው የኢትዮጵያ ብሄር ብሄረሰቦችና ህዝቦች ቀን በዓል በወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ በደማቅ ስነስርዓት ተከበረ

Read more ...

‘‘ለአካል ጉዳተኞች ምቹ ሁኔታ ካልተፈጠረ በቀር የዓለምን ለውጥ ማረጋገጥ አይቻልም’’ ዶክተር ፋሪስ ደሊል የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንት

Read more ...

በ2017 የትምህርት ዘመን በትምህርት ሚኒስቴር በኩል ወደ ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ የተመደቡ ተማሪዎች ከዛሬ ጀምሮ በመግባት ላይ ናቸው፡፡

Read more ...

የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ የስራ አመራር ቦርድ መደበኛ ስብሰባውን አካሄደ

Read more ...

Wolkite University Senate, on its meeting held on July 2nd 2024, (Sene 25/2016 E.C.) discussed on the following two agendas

Read more ...

ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ የ2016 ዓ.ም የክረምት ችግኝ ተከላ መረሀ-ግብር በጉራጌ ዞን እንደጋኝ ወረዳ ጀመረ

Read more ...

ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ከተለያዩ የኢንደስትሪ ተቋማት ጋር በጋራ ለመስራት የሚያስችል የመግባቢያ ስምምነት ሰነድ ተፈራረመ

Read more ...

የ2015 ዓ.ም በጀት ዓመት የማህበረሰብ አገልግሎት ፕሮጀክቶች በዩኒቨርሲቲ ደረጃ በመገምገም ላይ ይገኛሉ

Read more ...

በወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ውስጥ የሚገኘው የጨቅላ ሕጻናት የእንክብካቤ ማዕከል እና የመምህራን መኖሪያ በሆነው አፓርታማ ግቢ ውስጥ የሚገኘው ሞዴል የማህበረሰብ መድሃኒት ቤት በይፋ ተመረቁ

Read more ...

በ2014 ዓ.ም የአረንጓዴ አሻራ መርሀ ግብርን ለመተግበር በዋቤ ችግኝ ጣቢያ የተዘጋጁት ችግኞችን አስመልክቶ የመስክ ጉብኝት ተካሄደ

Read more ...

ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ከጉራጌ ዞን ወጣቶች እና ስፖርት መምሪያ ጋር በመተባበር የአሰልጣኞች ስልጠና መስጠት ጀመረ፡፡

Read more ...

ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ሁለት የስፔሻሊቲ የትምህርት ፕሮግራሞችን መስጠት ጀመረ

Read more ...

We have 327 guests and no members online

Wolkite University, P.O.Box 07, Wolkite, Guragie Zone, SNNPR, Ethiopia | +251-113-220042 | pird@wku.edu.et/president@wku.edu.et

Copyright © 2025. Wolkite University. Designed by Wolkite University ICT