ክፍት የሥራ ቦታ

ማስታወቂያ

በ2016 ዓ.ም በሀገር-አቀፍ ደረጃ የተሰጠውን Graduate Admission Test (GAT) የመግቢያ ፈተና ወስዳችሁ ያለፋችሁ የድህረ ምረቃ ትምህርት ፈላጊዎች በሙሉ

በ2016 ዓ.ም በሀገር-አቀፍ ደረጃ የተሰጠውን Graduate Admission Test (GAT) መግቢያ ፈተና ወስዳችሁ ትምህርት ሚኒስቴር በወሰነው መቁረጫ ነጥብ መሰረት ማለፋችሁን ያረጋገጣችሁ

Read more ...

የተማሪዎች ጥሪ ማስታወቂያ

በ2015 ዓ.ም  የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ወስዳችሁ የማለፊያ ውጤት በማምጣት ወደ ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ የተመደባችሁ ተማሪዎች

Read more ...

ለሁለተኛ ዙር GAT(Graduate Admission Test) አመልካቾች

የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ  ከትምህርት ሚኒስቴር ጋር በመተባበር ለሁለተኛ ጊዜ የብሔራዊ  የድህረ ምረቃ መግቢያ ፈተና (GAT) በሚከተሉት መርሃ-ግብሮች ለመስጠት ቀጠሮ መያዙን አስታውቋል።

Read more ...

ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ በጉራጌ ዞን ለሚገኙ ከ600 በላይ ድጋፍ ለሚሹ ተማሪዎች የደብተር እና የእስክሪፕቶ ድጋፍ አደረገ። ድጋፉ የተደረገው በጉራጌ ዞን ትምህርት መምሪያ በኩል ከየወረዳ ለተለዩ ድጋፍ ለሚሹ 500 ተማሪዎች፣ በወልቂጤ ከተማ ወጣቶች በጎ አድራጎት አማካኝነት ድጋፍ ለሚሹ 80 ተማሪዎች፣ በጉራጌ ዞን ሰራተኛና ማኅበራዊ ጉዳይ መምሪያ በኩል ድጋፍ ለሚሹ 40 ተማሪዎች በአጠቃላይ ለ620 ተማሪዎች 3720 ደብተር እና 1900 እስክሪፕቶ ድጋፍ ተደረጓል፡፡ በድጋፍ ስነስርዓቱ ላይ የተገኙት የምርምርና ማኅበረሰብ አገልግሎት ምክትል ፕሬዝዳንት ዶ/ር ዮሐንስ ገብሩ እንደገለጹት ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ከሚያከናውናቸው በርካታ የማኅበረሰብ አገልግሎት ስራዎች መካከል የክረምት በጎ ተግባራት አካል የሆነው ይህ ድጋፍ ተማሪዎች ከትምህርት ገበታ እንዳይርቁ እና በትምህርታቸው ውጤታማ እንዲሆኑ የሚያግዛቸው መሆኑን ጠቁመው መሰል ድጋፎች ተጠናክረው እንደሚቀጥሉ ገልጸዋል፡፡

የ2015 ዓ.ም በጀት ዓመት የማህበረሰብ አገልግሎት ፕሮጀክቶች በዩኒቨርሲቲ ደረጃ በመገምገም ላይ ይገኛሉ

Read more ...

በወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ውስጥ የሚገኘው የጨቅላ ሕጻናት የእንክብካቤ ማዕከል እና የመምህራን መኖሪያ በሆነው አፓርታማ ግቢ ውስጥ የሚገኘው ሞዴል የማህበረሰብ መድሃኒት ቤት በይፋ ተመረቁ

Read more ...

በ2014 ዓ.ም የአረንጓዴ አሻራ መርሀ ግብርን ለመተግበር በዋቤ ችግኝ ጣቢያ የተዘጋጁት ችግኞችን አስመልክቶ የመስክ ጉብኝት ተካሄደ

Read more ...

ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ከጉራጌ ዞን ወጣቶች እና ስፖርት መምሪያ ጋር በመተባበር የአሰልጣኞች ስልጠና መስጠት ጀመረ፡፡

Read more ...

ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ሁለት የስፔሻሊቲ የትምህርት ፕሮግራሞችን መስጠት ጀመረ

Read more ...

We have 85 guests and no members online

Wolkite University, P.O.Box 07, Wolkite, Guragie Zone, SNNPR, Ethiopia | +251-113-220042 | pird@wku.edu.et/president@wku.edu.et

Copyright © 2023. Wolkite University. Designed by Wolkite University ICT