ክፍት የሥራ ቦታ

ማስታወቂያ

National Exit Model Examination Schedule

National Exit Model Examination Schedule of Examinees assigned in Wolkite University. Students who need account activation can go to Central Library starting from tomorrow  morning

Read more ...

ማስታወቂያ

በወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ አዲስ ለተመደባቹህ የሪሜዲያል ፕሮግራም ተማሪዎች በሙሉ፣

Read more ...

በ2016 ዓ.ም በሀገር-አቀፍ ደረጃ የተሰጠውን Graduate Admission Test (GAT) የመግቢያ ፈተና ወስዳችሁ ያለፋችሁ የድህረ ምረቃ ትምህርት ፈላጊዎች በሙሉ

በ2016 ዓ.ም በሀገር-አቀፍ ደረጃ የተሰጠውን Graduate Admission Test (GAT) መግቢያ ፈተና ወስዳችሁ ትምህርት ሚኒስቴር በወሰነው መቁረጫ ነጥብ መሰረት ማለፋችሁን ያረጋገጣችሁ

Read more ...
















 በመስክ ምልከታው ላይ የወልቂጤ ዩኒቨርስቲ የምርምርና የማህበረሰብ አገልግሎት ምክትል ፕሬዚዳንት ዶ/ር ዮሐንስ ገብሩ፣ የክልሉ ማዕድን ኢነርጂ ኤጀንሲ ዋና ዳይሬክተር ወይዘሮ አጸደ አይዛ፣ የጉራጌ ዞን ዉሃና ማዕድን ኢነርጂ መምሪያ ኃላፊ አቶ ፍሰሀ ዳምጠውን ጨምሮ ሌሎች ባለድርሻ አካላትም ተገኝተዋል።

ከመስክ ምልከታው በኋላ በተደረገው የፓናል ውይይት ላይ የምርምርና ማህበረሰብ አገልግሎት ምክትል ፕሬዚዳንት ዶ/ር ዮሐንስ ገብሩ እንደገለጹት ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ከተቋቋመበት ጊዜ አንስቶ ባለፉት አስር ዓመታት ከመማር ማስተማር ስራው ጎን ለጎን በርካታ የምርምርና የማህበረሰብ አገልግሎት ስራዎችን ሲያከናውን መቆየቱን አስታውሰው በተለይም በዘንድሮው ዓመት በባዮ ጋዝ ምርት ፣በጤፍና በቆሎ ምርጥ ዘር ብዜት እንዲሁም ከክልሉና ከዞኑ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ቢሮዎች ጋር በጋራ በመቀናጀት በርካታ ስራዎች መሰራታቸውን ገልጸዋል፡፡ ዶክተር ዮሀንስ አያይዘውም የቴክኖሎጂውን አስፈላጊነት በመረዳት ዩኒቨርሲቲው አርሶ አደሮችን የባዮ ጋዝ ቴክኖሎጂን ተጠቃሚ ለማድረግ ያለውን ውስን ሀብት አዋጪና ውጤታማ በሆነ ስራ ላይ ማዋሉን ገልጸዋል ፡፡ ከዚህ ቀደም የባዮ ጋዝ ቴክኖሎጂን ጠቀሜታ አስመልክቶ ተጠቃሚው ማህበረሰብ ድረስ በመውረድ አርሶአደሩን በማግኘትና በማነጋገር በአርሶ አደሩ ዘንድ ያለውን ፍላጎትና ቴክኖሎጂውን ለመጠቀም ያላቸውን ተነሳሽነት በማረጋገጥ ስራውን አጠናክረው ለማስቀጠል መቻላቸውንም ዶክተር ዮሀንስ በስፋት ገልጸዋል ፡፡

በቀጣይም የጉራጌ ዞን በተለያዩ የተፈጥሮ የማዕድን ሀብቶች የታደለ በመሆኑ እነዚህን የማዕድን ሀብቶች በአግባቡ በመለየት ጥቅም ላይ ለማዋል ዩኒቨርሲቲው የበኩሉን አስተዋጽኦ እንደሚያደርግ ገልጸው ይህንንም ገቢራዊ ለማድረግ በቅርቡ ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ጋር በጂኦ ፊዚክስ ዙሪያ በጋራ ለመስራት የመግባቢያ ስምምነት ዩኒቨርሲቲው መፈራረሙን ገልጸዋል፡፡

የክልሉ ማዕድንና ኢነርጂ ኤጀንሲ ዋና ዳይሬክተር ወይዘሮ አጸደ አይዛ በበኩላቸው ከዩኒቨርሲቲው ጋር ተደጋግፈው በመስራታቸው ምስጋናቸውን አቅርበዋል፡፡ በመጨረሻም የችግኝ ተከላ መርሀ ግብር ተከናውኗል፡፡

የታላቁ የኢትዮጵያ የህዳሴ ግድብ 13ኛ ዓመት አስመልክቶ “ የዓባይ ዘመን ትውልድ “ በሚል ርዕስ የተዘጋጀ የስነ-ጽሁፍ ፕሮግራም በወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ተካሄደ

Read more ...

የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ የማኔጅመንት አባላት የዋቤ የንግድና የማማከር ስራዎች ኢንተርፕራይዝ የፈረዝየ የአቮካዶ እርሻን እና የምርምር ጣቢያ የስራ እንቅስቃሴዎችን ጎበኙ።

Read more ...

በ2016 የትምህርት ዘመን ለማማካሻ ትምህርት (Remedial) ወደ ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ የተመደቡት ተማሪዎች በዛሬው ዕለት ወደ ተቋሙ መግባት ጀምረዋል

Read more ...

Public Lecture has been held at Wolkite University

Read more ...

በ2015 ዓ.ም. በመውጫ ፈተና (Exit Exam) ከፍተኛ አፈጻጸም ላስመዘገቡ ኮሌጆችና የትምህርት ክፍሎች እንዲሁም የዩኒቨርሲቲው ባለድርሻ አካላት እውቅና ተሰጠ

Read more ...

“የባህር በር ጥያቄ የፖለቲካ ወይስ የህልውና ጥያቄ ? “ በሚል ርዕስ ላይ ያተኮረ ሴሚናር በወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ተካሄደ

Read more ...

ዩኒቨርሲቲያችን በአገር አቀፍ ደረጃ በተዘጋጀው የአቪዬሽን ኢኖቬሽን ኤክስፖ ላይ እየተሳተፈ ይገኛል

Read more ...

ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ እያከናወነ ያለውን ተስፋ ሰጪ ተግባር ይበልጥ ማጠናከር እንዳለበት የትምህርት ሚኒስቴር የሱፐርቪዢን ቡድን አሳሰበ

Read more ...

Announcement for Test Takers of National Graduate Admission Test (GAT)

Read more ...

የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ የካውንስል አባላት በዩኒቨርሲቲው የ2015 ዓ.ም ዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት ዙሪያ ተወያዩ

Read more ...

የ2015 ዓ.ም በጀት ዓመት የማህበረሰብ አገልግሎት ፕሮጀክቶች በዩኒቨርሲቲ ደረጃ በመገምገም ላይ ይገኛሉ

Read more ...

በወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ውስጥ የሚገኘው የጨቅላ ሕጻናት የእንክብካቤ ማዕከል እና የመምህራን መኖሪያ በሆነው አፓርታማ ግቢ ውስጥ የሚገኘው ሞዴል የማህበረሰብ መድሃኒት ቤት በይፋ ተመረቁ

Read more ...

በ2014 ዓ.ም የአረንጓዴ አሻራ መርሀ ግብርን ለመተግበር በዋቤ ችግኝ ጣቢያ የተዘጋጁት ችግኞችን አስመልክቶ የመስክ ጉብኝት ተካሄደ

Read more ...

ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ከጉራጌ ዞን ወጣቶች እና ስፖርት መምሪያ ጋር በመተባበር የአሰልጣኞች ስልጠና መስጠት ጀመረ፡፡

Read more ...

ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ሁለት የስፔሻሊቲ የትምህርት ፕሮግራሞችን መስጠት ጀመረ

Read more ...

We have 741 guests and no members online

Wolkite University, P.O.Box 07, Wolkite, Guragie Zone, SNNPR, Ethiopia | +251-113-220042 | pird@wku.edu.et/president@wku.edu.et

Copyright © 2024. Wolkite University. Designed by Wolkite University ICT