ክፍት የሥራ ቦታ

ማስታወቂያ

National Exit Model Examination Schedule

National Exit Model Examination Schedule of Examinees assigned in Wolkite University. Students who need account activation can go to Central Library starting from tomorrow  morning

Read more ...

ማስታወቂያ

በወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ አዲስ ለተመደባቹህ የሪሜዲያል ፕሮግራም ተማሪዎች በሙሉ፣

Read more ...

በ2016 ዓ.ም በሀገር-አቀፍ ደረጃ የተሰጠውን Graduate Admission Test (GAT) የመግቢያ ፈተና ወስዳችሁ ያለፋችሁ የድህረ ምረቃ ትምህርት ፈላጊዎች በሙሉ

በ2016 ዓ.ም በሀገር-አቀፍ ደረጃ የተሰጠውን Graduate Admission Test (GAT) መግቢያ ፈተና ወስዳችሁ ትምህርት ሚኒስቴር በወሰነው መቁረጫ ነጥብ መሰረት ማለፋችሁን ያረጋገጣችሁ

Read more ...
















 

ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ በሳይንስ፣ ቴክኖሎጂ፣ ምህንድስና እና የሂሳብ ማዕከሉ ለ5 ሳምንታት በቅዳሜ እና እሁድ መረሃ-ግብር ሲሰጥ የነበረውን የመሰረታዊ የኤሌክትሮኒክስ እና የኮምፒውተር ክህሎት ስልጠና አጠናቀቀ

የዩኒቨርሲቲው የማህበረሰብ አገልግሎት ዳይሬክተር ረዳት ፕሮፌሰር ክፍሌ ለንቲሮ እንደገለጹት ስልጠናው ከጉራጌ ዞን ከተማ አስተዳደር እና አቅራቢያ ትምህርት ቤቶች የተውጣጡ ከክፍላቸው አብላጫ ውጤት ያላቸው የ9፣10፣11 እና 12ኛ ክፍል ተማሪዎች ተሳትፈዋል ብለዋል፡፡

ዳይሬክተሩ አክለውም ከዚህ በፊት በተቋሙ ባሉት ቤተ-ሙከራዎች በክረምት መረሃ-ግብር ብቻ ይሰጥ የነበረው የስቴም ፕሮግራም ስልጠና አሁን ላይ የሳይንስ፣ ቴክኖሎጂ፣ ምህንድስና እና የሂሳብ ማእከል ሁለት ተጨማሪ ላቦራቶሪዎች በመኖራቸው ብዙ ቁጥር ያላቸውን ተማሪዎች በማሳተፍ ይበልጥ ተደራሽ ለማድረግ እንዲያስችል በሳምንቱ መጨረሻ ቀናት (በቅዳሜ እና እሁድ) መረሃ-ግብር በመጀመሪያ ዙር 35 ተማሪዎችን ማሰልጠን ተችሏል ብለዋል፡፡

ፕሮግራሙን ያስጀመሩት የዩኒቨርሲቲው የምርምር እና ማህበረሰብ አገልግሎት ም/ፕሬዝዳንት ዶክተር ዮሃንስ ገብሩ ስልጠናው ተማሪዎች ያሏቸውን እምቅ እውቀት እና ተሰጥኦ ይበልጥ እንዲያዳብሩ ለማድረግ ያለመ ነው ብለዋል፡፡ ዶ/ር ዮሃንስ አክለውም ተማሪዎች ካሰቡበት እንዲደርሱና ስኬታማ ህይወት እንዲኖራቸው የፈጠራ ስራዎቻቸውን በሚሰሩበት ጊዜ በፕሮግራም እና በዲሲፕሊን እንዲመሩ አሳስበዋል፡፡

በፕሮግራሙ ላይ የተገኙት የዩኒቨርሲቲው የመማር ማስተማር ጉዳዮች ምክትል ፕሬዝዳንት ዶክተር ሃብቴ ዱላ ባስተላለፉት መልዕክት ሰልጣኝ ተማሪዎች ታዳጊ እና ባለ ብህ አእምሮ በመሆናቸው ያሏቸው ተሰጥኦዎች ለማዳበር በየቀኑ ልምምድ በማድረግ አዳዲስ ስራዎችን ሊፈጥሩ እንደሚገባ ጠቅሰው በዩኒቨርሲቲው በነበራቸው ቆይታም ከመምህራን ያገኙትን እውቀት ወደ ተግባር በመለወጥ ሃገር የምትጠብቅባቸውን ሃላፊነት እንዲወጡ አሳስበዋል፡፡

ዶ/ር ሃብቴ አክለውም ተማሪዎቹ የፈጠራ ስራ ለመስራት በሚያደርጉት እንቅስቃሴ ውጤታማ እንዲሆኑ ለማስቻል እንደ ተቋምም እንደ ግልም ድጋፋቸው እንደማይለያቸው ቃል ገብተዋል፡፡

በእለቱም ተማሪዎቹ በነበራቸው ቆይታ የሰሯቸውን ፕሮጀክቶች ያቀረቡ ሲሆን ከታዳሚው ሃሳብ አስተያየት እንዲሁም ጥያቄዎች ተነስተው ምላሽም ተሰጥቶባቸዋል፡፡

ተማሪዎችም በዩኒቨርሲቲው በነበራቸው ቆይታ ጥሩ እውቀት ገብይተናል ሲሉ በስልጠናውም የነበረንን ችሎታ ለማዳበር አግዞናል በማለት በቀጣይም አዳዲስ የፈጠራ ስራዎችን በመስራት አራዕያ ለመሆን እንጥራለን ሲሉ አስተያየት ሰጥተዋል፡፡

የታላቁ የኢትዮጵያ የህዳሴ ግድብ 13ኛ ዓመት አስመልክቶ “ የዓባይ ዘመን ትውልድ “ በሚል ርዕስ የተዘጋጀ የስነ-ጽሁፍ ፕሮግራም በወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ተካሄደ

Read more ...

የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ የማኔጅመንት አባላት የዋቤ የንግድና የማማከር ስራዎች ኢንተርፕራይዝ የፈረዝየ የአቮካዶ እርሻን እና የምርምር ጣቢያ የስራ እንቅስቃሴዎችን ጎበኙ።

Read more ...

በ2016 የትምህርት ዘመን ለማማካሻ ትምህርት (Remedial) ወደ ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ የተመደቡት ተማሪዎች በዛሬው ዕለት ወደ ተቋሙ መግባት ጀምረዋል

Read more ...

Public Lecture has been held at Wolkite University

Read more ...

በ2015 ዓ.ም. በመውጫ ፈተና (Exit Exam) ከፍተኛ አፈጻጸም ላስመዘገቡ ኮሌጆችና የትምህርት ክፍሎች እንዲሁም የዩኒቨርሲቲው ባለድርሻ አካላት እውቅና ተሰጠ

Read more ...

“የባህር በር ጥያቄ የፖለቲካ ወይስ የህልውና ጥያቄ ? “ በሚል ርዕስ ላይ ያተኮረ ሴሚናር በወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ተካሄደ

Read more ...

ዩኒቨርሲቲያችን በአገር አቀፍ ደረጃ በተዘጋጀው የአቪዬሽን ኢኖቬሽን ኤክስፖ ላይ እየተሳተፈ ይገኛል

Read more ...

ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ እያከናወነ ያለውን ተስፋ ሰጪ ተግባር ይበልጥ ማጠናከር እንዳለበት የትምህርት ሚኒስቴር የሱፐርቪዢን ቡድን አሳሰበ

Read more ...

Announcement for Test Takers of National Graduate Admission Test (GAT)

Read more ...

የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ የካውንስል አባላት በዩኒቨርሲቲው የ2015 ዓ.ም ዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት ዙሪያ ተወያዩ

Read more ...

የ2015 ዓ.ም በጀት ዓመት የማህበረሰብ አገልግሎት ፕሮጀክቶች በዩኒቨርሲቲ ደረጃ በመገምገም ላይ ይገኛሉ

Read more ...

በወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ውስጥ የሚገኘው የጨቅላ ሕጻናት የእንክብካቤ ማዕከል እና የመምህራን መኖሪያ በሆነው አፓርታማ ግቢ ውስጥ የሚገኘው ሞዴል የማህበረሰብ መድሃኒት ቤት በይፋ ተመረቁ

Read more ...

በ2014 ዓ.ም የአረንጓዴ አሻራ መርሀ ግብርን ለመተግበር በዋቤ ችግኝ ጣቢያ የተዘጋጁት ችግኞችን አስመልክቶ የመስክ ጉብኝት ተካሄደ

Read more ...

ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ከጉራጌ ዞን ወጣቶች እና ስፖርት መምሪያ ጋር በመተባበር የአሰልጣኞች ስልጠና መስጠት ጀመረ፡፡

Read more ...

ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ሁለት የስፔሻሊቲ የትምህርት ፕሮግራሞችን መስጠት ጀመረ

Read more ...

We have 565 guests and no members online

Wolkite University, P.O.Box 07, Wolkite, Guragie Zone, SNNPR, Ethiopia | +251-113-220042 | pird@wku.edu.et/president@wku.edu.et

Copyright © 2024. Wolkite University. Designed by Wolkite University ICT