ክፍት የሥራ ቦታ

ማስታወቂያ

National Exit Model Examination Schedule

National Exit Model Examination Schedule of Examinees assigned in Wolkite University. Students who need account activation can go to Central Library starting from tomorrow  morning

Read more ...

ማስታወቂያ

በወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ አዲስ ለተመደባቹህ የሪሜዲያል ፕሮግራም ተማሪዎች በሙሉ፣

Read more ...

በ2016 ዓ.ም በሀገር-አቀፍ ደረጃ የተሰጠውን Graduate Admission Test (GAT) የመግቢያ ፈተና ወስዳችሁ ያለፋችሁ የድህረ ምረቃ ትምህርት ፈላጊዎች በሙሉ

በ2016 ዓ.ም በሀገር-አቀፍ ደረጃ የተሰጠውን Graduate Admission Test (GAT) መግቢያ ፈተና ወስዳችሁ ትምህርት ሚኒስቴር በወሰነው መቁረጫ ነጥብ መሰረት ማለፋችሁን ያረጋገጣችሁ

Read more ...
















 

ከወልቂጤ ከተማ እና ከአካባቢው የተወጣጡ ድጋፍ የሚሹ አረጋውያን እና ህፃናት በዩኒቨርሲቲው ዋናው ግቢ ከዩኒቨርሲቲው ማህበረሰብ ጋር የፋሲካን በዓል በጋራ በመሆን በድምቀት ማክበራቸውን የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ የተማሪዎች ህብረት የህዝብ ግንኙነት ዘርፍ በማህበራዊ ትስስር ገጹ ላይ ገልጿል፡፡ የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ እና የዩኒቨርሲው የተማሪዎች ህብረት የበጎ-አድራጎት ዘርፍ በጋራ በመተባበር ያዘጋጁት ይህ ታላቅ የፋሲካ በዓል ፕሮግራም "ዛሬን ያየነው በእናንተ ትከሻ ላይ ቆመን ነው!" በሚል መሪ ቃል የተከበረ ሲሆን ቁጥራቸው ከ300 በላይ የሆኑ ድጋፍ ለሚሹ አረጋውያን እና ህፃናት ማዕድ በማጋራት፣ ከ35 ኩንታል በላይ የጤፍና የስንዴ እንዲሁም የተለያዩ ቁሳቁሶችን ድጋፍ በማድረግ የዩኒቨርሲቲው ከፍተኛ አመራሮች በተገኙበት በዓሉ በድምቀት ተከበሯል፡፡

በፕሮግራሙ ላይ በመገኘት የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የዩኒቨርሲቲው የም/ማ/አገ/ም/ፕሬዝዳንት የሆኑት ዶ/ር ዮሃንስ ገብሩ ባስተላለፉት መልዕክት ለአረጋውያኑና ለህፃናቱ የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክታቸውን ካስተላለፉ በኋላ ከዩኒቨርሲቲው ጋር በመቀናጀት ይህንን ፕሮግራም ላዘጋጁት የተማሪዎች ህብረት አመራሮች ምስጋናቸውን በማቅረብ ዩኒቨርሲቲው በቀጣይ ተመሳሳይ የሆኑ ድጋፎችን ለአረጋውያኑ እና ለህፃናቱ እንደሚያደርግ ቃል ገብተዋል ።

የዩኒቨርሲቲው ፕሬዝዳንት ፅ/ቤት ሀላፊ እና የፕሬዝዳንቱ ተወካይ የሆኑት ረ/ፕ መለሰ እጥፉ በበኩላቸው ባስተላለፉት መልዕክት በቀጣይ ዩኒቨርሲቲው እንደዚህ ዓይነት ወገናዊ ድጋፎችን አጠናክሮ እንደሚቀጥል አብራርተው ለተማሪዎች ህብረት ያላቸውን አድናቆት ገልጸዋል።

የኢትዮጵያ ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ተማሪዎች ህብረት እና የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ የተማሪዎች ህብረት ፕሬዝዳንት ሚካኤል ያቦነሽ በበኩሉ ባስተላለፈው መልዕክት ይህ ፕሮግራም የተሳካ እንዲሆን ከፍተኛ አስተዋጽኦ ላበረከቱት የተማሪዎች ህብረት አመራሮች ፤ ልዩ ልዩ አልባሳት ድጋፍ ላደረጉ ተማሪዎች፣ መምህራንና ሰራተኞች፣ እንዲሁም ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ላደረገው ድጋፍ ምስጋናውን አቅርቧል።

የታላቁ የኢትዮጵያ የህዳሴ ግድብ 13ኛ ዓመት አስመልክቶ “ የዓባይ ዘመን ትውልድ “ በሚል ርዕስ የተዘጋጀ የስነ-ጽሁፍ ፕሮግራም በወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ተካሄደ

Read more ...

የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ የማኔጅመንት አባላት የዋቤ የንግድና የማማከር ስራዎች ኢንተርፕራይዝ የፈረዝየ የአቮካዶ እርሻን እና የምርምር ጣቢያ የስራ እንቅስቃሴዎችን ጎበኙ።

Read more ...

በ2016 የትምህርት ዘመን ለማማካሻ ትምህርት (Remedial) ወደ ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ የተመደቡት ተማሪዎች በዛሬው ዕለት ወደ ተቋሙ መግባት ጀምረዋል

Read more ...

Public Lecture has been held at Wolkite University

Read more ...

በ2015 ዓ.ም. በመውጫ ፈተና (Exit Exam) ከፍተኛ አፈጻጸም ላስመዘገቡ ኮሌጆችና የትምህርት ክፍሎች እንዲሁም የዩኒቨርሲቲው ባለድርሻ አካላት እውቅና ተሰጠ

Read more ...

“የባህር በር ጥያቄ የፖለቲካ ወይስ የህልውና ጥያቄ ? “ በሚል ርዕስ ላይ ያተኮረ ሴሚናር በወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ተካሄደ

Read more ...

ዩኒቨርሲቲያችን በአገር አቀፍ ደረጃ በተዘጋጀው የአቪዬሽን ኢኖቬሽን ኤክስፖ ላይ እየተሳተፈ ይገኛል

Read more ...

ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ እያከናወነ ያለውን ተስፋ ሰጪ ተግባር ይበልጥ ማጠናከር እንዳለበት የትምህርት ሚኒስቴር የሱፐርቪዢን ቡድን አሳሰበ

Read more ...

Announcement for Test Takers of National Graduate Admission Test (GAT)

Read more ...

የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ የካውንስል አባላት በዩኒቨርሲቲው የ2015 ዓ.ም ዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት ዙሪያ ተወያዩ

Read more ...

የ2015 ዓ.ም በጀት ዓመት የማህበረሰብ አገልግሎት ፕሮጀክቶች በዩኒቨርሲቲ ደረጃ በመገምገም ላይ ይገኛሉ

Read more ...

በወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ውስጥ የሚገኘው የጨቅላ ሕጻናት የእንክብካቤ ማዕከል እና የመምህራን መኖሪያ በሆነው አፓርታማ ግቢ ውስጥ የሚገኘው ሞዴል የማህበረሰብ መድሃኒት ቤት በይፋ ተመረቁ

Read more ...

በ2014 ዓ.ም የአረንጓዴ አሻራ መርሀ ግብርን ለመተግበር በዋቤ ችግኝ ጣቢያ የተዘጋጁት ችግኞችን አስመልክቶ የመስክ ጉብኝት ተካሄደ

Read more ...

ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ከጉራጌ ዞን ወጣቶች እና ስፖርት መምሪያ ጋር በመተባበር የአሰልጣኞች ስልጠና መስጠት ጀመረ፡፡

Read more ...

ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ሁለት የስፔሻሊቲ የትምህርት ፕሮግራሞችን መስጠት ጀመረ

Read more ...

We have 878 guests and no members online

Wolkite University, P.O.Box 07, Wolkite, Guragie Zone, SNNPR, Ethiopia | +251-113-220042 | pird@wku.edu.et/president@wku.edu.et

Copyright © 2024. Wolkite University. Designed by Wolkite University ICT