ክፍት የሥራ ቦታ

ማስታወቂያ

National Exit Model Examination Schedule

National Exit Model Examination Schedule of Examinees assigned in Wolkite University. Students who need account activation can go to Central Library starting from tomorrow  morning

Read more ...

ማስታወቂያ

በወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ አዲስ ለተመደባቹህ የሪሜዲያል ፕሮግራም ተማሪዎች በሙሉ፣

Read more ...

በ2016 ዓ.ም በሀገር-አቀፍ ደረጃ የተሰጠውን Graduate Admission Test (GAT) የመግቢያ ፈተና ወስዳችሁ ያለፋችሁ የድህረ ምረቃ ትምህርት ፈላጊዎች በሙሉ

በ2016 ዓ.ም በሀገር-አቀፍ ደረጃ የተሰጠውን Graduate Admission Test (GAT) መግቢያ ፈተና ወስዳችሁ ትምህርት ሚኒስቴር በወሰነው መቁረጫ ነጥብ መሰረት ማለፋችሁን ያረጋገጣችሁ

Read more ...
















 

የዩኒቨርሲቲው የማህበረሰብ አገልግሎት ዳይሬክቶሬት ከጉራጌ ዞን ትምህርት መምሪያ እና ትምህርት ቤቶች ከተውጣጡ ባለድርሻ አካላት ጋር መክሯል።

በመድረኩ የውይይት መነሻ ሀሳብ እንዲሆን "የበጎ ስብዕና መሸርሸር ተግዳሮቶች፤ በታዳጊዎች ባህሪ እና ትምህርታዊ እድገትን ዙሪያ የአዎንታዊ የባህሪ ድጋፍ አስፈላጊነትን" የዳሰሱ ጽሁፎች በዩኒቨርሲቲው መምህራን መ/ር በቃሉ ዋቸሶ እና መ/ር ናሆም ሰለሞን ቀርቧል።

በተሳታፊዎችም በርካታ ገንቢ ሀሳብ ፣ አስተያየቶች እና ጥያቄዎች የተነሱ ሲሆን ምላሽም ተሰጥቶባቸዋል።

የዩኒቨርሲቲው የማህበረሰብ ሳይንስና ስነ-ሰብ ኮሌጅ ዲን አቶ ታኖ ገትር ለተነሱ ጥያቄዎች ምላሽ በሰጡበት ወቅት የተማሪዎች ውጤትና የወጣቶች ስነ-ምግባር ማሽቆልቆል ጉዳቱ የተማሪዎችና የወጣቱ ብቻ ሳይሆን የማህበረሰቡም ጭምር ነው በማለት ችግሩን ለመቅረፍ የሚመለከታቸው አካላት በትኩረት ሊሰሩ እንደሚገባ አሳስበዋል።

የጉራጌ ዞን ትምህርት መምሪያ ኃላፊ አቶ አስከብር ወልዴ በበኩላቸው በትምህርት ዘርፉ የሚስተዋለውን የተማሪዎች የትምህርት ውጤትና የወጣቶችን ስነ- ምግባር ለማሻሻል የሁሉንም ባለድርሻ አካላት ርብርብ የሚጠይቅ በመሆኑ በቅንጅት ሊሰራ እንደሚገባ አሳስበዋል።

በዩኒቨርሲቲው የማህበረሰብ አገልግሎት ዳይሬክተር ረዳት ፕሮፌሰር ክፍሌ ለንቲሮ ፕሮግራሙን ሲያጠቃልሉ እንደተናገሩት አሁን ላይ ያለው የታዳጊው ስነ-ምግባር ለሀገር ስጋት እንዳይሆን ሁሉም ዜጋ ሀላፊነቱን በአግባቡ በመወጣት የድርሻውን እንዲያበረክት የጠየቁ ሲሆን የውይይቱ ተሳታፊዎችም ከመድረኩ ያገኙትን ግብዓት ተግባር ላይ በማዋል የበኩላቸውን አስተዋጽኦ በማበርከት ሀላፊነታቸውን እንዲወጡ ጠይቀዋል።

የታላቁ የኢትዮጵያ የህዳሴ ግድብ 13ኛ ዓመት አስመልክቶ “ የዓባይ ዘመን ትውልድ “ በሚል ርዕስ የተዘጋጀ የስነ-ጽሁፍ ፕሮግራም በወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ተካሄደ

Read more ...

የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ የማኔጅመንት አባላት የዋቤ የንግድና የማማከር ስራዎች ኢንተርፕራይዝ የፈረዝየ የአቮካዶ እርሻን እና የምርምር ጣቢያ የስራ እንቅስቃሴዎችን ጎበኙ።

Read more ...

በ2016 የትምህርት ዘመን ለማማካሻ ትምህርት (Remedial) ወደ ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ የተመደቡት ተማሪዎች በዛሬው ዕለት ወደ ተቋሙ መግባት ጀምረዋል

Read more ...

Public Lecture has been held at Wolkite University

Read more ...

በ2015 ዓ.ም. በመውጫ ፈተና (Exit Exam) ከፍተኛ አፈጻጸም ላስመዘገቡ ኮሌጆችና የትምህርት ክፍሎች እንዲሁም የዩኒቨርሲቲው ባለድርሻ አካላት እውቅና ተሰጠ

Read more ...

“የባህር በር ጥያቄ የፖለቲካ ወይስ የህልውና ጥያቄ ? “ በሚል ርዕስ ላይ ያተኮረ ሴሚናር በወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ተካሄደ

Read more ...

ዩኒቨርሲቲያችን በአገር አቀፍ ደረጃ በተዘጋጀው የአቪዬሽን ኢኖቬሽን ኤክስፖ ላይ እየተሳተፈ ይገኛል

Read more ...

ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ እያከናወነ ያለውን ተስፋ ሰጪ ተግባር ይበልጥ ማጠናከር እንዳለበት የትምህርት ሚኒስቴር የሱፐርቪዢን ቡድን አሳሰበ

Read more ...

Announcement for Test Takers of National Graduate Admission Test (GAT)

Read more ...

የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ የካውንስል አባላት በዩኒቨርሲቲው የ2015 ዓ.ም ዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት ዙሪያ ተወያዩ

Read more ...

የ2015 ዓ.ም በጀት ዓመት የማህበረሰብ አገልግሎት ፕሮጀክቶች በዩኒቨርሲቲ ደረጃ በመገምገም ላይ ይገኛሉ

Read more ...

በወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ውስጥ የሚገኘው የጨቅላ ሕጻናት የእንክብካቤ ማዕከል እና የመምህራን መኖሪያ በሆነው አፓርታማ ግቢ ውስጥ የሚገኘው ሞዴል የማህበረሰብ መድሃኒት ቤት በይፋ ተመረቁ

Read more ...

በ2014 ዓ.ም የአረንጓዴ አሻራ መርሀ ግብርን ለመተግበር በዋቤ ችግኝ ጣቢያ የተዘጋጁት ችግኞችን አስመልክቶ የመስክ ጉብኝት ተካሄደ

Read more ...

ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ከጉራጌ ዞን ወጣቶች እና ስፖርት መምሪያ ጋር በመተባበር የአሰልጣኞች ስልጠና መስጠት ጀመረ፡፡

Read more ...

ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ሁለት የስፔሻሊቲ የትምህርት ፕሮግራሞችን መስጠት ጀመረ

Read more ...

We have 823 guests and no members online

Wolkite University, P.O.Box 07, Wolkite, Guragie Zone, SNNPR, Ethiopia | +251-113-220042 | pird@wku.edu.et/president@wku.edu.et

Copyright © 2024. Wolkite University. Designed by Wolkite University ICT