ክፍት የሥራ ቦታ

የቅጥር ማስታወቂያ

የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል የጤና ባለሙያተኞች  በዝውውር ለመቅጠር የወጣ ማስታወቂያ

Read more ...

ማስታወቂያ

National Exit Model Examination Schedule

National Exit Model Examination Schedule of Examinees assigned in Wolkite University. Students who need account activation can go to Central Library starting from tomorrow  morning

Read more ...

ማስታወቂያ

በወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ አዲስ ለተመደባቹህ የሪሜዲያል ፕሮግራም ተማሪዎች በሙሉ፣

Read more ...

በ2016 ዓ.ም በሀገር-አቀፍ ደረጃ የተሰጠውን Graduate Admission Test (GAT) የመግቢያ ፈተና ወስዳችሁ ያለፋችሁ የድህረ ምረቃ ትምህርት ፈላጊዎች በሙሉ

በ2016 ዓ.ም በሀገር-አቀፍ ደረጃ የተሰጠውን Graduate Admission Test (GAT) መግቢያ ፈተና ወስዳችሁ ትምህርት ሚኒስቴር በወሰነው መቁረጫ ነጥብ መሰረት ማለፋችሁን ያረጋገጣችሁ

Read more ...
















 

“ ሀገራዊ መግባባት ለብሄራዊ አንድነት በሚል መሪ ቃል “19ኛው የኢትዮጵያ ብሄር ብሄረሰቦችና ህዝቦች ቀን በዓል በወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ በደማቅ ስነስርዓት ተከብሮ ውሏል፡፡

በፕሮግራሙ ላይ የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንት ዶክተር ፋሪስ ደሊል ባስተላለፉት መልዕክት ሀገራችን ኢትዮጵያ የብዘሀ ብሄሮች መገኛ እና መድመቂያ እንደመሆኗ መጠን ዕለቱን ስናከብር የህብረ ብሄራዊ ቀለማት ድምቀት መሆናችንን በማሳየት ጭምር መሆን እንዳለበት ገልጸዋል፡፡

ፕሬዝዳንቱ አያይዘውም ይህ የዳበረና በህዝቦች የአብሮነት መስተጋብር የደመቀው ብሄራዊነት ለላቀ የሀገር ግንባታ መዋል እንዳለበት ገልጸው ተግባሩ ተጠናክሮ መቀጠል ያለበት መሆኑን አጽንኦት በመስጠት አብራርተዋል፡፡

በመሆኑም የሀገራችን ቀጣይ እጣ ፈንታ የሚወሰነው ዛሬ በከፍተኛ ትምህርት ተቋማት እያስተማሩ ባሉ ምሁራንና ተማሪዎች ስለሆነ ምሁራን ለዚህ ተግባር ምሁራዊ ሃላፊነታቸውን በመወጣት ሀገርን የማሻገር ሚናቸውን እንዲወጡ ተማሪዎችም እንደሀገር ተረካቢነታቸው ጠንክረው በመማር ውጤታማነታቸውን ማሳደግ እንዳለባቸው ዶክተር ፋሪስ ገልጸዋል፡፡

በፕሮግራሙ ላይ “ህብረ ብሄራዊ ፌደራል ስርዓት በኢትዮጵያ ፤ የፌደራላዊ እሳቤ አስፈላጊነት” የሚል ጥናታዊ ጽሁፍ በመምህር በቃሉ ዋቺሶ እንዲሁም "የህብረ ብሄራዊ ፌደራል ስርዓት ተግዳሮቶች በኢትዮጵያ እና የመፍትሄ ሃሳቦች “ በሚል ርእስ በመምህር አብዱልከሪም ሻፊ ጥናታዊ ጽሁፍ ቀርቦ ውይይት ተደርጎበታል፡፡

ፕሮግራሙ በአባቶች ምርቃት የተጀመረ ሲሆን በመድረኩ ላይ ለታዳሚዎች ልዩ ልዩ የስነጽሁፍ ስራዎች ቀርበዋል ፡፡

ለጥበብ እንተጋለን!

We Strive for Wisdom!

የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ የህዝብና ዓለም አቀፍ ግንኙነት

የ2017 በጀት ዓመት ለመደበኛ እና ለካፒታል የፀደቀ ጠቅላላ በጀት

Read more ...

19ኛው የኢትዮጵያ ብሄር ብሄረሰቦችና ህዝቦች ቀን በዓል በወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ በደማቅ ስነስርዓት ተከበረ

Read more ...

‘‘ለአካል ጉዳተኞች ምቹ ሁኔታ ካልተፈጠረ በቀር የዓለምን ለውጥ ማረጋገጥ አይቻልም’’ ዶክተር ፋሪስ ደሊል የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንት

Read more ...

በ2017 የትምህርት ዘመን በትምህርት ሚኒስቴር በኩል ወደ ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ የተመደቡ ተማሪዎች ከዛሬ ጀምሮ በመግባት ላይ ናቸው፡፡

Read more ...

የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ የስራ አመራር ቦርድ መደበኛ ስብሰባውን አካሄደ

Read more ...

Wolkite University Senate, on its meeting held on July 2nd 2024, (Sene 25/2016 E.C.) discussed on the following two agendas

Read more ...

ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ የ2016 ዓ.ም የክረምት ችግኝ ተከላ መረሀ-ግብር በጉራጌ ዞን እንደጋኝ ወረዳ ጀመረ

Read more ...

ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ከተለያዩ የኢንደስትሪ ተቋማት ጋር በጋራ ለመስራት የሚያስችል የመግባቢያ ስምምነት ሰነድ ተፈራረመ

Read more ...

በዓለም አቀፍ የትምህርት ተቋም አማካይነት ለወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ሴት ተማሪዎች የአመራርነት ስልጠና መሰጠት ጀመረ

Read more ...

የታላቁ የኢትዮጵያ የህዳሴ ግድብ 13ኛ ዓመት አስመልክቶ “ የዓባይ ዘመን ትውልድ “ በሚል ርዕስ የተዘጋጀ የስነ-ጽሁፍ ፕሮግራም በወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ተካሄደ

Read more ...

የ2015 ዓ.ም በጀት ዓመት የማህበረሰብ አገልግሎት ፕሮጀክቶች በዩኒቨርሲቲ ደረጃ በመገምገም ላይ ይገኛሉ

Read more ...

በወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ውስጥ የሚገኘው የጨቅላ ሕጻናት የእንክብካቤ ማዕከል እና የመምህራን መኖሪያ በሆነው አፓርታማ ግቢ ውስጥ የሚገኘው ሞዴል የማህበረሰብ መድሃኒት ቤት በይፋ ተመረቁ

Read more ...

በ2014 ዓ.ም የአረንጓዴ አሻራ መርሀ ግብርን ለመተግበር በዋቤ ችግኝ ጣቢያ የተዘጋጁት ችግኞችን አስመልክቶ የመስክ ጉብኝት ተካሄደ

Read more ...

ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ከጉራጌ ዞን ወጣቶች እና ስፖርት መምሪያ ጋር በመተባበር የአሰልጣኞች ስልጠና መስጠት ጀመረ፡፡

Read more ...

ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ሁለት የስፔሻሊቲ የትምህርት ፕሮግራሞችን መስጠት ጀመረ

Read more ...

We have 218 guests and no members online

Wolkite University, P.O.Box 07, Wolkite, Guragie Zone, SNNPR, Ethiopia | +251-113-220042 | pird@wku.edu.et/president@wku.edu.et

Copyright © 2025. Wolkite University. Designed by Wolkite University ICT