ክፍት የሥራ ቦታ

ማስታወቂያ

National Exit Model Examination Schedule

National Exit Model Examination Schedule of Examinees assigned in Wolkite University. Students who need account activation can go to Central Library starting from tomorrow  morning

Read more ...

ማስታወቂያ

በወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ አዲስ ለተመደባቹህ የሪሜዲያል ፕሮግራም ተማሪዎች በሙሉ፣

Read more ...

በ2016 ዓ.ም በሀገር-አቀፍ ደረጃ የተሰጠውን Graduate Admission Test (GAT) የመግቢያ ፈተና ወስዳችሁ ያለፋችሁ የድህረ ምረቃ ትምህርት ፈላጊዎች በሙሉ

በ2016 ዓ.ም በሀገር-አቀፍ ደረጃ የተሰጠውን Graduate Admission Test (GAT) መግቢያ ፈተና ወስዳችሁ ትምህርት ሚኒስቴር በወሰነው መቁረጫ ነጥብ መሰረት ማለፋችሁን ያረጋገጣችሁ

Read more ...
















 

ለውይይቱ መነሻ ጽሁፍ ያቀረቡት የዩኒቨርሲቲው ፕሬዝዳንት ዶክተር ፋሪስ ደሊል ሲሆኑ በመነሻ ጽሁፋቸው ላይ ሀገራችን ኢትዮጵያ ባሳለፈቻቸው የለውጥ ዓመታት ከእያንዳንዱ ለውጥ የተማርናቸውን መሰረታዊ ነጥቦችን ከየተግዳሮቶቻቸው ጭምር በማጣመር በዝርዝር አቅርበዋል፡፡ በተለይም ባለፉት አራት የለውጥ ዓመታት ያሰተዋልናቸውን በጎ ጅምሮችና ያጋጠሙን ተግዳሮቶችን በመዘርዘር ከቀድሞ ጉድለቶቻችን ተምረን በተለይም የተሰበረውን መጠገን ይገባናል ሲሉ ገልጸዋል፡፡ በተጨማሪም የለውጡ ትሩፋቶችና ያጋጠሙን ችግሮች፤ በሀገረ ለውጡ የወጣቱና የልሂቃኑ ሚናነን በዝርዝር ገልጸዋል ::

ዶክተር ፋሪስ አያይዘውም በችግሮቻችን ላይ በግልጽ በመነጋገር ምን ማድረግ ይጠበቅብናል? የሚል ጥያቄ አዘል ሃሳብ ካነሱ በኋላ ጥያቄውን መሰረት በማድረግ በሚከተሉት ነጥቦች ላይ ማተኮር እንዳለብን በስፋት አብራርተዋል፡፡

  1. የዜጎችን ሰላምና ደህንነት የማረጋገጥ ጉዳይ
  2. ህብረ ብሄራዊ ወንድማማችነትና እህትማማችነትን የመገንባት
  3. የኑሮ ውድነትን የማቃለል አማራጮችን አሟጦ የመጠቀም
  4. ለስራ አጥነት ችግር የጋራ መፍትሄ የማስቀመጥ
  5. ከመንግስት አገልግሎት ጋር በተያያዘ የሚታይ የመልካም አስተዳደር ችግርን በጋራ የመፍታት
  6. ለልማት ጥያቄዎቻችን ምላሽ ምቹ ሁኔታዎችን የመፍጠር
  7. የተገራ ሚዲያና የኮሙኒኬሽን ስራ

በቀረበው የመነሻ ጽሁፍ ዙሪያ ተሰብሳቢዎች የተለያዩ አስተያየቶችን ያቀረቡ ሲሆን በዋናነት ትኩረት ያደረጉባቸው ነጥቦች፡-

Ø የህግ የበላይነትን ከማስከበር አንጻር

Ø የጸጥታ መዋቅሩ ላይ የሚስተዋሉ ችግሮች

Ø ከመልካም አስተዳደር አንጻር ያሉ ችግሮች

Ø ከኑሮ ውድነት አንጻር ያሉ ችግሮች በዝርዝር የቀረቡ ሲሆን በተነሱት ነጥቦች ዙሪያ የተከበሩ አቶ መሀመድ ጀማል የጉራጌ ዞን ዋና አስተዳዳሪ እና ዶክተር ፋሪስ ደሊል በቀረቡት ጥያቄዎችና አስተያየቶች ዙሪያ ምላሽና ማብራሪያዎችን ሰጥተዋል፡፡

የታላቁ የኢትዮጵያ የህዳሴ ግድብ 13ኛ ዓመት አስመልክቶ “ የዓባይ ዘመን ትውልድ “ በሚል ርዕስ የተዘጋጀ የስነ-ጽሁፍ ፕሮግራም በወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ተካሄደ

Read more ...

የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ የማኔጅመንት አባላት የዋቤ የንግድና የማማከር ስራዎች ኢንተርፕራይዝ የፈረዝየ የአቮካዶ እርሻን እና የምርምር ጣቢያ የስራ እንቅስቃሴዎችን ጎበኙ።

Read more ...

በ2016 የትምህርት ዘመን ለማማካሻ ትምህርት (Remedial) ወደ ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ የተመደቡት ተማሪዎች በዛሬው ዕለት ወደ ተቋሙ መግባት ጀምረዋል

Read more ...

Public Lecture has been held at Wolkite University

Read more ...

በ2015 ዓ.ም. በመውጫ ፈተና (Exit Exam) ከፍተኛ አፈጻጸም ላስመዘገቡ ኮሌጆችና የትምህርት ክፍሎች እንዲሁም የዩኒቨርሲቲው ባለድርሻ አካላት እውቅና ተሰጠ

Read more ...

“የባህር በር ጥያቄ የፖለቲካ ወይስ የህልውና ጥያቄ ? “ በሚል ርዕስ ላይ ያተኮረ ሴሚናር በወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ተካሄደ

Read more ...

ዩኒቨርሲቲያችን በአገር አቀፍ ደረጃ በተዘጋጀው የአቪዬሽን ኢኖቬሽን ኤክስፖ ላይ እየተሳተፈ ይገኛል

Read more ...

ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ እያከናወነ ያለውን ተስፋ ሰጪ ተግባር ይበልጥ ማጠናከር እንዳለበት የትምህርት ሚኒስቴር የሱፐርቪዢን ቡድን አሳሰበ

Read more ...

Announcement for Test Takers of National Graduate Admission Test (GAT)

Read more ...

የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ የካውንስል አባላት በዩኒቨርሲቲው የ2015 ዓ.ም ዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት ዙሪያ ተወያዩ

Read more ...

የ2015 ዓ.ም በጀት ዓመት የማህበረሰብ አገልግሎት ፕሮጀክቶች በዩኒቨርሲቲ ደረጃ በመገምገም ላይ ይገኛሉ

Read more ...

በወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ውስጥ የሚገኘው የጨቅላ ሕጻናት የእንክብካቤ ማዕከል እና የመምህራን መኖሪያ በሆነው አፓርታማ ግቢ ውስጥ የሚገኘው ሞዴል የማህበረሰብ መድሃኒት ቤት በይፋ ተመረቁ

Read more ...

በ2014 ዓ.ም የአረንጓዴ አሻራ መርሀ ግብርን ለመተግበር በዋቤ ችግኝ ጣቢያ የተዘጋጁት ችግኞችን አስመልክቶ የመስክ ጉብኝት ተካሄደ

Read more ...

ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ከጉራጌ ዞን ወጣቶች እና ስፖርት መምሪያ ጋር በመተባበር የአሰልጣኞች ስልጠና መስጠት ጀመረ፡፡

Read more ...

ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ሁለት የስፔሻሊቲ የትምህርት ፕሮግራሞችን መስጠት ጀመረ

Read more ...

We have 714 guests and no members online

Wolkite University, P.O.Box 07, Wolkite, Guragie Zone, SNNPR, Ethiopia | +251-113-220042 | pird@wku.edu.et/president@wku.edu.et

Copyright © 2024. Wolkite University. Designed by Wolkite University ICT