ክፍት የሥራ ቦታ

ለስራ ፈላጊዎች የወጣ ማስታወቂያ

የወልቂጤ ዩንቨርስቲ ከዚህ በታች ባለው ክፍት የስራ መደብ  ላይ ሰራተኞችን  አወዳድሮ ለመቅጠር ይፈልጋል፡፡  

 የመምህራን ቅጥር (የቅጥር ሁኔታ በኮንትራት)

Read more ...

የፈተና ጥሪ ቁጥር ሰባት(7)

የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ የመምህራንና የላብ ቴክኒሺያን ለመቅጠር በቀን 17/03/2015 ዓ.ም ባወጣው ማስታወቂያ የተመዘገባችሁና ቅድመ ምልመላ ያለፋችሁ አመልካቾች ከዚህ በታች

Read more ...

የፈተና ጥሪ ቁጥር ስድሰት (6)

በወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ኢንተርፕራይዝ በክፍት ሥራ መደቦች በወጣው ማስታወቂያ መሰረት ለፈተና የሚቀርቡ ተፈታኞች ዝርዝር

የፈተና ቀን 05/05/2015 ሠዓት ከጠዋቱ 3:00

Read more ...

ማስታወቂያ

ለነባር የክረምት ትምህርት ተማሪዎች በሙሉ

በወልቂጤ ዩኒቨርስቲ በክረምት መርሀ-ግብር ትምህርታችሁን ለምትከታተሉ ነባር

Read more ...

ለሪሚዲያል (REMEDIAL) ትምህርት ፈላጊዎች በሙሉ

የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ በ2015 ዓ.ም የትምህርት ዘመን  የሪሚዲያል (REMEDIAL)  ትምህርት ፈላጊዎችን ትምህርት ሚኒስቴር ባወጣው መስፈርት መሰረት ተቀብሎ ማስተማር ይፈልጋል፡፡

Read more ...

ለሥልጠና ፈላጊዎች በሙሉ

የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ በኢንፎርሜሽን ኮሙኒኬሽን ቴክኖሎጂ (ICT) ዳይሬክቶሬት በሥሩ ባሉት በCISCO እና በHuawei ዓለም አቀፍ አካዳሚዎቹ አማካኝነት ሥልጠናዎችን በማታ እና በሳምንቱ መጨረሻ (ቅዳሜና እሑድ) መርሐ ግብር በአነስተኛ ክፍያ ለመሥጠት ዝግጅቱን አጠናቋል፡፡ ስለዚህ ከዩኒቨርሲቲው ውጭ ያላችሁ የማኅበረሰብ አካላት በመመዝገብ ሥልጠናው ላይ መሳተፍ የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን።

Read more ...

የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ የመምህራንና የላብ ቴክኒሺያን ለመቅጠር በቀን 17/03/2015 ዓ.ም ባወጣው ማስታወቂያ የተመዘገባችሁና ቅድመ ምልመላ ያለፋችሁ አመልካቾች ከዚህ በታች

በተጠቀሱት ቀናት በወልቂጤ ዩኒቨርስቲ ዋናው ግቢ /ጉብሬ/ ለፈተና እንድትቀርቡ እያሣሠብን ለፈተና ስትመጡ ማንነታችሁን የሚገልፅ መታወቂያ ይዛችሁ እንድትቀርቡ እናሣውቃለን፡፡  

  1. GIS And Remote Sensing (Msc)

 የፈተና ቀን 18/05/2015 ዓ.ም ከጠዋቱ 3:30 ሰአት ቦታ ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ዋናው ግቢ

.

እጩ ተወዳዳሪ ሙሉ ስም

የት/ት ደረጃ

ውጤት

ምርመራ

 

 

  1.  

 

Ismael Kedir Agemos

Msc

3.75

ለፈተና የሚቀርቡ

  1.  

Shambel Berhanu Chekol

Msc

3.53

ለፈተና የሚቀርቡ

  1.  

Amare Melaku Adugna

Msc

3.72

ለፈተና የሚቀርቡ

  1.  

Getnet Engidaw Maru

Msc

3.63

ለፈተና የሚቀርቡ

  1.  

Tekalegne Ketema Bahiru

Msc

3.88

ለፈተና የሚቀርቡ

  1.  

Wakisa File Etana

Msc

3.58

ለፈተና የሚቀርቡ

  1.  

Mohammed Ali Nigussie

Msc

3.86

ለፈተና የሚቀርቡ

  1.  

Gizachew Girma moges

Msc

3.53

ለፈተና የሚቀርቡ

  1.  

Kasaye Ambachew Zewdu

Msc

3.59

ለፈተና የሚቀርቡ

  1.  

Mengistu Liyih Jember

Msc

3.65

ለፈተና የሚቀርቡ

  1.  

Debeb Jakamo Bommibe

Msc

3.54

ለፈተና የሚቀርቡ

  1.  

 Demelash Melaku Beyene

Msc

3.57

ለፈተና የሚቀርቡ

ማሳሰቢያ

  • በፈተናው ዕለት እና ሰዓት መቅረብ ያልቻሉ ተፈታኞች ከረፈደ ወይም በድጋሚ ለፈተና መቅረብ አይችሉም
  • ፈተናዎቹ የት/ት ክፍሉ በሚገኝበት ኮሌጆች ህንፃ መማሪያ ክፍሎች የሚከናወኑ ይሆናል፡፡
  • ለፈተና ስትቀርቡ በውጭ ሀገር ትምህርታችሁን የተከታተላችሁ የአቻ ግምት ኦርጅናል ማስረጃ ይዛችሁ እንድትቀርቡ እናሳስባለን፡፡

 

                ወ/ዩ/የሰ/ሃ/አ/ል/ዳይሬክቶሬት

                                ቀን 09/05/2015 ዓ.ም

 የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ የመምህራንና የላብ ቴክኒሺያን ለመቅጠር በቀን 17/03/2015 ዓ.ም ባወጣው ማስታወቂያ የተመዘገባችሁና ቅድመ ምልመላ ያለፋችሁ አመልካቾች ከዚህ በታች በተጠቀሱት ቀናት በወልቂጤ ዩኒቨርስቲ ዋናው ግቢ /ጉብሬ/ ለፈተና እንድትቀርቡ እያሣሠብን ለፈተና ስትመጡ ማንነታችሁን የሚገልፅ መታወቂያ ይዛችሁ እንድትቀርቡ እናሣውቃለን፡፡

  1. Climate Change and Disaster Risk Management (Msc)

 የፈተና ቀን 18/05/2015 ዓ.ም ከጠዋቱ 3:30 ሰአት ቦታ ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ዋናው ግቢ

.

እጩ ተወዳዳሪ ሙሉ ስም

የት/ት ደረጃ

ውጤት

ምርመራ

 

 

  1.  

 

Bereket Y/Birhan Mekonen

Msc

3.73

ለፈተና የሚቀርቡ

  1.  

Dessie Erkia Aemro

Msc

3.82

ለፈተና የሚቀርቡ

  1.  

Derib Muluneh Liyew

Msc

3.97

ለፈተና የሚቀርቡ

  1.  

Bulade Bultumo Wolde

Msc

3.59

ለፈተና የሚቀርቡ

  1. Urban and Regional Development (Msc)

 የፈተና ቀን 18/05/2015 ዓ.ም ከጠዋቱ 3:30 ሰአት ቦታ ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ዋናው ግቢ

.

እጩ ተወዳዳሪ ሙሉ ስም

የት/ት ደረጃ

ውጤት

ምርመራ

 

 

  1.  

 

Zewude Markos Wolamo

Msc

3.69

ለፈተና የሚቀርቡ

 ማሳሰቢያ

  • በፈተናው ዕለት እና ሰዓት መቅረብ ያልቻሉ ተፈታኞች ከረፈደ ወይም በድጋሚ ለፈተና መቅረብ አይችሉም
  • ፈተናዎቹ የት/ት ክፍሉ በሚገኝበት ኮሌጆች ህንፃ መማሪያ ክፍሎች የሚከናወኑ ይሆናል፡፡
  • ለፈተና ስትቀርቡ በውጭ ሀገር ትምህርታችሁን የተከታተላችሁ የአቻ ግምት ኦርጅናል ማስረጃ ይዛችሁ እንድትቀርቡ እናሳስባለን፡፡

                ወ/ዩ/የሰ/ሃ/አ/ል/

  ቀን 09/05/2015 ዓ.ም

የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ የመምህራንና የላብ ቴክኒሺያን ለመቅጠር በቀን 17/03/2015 ዓ.ም ባወጣው ማስታወቂያ የተመዘገባችሁና ቅድመ ምልመላ ያለፋችሁ አመልካቾች ከዚህ በታች በተጠቀሱት ቀናት በወልቂጤ ዩኒቨርስቲ ዋናው ግቢ /ጉብሬ/ ለፈተና እንድትቀርቡ እያሣሠብን ለፈተና ስትመጡ ማንነታችሁን የሚገልፅ መታወቂያ ይዛችሁ እንድትቀርቡ እናሣውቃለን፡፡

  1. Natural Resource and Enviromental Management (Msc)

 የፈተና ቀን 18/05/2015 ዓ.ም ከጠዋቱ 3:30 ሰአት ቦታ ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ዋናው ግቢ

.

እጩ ተወዳዳሪ ሙሉ ስም

የት/ት ደረጃ

ውጤት

ምርመራ

 

 

  1.  

 

Lencho Adugna Tuji

Msc

3.76

ለፈተና የሚቀርቡ

  1.  

Tewodros Teshome Kaba

Msc

3.93

ለፈተና የሚቀርቡ

  1.  

Dagne Ababu Bishaw

Msc

3.65

ለፈተና የሚቀርቡ

  1.  

Fikadu Mersha Zeliku

Msc

3.89

ለፈተና የሚቀርቡ

  1.  

Tadege Teshome G/Mariam

Msc

3.93

ለፈተና የሚቀርቡ

  1.  

Eyasu Estifanos Shanko

Msc

3.76

ለፈተና የሚቀርቡ

  1.  

Kitessa Terfe Wolde

Msc

3.9

ለፈተና የሚቀርቡ

ማሳሰቢያ

  • በፈተናው ዕለት እና ሰዓት መቅረብ ያልቻሉ ተፈታኞች ከረፈደ ወይም በድጋሚ ለፈተና መቅረብ አይችሉም
  • ፈተናዎቹ የት/ት ክፍሉ በሚገኝበት ኮሌጆች ህንፃ መማሪያ ክፍሎች የሚከናወኑ ይሆናል፡፡
  • ለፈተና ስትቀርቡ በውጭ ሀገር ትምህርታችሁን የተከታተላችሁ የአቻ ግምት ኦርጅናል ማስረጃ ይዛችሁ እንድትቀርቡ እናሳስባለን፡፡

 ወ/ዩ/የሰ/ሃ/አ/ል/ዳይሬክቶሬት

ቀን 09/05/2015 ዓ.ም

የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ የመምህራንና የቴክኒካል ረዳት ለመቅጠር በቀን 17/03/2015 ዓ.ም ባወጣው ማስታወቂያ የተመዘገባችሁና ቅድመ ምልመላ ያለፋችሁ አመልካቾች ከዚህ በታች በተጠቀሱት ቀናት በወልቂጤ ዩኒቨርስቲ ዋናው ግቢ /ጉብሬ/ ለፈተና እንድትቀርቡ እያሣሠብን ለፈተና ስትመጡ ማንነታችሁን የሚገልፅ መታወቂያ ይዛችሁ እንድትቀርቡ እናሣውቃለን፡፡

  1. GIS (Bsc) Senior Technical Assistant

የፈተና ቀን 18/05/2015 ዓ.ም ከጠዋቱ 3:30 ቦታ ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ዋናው ግቢ

.

እጩ ተወዳዳሪ ሙሉ ስም

ጾታ

የት/ት ደረጃ

የት/ት አይነት

 

 

 

 

 

CGPA

ምርመራ

1.  

Mohammed Hussen

Bsc

GIS

3.85

ለፈተና የሚቀርቡ

2.  

Ayisheshim Mola

Bsc

GIS

3.28

ለፈተና የሚቀርቡ

3.  

Habtamu G/medhin

Bsc

GIS

3.58

ለፈተና የሚቀርቡ

4.  

Abinet Abebe

Bsc

GIS

3.96

ለፈተና የሚቀርቡ

5.  

Tadesse Ayalew

Bsc

GIS

3.84

ለፈተና የሚቀርቡ

6.  

Gudisa Adugna

Bsc

GIS

3.79

ለፈተና የሚቀርቡ

7.  

Yerdaw Debasie

Bsc

GIS

3.86

ለፈተና የሚቀርቡ

8.  

Abebe Belay

Bsc

GIS

3.82

ለፈተና የሚቀርቡ

9.  

Fikir Tiruneh

Bsc

GIS

3.56

ለፈተና የሚቀርቡ

10.

Abdisa Siraj

Bsc

GIS

3.83

ለፈተና የሚቀርቡ

 ማሳሰቢያ

  • በፈተናው ዕለት እና ሰዓት መቅረብ ያልቻሉ ተፈታኞች ከረፈደ ወይም በድጋሚ ለፈተና መቅረብ አይችሉም
  • ፈተናዎቹ የት/ት ክፍሉ በሚገኝበት ህንፃ መማሪያ ክፍሎች የሚከናወኑ ይሆናል፡፡

 ወ/ዩ/የሰ/ሃ/አ/ል/ዳይሬክቶሬት

ቀን 09/05/2015 ዓ.ም

 የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ የመምህራንና የቴክኒካል ረዳት ለመቅጠር በቀን 17/03/2015 ዓ.ም ባወጣው ማስታወቂያ የተመዘገባችሁና ቅድመ ምልመላ ያለፋችሁ አመልካቾች ከዚህ በታች በተጠቀሱት ቀናት በወልቂጤ ዩኒቨርስቲ ዋናው ግቢ /ጉብሬ/ ለፈተና እንድትቀርቡ እያሣሠብን ለፈተና ስትመጡ ማንነታችሁን የሚገልፅ መታወቂያ ይዛችሁ እንድትቀርቡ እናሣውቃለን፡፡

  • Plant Science (Bsc) Senior Technical Assistant

 የፈተና ቀን 23/05/2015 ዓ.ም ከጠዋቱ 3:30 ቦታ ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ዋናው ግቢ

.

እጩ ተወዳዳሪ ሙሉ ስም

ጾታ

የት/ት ደረጃ

 

 

 

 

CGPA

ምርመራ

1

አቤል ሙሉጌታ

Bsc

4.00

ለፈተና የሚቀርቡ

2

ጌታው እሸቴ

Bsc

4.00

ለፈተና የሚቀርቡ

3

አይናለም ፈንቴ

Bsc

3.99

ለፈተና የሚቀርቡ

4

እመቤት ዘውዱ

Bsc

3.99

ለፈተና የሚቀርቡ

5

ነብዩ ዳበሳ

Bsc

3.96

ለፈተና የሚቀርቡ

6

ታመነ መሀመድ

Bsc

3.96

ለፈተና የሚቀርቡ

7

ዳኛቸው አዳሙ

Bsc

3.97

ለፈተና የሚቀርቡ

8

ሞላልኝ ስዩም

Bsc

3.91

ለፈተና የሚቀርቡ

9

ሞገስ አቢቹ

Bsc

3.94

ለፈተና የሚቀርቡ

10

ምንተስኖት ጌታቸው

Bsc

3.91

ለፈተና የሚቀርቡ

11

ሰይድ ሁሴን

Bsc

3.92

ለፈተና የሚቀርቡ

12

እዮብ ግዛው

Bsc

3.92

ለፈተና የሚቀርቡ

13

ይድነቃቸው ተክሉ

Bsc

3.93

ለፈተና የሚቀርቡ

14

ሙሉጌታ አስፋው

Bsc

3.92

ለፈተና የሚቀርቡ

15

ሱራፌል ሞሲሳ

Bsc

3.91

ለፈተና የሚቀርቡ

16

ተስፋ ተሾመ

Bsc

3.89

ለፈተና የሚቀርቡ

17

ስማቸው አለሙ

Bsc

3.87

ለፈተና የሚቀርቡ

18

ሀይሉ ዳምጠው

Bsc

3.87

ለፈተና የሚቀርቡ

19

ኢማን ሀሰን

Bsc

3.82

ለፈተና የሚቀርቡ

20

አበባው ዘውዱ

Bsc

3.82

ለፈተና የሚቀርቡ

ማሳሰቢያ

  • 3.82 CGPA በላይ ያላችሁ አመልካቾች ለፈተና የምትቀርቡ ይሆናል፡፡
  • በፈተናው ዕለት እና ሰዓት መቅረብ ያልቻሉ ተፈታኞች ከረፈደ ወይም በድጋሚ ለፈተና መቅረብ አይችሉም
  • ፈተናዎቹ የት/ት ክፍሉ በሚገኝበት ህንፃ መማሪያ ክፍሎች የሚከናወኑ ይሆናል፡፡

 

ወ/ዩ/የሰ/ሃ/አ/ል/ዳይሬክቶሬት

ቅድመ ገጽ

ስለ እኛ

የተማሪዎች ቅበላ

መማር ማስተማር

ምርምር

አገልግሎት

ተማሪዎች

የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ የማሕበረሰብ አገልግሎት ዳይሬክቶሬት በኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማህበር የጉራጌ ዞን ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ጋር በመተባበር “Training on improving first aid support and injury prevention for teachers ,students and sport professionals” በሚል ርዕስ ያዘጋጀው ስልጠና ተሰጠ

Read more ...
የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ የማህበረሰብ አገልግሎት ዳይሬክቶሬት ያዘጋጀውና በጉራጌ ዞን ስር በሚገኙ የመንግስት ሆስፒታሎች በነርሲንግ ሙያ ላይ ተሰማርተው ለሚያገለግሉ ባለሙያዎች “Improving Nursing Care Service through Timely ,Purposive and Integrated Nursing Round ” በሚል ርዕስ የተዘጋጀው ስልጠና ተሰጠ፡፡

Read more ...
በወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ለማህበረሰብ አገልግሎት የሚውል የተቀናጀ የዓሳ፣ ዶሮ እና የጓሮ አትክልት ልማት ስራ የርክብክብ መርሀ ግብር እና በዋቤ ችግኝ ጣቢያ ለክረምት አረንጓዴ ልማት የሚውሉ ችግኞች ዝግጅት የመስክ ምልከታ ተካሄደ

Read more ...
ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ በጉራጌ ዞን ለሚገኙ ከ600 በላይ ድጋፍ ለሚሹ ተማሪዎች የደብተር እና የእስክሪፕቶ ድጋፍ አደረገ

Read more ...
ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ስዊዘርላንድ ሀገር ከሚገኘው የተግባራዊ ሳይንስ ዩኒቨርሲቲ ከሆነው Lucerne University of Applied Sciences ጋር ስልጠና ላይ መሰረት ያደረገ የተማሪዎች ለውውጥ ( Students Exchange) አደረገ

Read more ...
በወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ እየተከናወነ ያለው የችግኝ ተከላ በምሁር አክሊል

Read more ...

Competency Based Exit Exam Preparation & Implementation” በሚል ርዕስ የተዘጋጀ ስልጠና ለኮምፒዊቲንግና ኢንፎርማቲክስ ኮሌጅ መምህራን ተሰጠ ፡፡

Read more ...

የ2015 ዓ.ም በጀት ዓመት የማህበረሰብ አገልግሎት ፕሮጀክቶች በዩኒቨርሲቲ ደረጃ በመገምገም ላይ ይገኛሉ

Read more ...

በወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ውስጥ የሚገኘው የጨቅላ ሕጻናት የእንክብካቤ ማዕከል እና የመምህራን መኖሪያ በሆነው አፓርታማ ግቢ ውስጥ የሚገኘው ሞዴል የማህበረሰብ መድሃኒት ቤት በይፋ ተመረቁ

Read more ...

በ2014 ዓ.ም የአረንጓዴ አሻራ መርሀ ግብርን ለመተግበር በዋቤ ችግኝ ጣቢያ የተዘጋጁት ችግኞችን አስመልክቶ የመስክ ጉብኝት ተካሄደ

Read more ...

ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ከጉራጌ ዞን ወጣቶች እና ስፖርት መምሪያ ጋር በመተባበር የአሰልጣኞች ስልጠና መስጠት ጀመረ፡፡

Read more ...

በ2015 ዓ.ም የትምህርት ዘመን በወልቂጤ ዩኒቪርሲቲ በአስ/ኮ/ማ/ም/ፕ/ጽ/ቤት በተማሪዎች ዲን ስር በሚገኘው የስፖርትና መዝናኛ ቢሮ አማካይነት ተዘጋጅቶ ከመጋቢት 23/2015 ዓ.ም ጀምሮ በደማቅ ሁኔታ ሲካሄድ የቆየው የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ የውስጥ ለውስጥ ስፖርታዊ ውድድር በዛሬው ዕለት ግንቦት 12/2015 ዓ.ም በታላቅ ድምቀት ፍፃሜውን አግኝቷል ፡፡

በወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ በተዘጋጀው “የተሽከርካሪ አያያዝና አጠቃቀም የውስጥ አሰራር ስርዓት መመሪያ” ዙሪያ ለወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ አሽከርካሪዎች የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ተሰጠ

የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ የአስተዳደር ሰራተኞች፣ የየኮሌጆች መምህራን እና ተማሪዎች አመታዊ የልዩ ልዩ ስፖርት ውድድር መካሄድ ጀመረ

በወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ለሶስት ሳምንታት ሲካሄድ የቆየው የክበባት እና ማህበራት የስፖርት ውድድር ተጠናቀቀ

በመንግስት ሠራተኞች አዋጅ ፣ በሰው ሀብት ልማት መመሪያ እና ደንብ ፣ በግዢ ሂደት አፈጻጸም ፣ በንብረት አስተዳደርና በፋይናንስ መመሪያ ዙሪያ ስልጠና ተሰጠ

ለዩኒቨርሲቲው የሥራ ክፍል ኃላፊዎች ፣ ቡድን መሪዎችና አስተባባሪዎች በመንግስት ሠራተኞች አዋጅ ፣ በሰው ሀብት ልማት መመሪያ እና ደንብ ፣ በግዢ ሂደት አፈጻጸም ፣ በንብረት አስተዳደርና በፋይናንስ መመሪያ ዙሪያ ስልጠና ተሰጠ

We have 467 guests and no members online

Wolkite University, P.O.Box 07, Wolkite, Guragie Zone, SNNPR, Ethiopia | +251-113-220042 | pird@wku.edu.et/president@wku.edu.et

Copyright © 2023. Wolkite University. Designed by Wolkite University ICT