የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ በኢንፎርሜሽን ኮሙኒኬሽን ቴክኖሎጂ (ICT) ዳይሬክቶሬት በሥሩ ባሉት በCISCO እና በHuawei ዓለም አቀፍ አካዳሚዎቹ አማካኝነት ሥልጠናዎችን በማታ እና በሳምንቱ መጨረሻ (ቅዳሜና እሑድ) መርሐ ግብር በአነስተኛ ክፍያ ለመሥጠት ዝግጅቱን አጠናቋል፡፡ ስለዚህ ከዩኒቨርሲቲው ውጭ ያላችሁ የማኅበረሰብ አካላት በመመዝገብ ሥልጠናው ላይ መሳተፍ የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን።

 

ተ.ቁ

የስልጠናው ዓይነት

የሞጁል ብዛት

የአንድ ሞጁል ክፍያ

ጠቅላላ ክፍያ (በብር)

የሚፈጀው ጊዜ

ሳምንታዊ ፕሮግራም

1

CCNA (Routing & Switching)

3

800

2,400

6 ወር

ቅዳሜ (ሙሉ ቀን)

2

IT Essential (A+ Computer Maintenance)

1

1,000

1,000

3 ወር

እሑድ (ሙሉ ቀን)

3

Huawei Datacom

2

1,000

2,000

4 ወር

እሑድ (ሙሉ ቀን)

  • የማመልከቻ ጊዜ ከታህሣስ 27 - ጥር 5 /2015 ዓ.ም
  • የሥልጠና ቦታ፡ ዋናው ግቢ

ማሳሰቢያ፡-

  • ከመሥሪያ ቤት እና በቡድን ለምትመጡ ሠልጣኞች ልዩ የሥልጠና መርሐ ግብር ወልቂጤ ላይ የምናመቻች መሆኑን እንገልጻለን

                                                                 ለተጨማሪ መረጃ፡ 0910137167/0921605464 ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ

                                                                                                       ኢኮቴ አካዳሚ