ማስታወቂያ

National Exit Model Examination Schedule

National Exit Model Examination Schedule of Examinees assigned in Wolkite University. Students who need account activation can go to Central Library starting from tomorrow  morning

Read more ...

ማስታወቂያ

በወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ አዲስ ለተመደባቹህ የሪሜዲያል ፕሮግራም ተማሪዎች በሙሉ፣

Read more ...

በ2016 ዓ.ም በሀገር-አቀፍ ደረጃ የተሰጠውን Graduate Admission Test (GAT) የመግቢያ ፈተና ወስዳችሁ ያለፋችሁ የድህረ ምረቃ ትምህርት ፈላጊዎች በሙሉ

በ2016 ዓ.ም በሀገር-አቀፍ ደረጃ የተሰጠውን Graduate Admission Test (GAT) መግቢያ ፈተና ወስዳችሁ ትምህርት ሚኒስቴር በወሰነው መቁረጫ ነጥብ መሰረት ማለፋችሁን ያረጋገጣችሁ

Read more ...

በወልቂጤ ዩኒቨርስቲ በክረምት መርሀ-ግብር ትምህርታችሁን ለምትከታተሉ ነባር

 

  1. የተፈጥሮ እና ቀመር ሳይንስ ኮሌጅ
  2. የቢዝነስ እና ኢኮኖሚክስ ኮሌጅ እና
  3. የሜካኒካል ኢንጂነሪንግ የትምህርት ክፍል ተማሪዎች በሙሉ :-

በ2015 ዓ.ም የትምህርት ዘመን በክረምቱ መርሀ-ግብር በቱቶሪያል የሚሰጡት የትምህርት አይነቶች ምዝገባ እና የመማሪያ ሞጁሎች ስርጭት ከግንቦት 16-25/2015 ዓ.ም ድረስ ብቻ የሚካሄድ መሆኑን አውቃችሁ ከላይ በተጠቀሰው የጊዜ ሰሌዳ መሰረት በየትምህርት ክፍላችሁ በአካል በመቅረብ ምዝገባ በማካሄድ የመማሪያ ሞጁሎችን እንድትወስዱ ስንል እናስታውቃለን::

ማሳሰቢያ፥

በተለያዩ ድርጅቶች ስፖንሰር የተደረጋችሁ ነባር ተማሪዎች የስፖንሰርሺፕ ደብዳቤ በተጨማሪነት ይዛችሁ እንድትቀርቡ እየገለጽን ከላይ ከተጠቀሰው የጊዜ ሰሌዳ ቀድሞም ሆነ ዘግይቶ የሚመጣ ተማሪን የማናስተናግድ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡

የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ የተከታታይና የርቀት ት/ት ፕሮግራም ዳይሬክቶሬት