ማስታወቂያ

National Exit Model Examination Schedule

National Exit Model Examination Schedule of Examinees assigned in Wolkite University. Students who need account activation can go to Central Library starting from tomorrow  morning

Read more ...

ማስታወቂያ

በወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ አዲስ ለተመደባቹህ የሪሜዲያል ፕሮግራም ተማሪዎች በሙሉ፣

Read more ...

በ2016 ዓ.ም በሀገር-አቀፍ ደረጃ የተሰጠውን Graduate Admission Test (GAT) የመግቢያ ፈተና ወስዳችሁ ያለፋችሁ የድህረ ምረቃ ትምህርት ፈላጊዎች በሙሉ

በ2016 ዓ.ም በሀገር-አቀፍ ደረጃ የተሰጠውን Graduate Admission Test (GAT) መግቢያ ፈተና ወስዳችሁ ትምህርት ሚኒስቴር በወሰነው መቁረጫ ነጥብ መሰረት ማለፋችሁን ያረጋገጣችሁ

Read more ...

ለወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ነባር ቅድመ ምረቃ እና ድህረ ምረቃ ተማሪዎች በሙሉ

 

ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ የ2015 ዓ.ም ለሁሉም የዩኒቨርሲቲው ነባር ቅድመ ምረቃ እና ድህረ ምረቃ ተማሪዎች የትምህርት ምዝገባ የሚከናወነው እንደሚከተለው ይሆናል፡፡

  1. ሁሉም ነባር ሶስተኛ ዓመትና ከዚያ በላይ ቅድመ ምረቃ እንዲሁም አዲስና ነባር የድህረ-ምረቃ ተማሪዎች የመመዝገቢያ ጊዜ ጥቅምት 28 እና 29/2015 ዓ.ም ሲሆን ትምህርት የሚጀመረው ጥቅምት 30/2015 ዓ.ም መሆኑን አውቃችሁ በየኮሌጃችሁ ሬጅስትራር በአካል በመገኘት እንድትመዘገቡ በጥብቅ እናሳስባለን፡፡
  2. ነባር አንደኛ ዓመት ( Freshman) ተማሪዎች የትምህርት ክፍል ምደባ ገለጻ (Orientation) የሚሰጠው ጥቅምት 28/2015 ዓ.ም ሲሆን ወደ ትምህርት ክፍል መግቢያ ፈተና ጥቅምት 29/2015 ዓ.ም የሚሰጥ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡

ማሳሰቢያ ፡-

ይህንን የመግቢያ ጊዜ አሳልፎም ሆነ ቀድሞ የሚመጣ ተማሪን ዩኒቨርሲቲው የማያስተናግድ መሆኑን እንገልጻለን፡፡

                                                       የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ሬጅስትራር ጽ/ቤት